Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Wednesday, December 25, 2013

የጥራት እና ደረጃ መዳቢ ባለስልጣን መ/ቤት እስከቡድን መሪ ያለው ሀላፊነት ያለ ሕ.ወ.ሓ.ት TPLF ፓርቲ አባልነት ለተራው ሰራተኛ አይሰጥም

የጥራት እና ደረጃ መዳቢ ባለስልጣን መ/ቤት እና ሕ.ወ.ሓ.ት (ልዩ ትንታኔ)

ጥራት እና ደረጃዎች
ነጻነት ይበልጣል (ከጀርመን)
tplfዛሬ ላስነብባችሁ ያሰብኩት  ቀደም ሲል የጥራት እና ደረጃዎች መዳቢ ባለስልጣን መስሪያ ቤት ተብሎ ይጠራ ስለነበረው  አሁን ለአራት ተከፋፍሎ እንዲጠፋ ስለተደረገ ተቋም ነው፡፡ መስሪያቤቱ ምርት እና አገልግሎችን  በመቆጣጠር የሸማቹን ደህንነት እና ጤንነነት ማስጠበቅ ፤ የገቢና ወጪ ምርቶችን  ጥራት በመከታተል ጉልህ ድርሻ እንዲያበረክት ታስቦ የተቋቋመ ነው፡፡ መስሪያቤቱን ለረጅም ዓመታት በበላይነት ይመሩ የነበሩት አቶ መሳይ ግርማ ሲባሉ በውስጡ የፍተሻ እና ካሊብሬሽን አገልግሎት ዳይሬክትሬት፣የሰርተፊኬሽ አገልግሎት ዳይሬክትሬት፣የኢንስፔክሽን አገልግሎት ዳይሬክትሬት፣የደረጃዎች ዝግጅት ዳይሬክትሬት፣ የስልጠናአገልግሎት  ዳይሬክትሬት እና የፋይናንስ ዳይሬክትሬት እና ሌሎች የአገልግጎች ዘርፎች ነበሩት፡፡አቶ መሳይ መስሪያቤቱን ከ16 ዓመት በላይ አስተዳድረዋል፡፡ ድንገት ባልተጠበቀ ሰዓት ከአቶ መሳይ እውቅና ውጭ 3 ሰዎች  አቶ ተክኤ ብርሀኔ ከመቀሌ፣አቶ ደቻሳ ጉሩሙ ከጅማ እና አቶ ዳንኤል ዘነበ ከሀረርጌ ተመልምለው  ወደ መስሪያቤቱ ተመደቡ፡፡
ሰዎች ሳይፈለጉ መመደባቸው ብቻ ሳይሆን በወቅቱ እንዲከፈላቸው የተፃፈላቸው የደመወዝ መጠንም በመስሪያቤቱ የደመወዝ ስኬል የሌለ፤ ካላቸው የትምህርት እና የስራ ልምድ ጋር ምንም አይነት ዝምድና ስለሌለው አቶ መሳይ መክፈል አልችልም በማለት አንገራገሩ፡፡ እነሱ መች የዋዛ ቢሆኑ እና እስከ ጠቅላይ ጽ/ቤት የተዘረጋ ሰንሰለት ስለነበራቸው በስልክ ተደውሎላቸው ሳይወዱ በግድ መክፈል ጀመሩ፡፡ እነዚህ ሰዎች በ2002 ዓ.ም ለሚካሄደው  ምርጫ ቅድመ ዝግጅት እንዲረዳ ከየክልሉ ተፈልገው የአብዮታዊ ዲሞክራሲ ሀዋርያ ሁነው ወደ ፌዴራል መንግስት የመጡ ናቸው፡፡ተክኤ በስፓርት ፣ደቻሳ በሂሳብ እና ዳንኤል በማኔጅሜንት ተመርቀዋል፡፡ ሲመጡ የሚያርፉበት የኪራይቤቶች የሚያስተዳድረው ሰፋፊ ግቢ የተዘጋጀላቸው ሲሆን ዳንኤል ከአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ጽ/ቤት አጠገብ፤ተክኤ እና ደቻሳ ደግሞ 22 አካባቢ ባለ ሰፋፊ ግቢ እንዲኖሩ ተመቻችቶላቸዋል፡፡
ዋናው  የቅርብ ጊዜ አላማቸውም በ2002 ለሚደረገው ምርጫ የመንግስት ሰራተኛውን ከኢህአዴግ ጎን ማሰለፍ እና ቀጣይ አመራሮችን ማዘጋጀት ነው፡፡ በዚህም መሰረት ባሉበት ቀበሌ በምርጫ ጣቢያ ሀላፊነት ተመድበው ይሰራሉ፡፡በተጨማሪም መንግስት በቢ.ፒ.አር.(business process re engineering) ብሎ ወደፊት ሊዘረጋ ላቀደው የሰራተኞች ማፈኛ መንገድ የራሱን  ታማኝ  የስለላ ሰዎች ወደ መሲሪያቤቱ ያስገባል፡፡ የአዲሶቹን ተመዳቢዎች አመጣጥ ተከተሎ በመስሪያ ቤቱ ከፍተኛ የፍረሃት  ድባብ ተፈጠረ፡፡እነሱ ሰራተኞችን ወደሚጭነው ሰርቪስ ሲገቡ አንድም ሰው ትንፍሽ አይልም፡፡የአውቶቡሱ ሰው ሁሉ በጸጥታ ይዋጣል፡፡ጆሮ ጆሮ እያሉ ያንሾካሽካሉ፡፡ በእረፍት ሰሀት እነሱ በተቀመጡበት አካባቢ አብሮ ተቀምጦ ሻይ ቡና የሚል የለም፡፡ሲመደቡ የኮሙኒኬሽን ሰራተኞች ተብለው ሲሆን ከመስሪያቤቱ እውቅና ውጭ ከነአቶበረከት ሰምኦን ጋር በየሳምንቱ ስብሰባ እና የመረጃ ልውውጥ ያደርጋሉ፡፡ከሳይንስና ቶክኖሎጂ ሚኒስትሩ አቶ ጁነዲን ሳዶ ጋር ከፈለጉ በአካል መኪና አዝዘው ካልፈለጉ በስልክ በቀጥታ መገናኘት ይችላሉ፡፡
አቶ መሳይ እና ሌሎች የመስሪያቤቱ ከፍተኛ አመራሮች የማያውቁት መረጃ ከነሱ ጋ ይገኛል፡፡በዚህ የአንድ አመት ቆያታቸው በመስሪቤቱ ደጋፊዎችን ማፍራት አልቻሉም፡፡
በ2003ዓ.ም የቢ.ፒ.አር ጥናት ሲጀመር አዲስ የመጡት ካድሬዎች  የጥናት ቡድን መሪ እየተባሉ ተመደቡ፡፡ ቢ.ፒ.አር ለመስራት ቀርቶ ስለመስሪቤቱ አሰራር በቂ እውቀት የሌላቸው ሰዎች መስሪያቤቱን አፍርሶ እንደ አዲስ የማደራጀት ስራ በእነዚህ ሰዎች ስር ወደቀ፡፡በዚህም ተቀራራቢ ስራዎችን በጋራ ማደራጀት በሚል ሰበብ ከብሄራዊ የጨረር መከላከያ አንዱን መምሪያ በማፍረስ፤የክሊነር ፐሮደክሽን መስሪያቤትን ሙሉ በሙሉ፤የሳይንስ መሳሪያዎች መስሪያቤትን ሙሉ በሙሉ አፈራርሰው አነዚህን መስሪያቤቶች ከደረጃ መዳቢ ባለስልጣን መስሪያቤት ጋር በማዋሀድ አራት የተለያዩ መስሪያቤቶችን ለመፍጠር ጥናቱ ተጀመረ፡፡ አዲስ የተጠኑት መስሪያቤቶች
1.Meterology institute,
2.Accreditation biro,
3 .Standards agency
4. Conformity assessment enterprise ይባላሉ፡፡
እነዚህ መስሪያቤቶች በተጠኑበት ወቅት ለጥናት ቡድኑ በየሳምንቱ በጣም ውድ በሆኑ ሆቴሎች የእራት ግብዣ  እየተዘጋጀ ለ6 ወር ያክል ተደከመበት፡፡ወደ መጨረሻው ምእራፍ ሲቃረብ  የጥናት ቡድኑ ሙሉ በሙሉ ናዝሬት ውስጥ ከ10 ቀን በላይ ሆቴል ውስጥ ተቀምጠው እንዲሰሩ ተደረገ፡፡በመጨረሻም የጥናቱን መጠናቀቅ አስመልክቶ  በአቶ ጁነዲን ሳዶ አማካነት አርባምንጭ ለሶስት ቀናት ድል ያለ ግብዣ ተደረገ፡፡ከአርባምንጭ መልስ ሁሉም በሳይንስ እና ቴክኔሎጂ ሚ/ር ስር የሚገኙ ሰራተኛ  ለገሀር በሚገኘው የመንገድ እና  ትራንስፖርት መሰብሰቢያ አዳራሽ ጠቅላላ ስብሰባ ተካሄደ፡፡በስብሰባው የየጥንት ቡድኑ ሀላፊዎች የጥናታቸውን ውጤት ይፋ አደረጉ፡፡የሀገራችን ችግሮች ተዳሰሱ፡፡ለችግሮች መፍትሄ ይሆናሉ የተባሉ አማራጮች ከየአቅጣጫው ጎረፉ፡፡
አብዛኞች ወጣቶች ተስፋ ያደረጉትን በየመስሪያቤቱ ያለውን ብልሹ አሰራር እንዴት ማስወገድ እንደሚቻል አስተያየታቸውን ሰጡ፡፡በዚህ ውይይት ከተነሱት ውስጥ እስካሁን የማሰታውሳቸው አቶ ገብረጊዳን ገብረመስቀል በቅጽል ስሙ(GG) “በየመስሪያቤቱ ያለውን የተማረ የሰው ሀይል  እጥረት ለመቅረፍ መንግስት በውጪ የሚኖሩት ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ገብተው እንዲሰሩ ቢደረግ መልካም ነው፡፡ለምሳሌ እንደ ኢንጅነር ቅጣው እጅጉ አይነት ሰዎች ነበሩዋት ሌሎችም እንዲህ አይነቶች ይኖራሉ ብሎ ተናገረ፡፡”በእረፍት የንግድ ሚኒስትሩ የአቶ ታደሰ ሐይሌ ባለቤት ወ/ሮ አልማዝ ካህሳይ ይህን የተናገረውን ልጅ ጠራቸው እና ስሙን ጠይቃ “አንተማ የእኛው ነህ እየውልህ ኢ/ር ቅጣው በመንግስታችን ላይ ሊሰራ አቅዶት የነበረውን ስለማታውቅ ነው እንዲህ ያልከው፡፡በቶሎ ቀጨው እንጂ ቢቆይ በጣም አደገኛ ነበር፡፡እንዲህ አይነቱን ሰው ስሙን መጥራት የለብህም” አለችው፡፡
ይቅርታ ወ/ሮ አልማዝ እኔ እሱን አላውቅም ነበር ሲል መለሰላት፡፡ሌላው ከጠቅላይ ሚ/ር ጽ/ቤት የመጣ  አቶ ጸጋዬ የሚባል አንድ ተናጋሪ በንግግራቸው መሀል ጣል ያደረጉዋት ቀልድ መሰል መልክት ሁሌም ትከነክነኛለች፡፡አቶ ጸጋዬ “አማርኛ እጅዋን አገኘች በግል ትምህርት ቤት ውስጥ አማርኛ መናገር እና ድንጋይ መወርወር ያስቀጣል ተብሎ በጉልህ ተጽፎ አንድ ትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ አንብቤያለሁ” ብለው አረፉ፡፡ ሌላው ጠያቂ አብዲ ዱጋ ይባላል፡፡አብዲ ጥያቄውን ያቀረበው ለሚኒስትር ጁነዲን ሳዶ ነው፡፡ጥያቄው “ኦሮሚያ ክልል ውስጥ አየተካሄደ ያለው የአበባ እርሻ ልማት የአካባቢውን አፈር እና ውሃ እየበከለው ነው፡፡በዚህም የተነሳ እንስሳት ይሞታሉ ሰዎች ይታመማሉ፡፡የሰራተኞችም ህይወት አደጋ  ውስጥ ነው  የሚከፈላቸውም ገንዘብ እዚህ ግባ የሚባል አደለም፡፡እንዲያውም  ባለ ሀብቶች ከሌሎች ሀገሮች ሲባረሩ ነው ወደዚህ ሀገር የመጡት ይባላል እና ይህን እንዴት ያዩታል? ሲል ጠየቀ፡፡አብዲን የገጠመው ከፍተኛ ውግዘት ነው፡፡ለውግዘቱ መነሻም በወቅቱ የአበባ እርሻ ልማት ሲጀመር አቶ ጁነዲን የኦሮሚያ ርእሰ መስተዳድር ስለነበሩ እሳቸውን እንደተቃወመ ተቆጠረ፡፡አብዲም ያጠናው ባዮሎጂ ስለነበር ሙያዊ ትንታኔ መስጠቱን ቀጠለ፡፡ክርክሩ እየከረረ ሲሄድ ጓደኞቹ ዝም እንዲል አደረጉት፡፡ስልጠናው ለ5 ቀናት በፍረሃት እንደተዋጠ ተጠናቀቀ፡፡ከዚህ ሰብሰባ መልስ በቀጥታ ሁሉም መስሪያቤት ወደ ሰው ኃይል ምደባ እንዲገባ መመሪያ ተላላፈ፡፡
Woyanes shoud face justice
ስብሰባው አርብ ተጠናቆ ሰኞ ጠዋት አቶ መሳይ ከመስሪያቤቱ በፍቃዳቸው እንዲለቁ  ትእዛዝ እንደተሰጣቸው  ለሚቀርቡዋቸው ሰዎች  ሲናገሩ የኮሚኒኬሽን ሰራተኞቹ እነ ተክኤ ደግሞ  ምደባውን እንዳያስተጉዋጉል በማሰብ አስቀድሞ መባረሩን በየቢሮው እየዞሩ ያውጃሉ፡ይህን ተከትሎ መስሪያቤቱ ሰው የሞተ ያክል በኡኡታ በልቅሶ ታመሰ፡፡አብዛኖች መልካም ተግባሩን ለሰራተኛ አዛኝነቱን እያሰቡ አባታቸውን በሞት የተነጠቁ ያክል ከልብ አዘኑ፡፡በዚሁ እለት የንግድ ሚኒስትሩ የአቶ ታደሰ ሀይሌ ባለቤት ወ/ሮ አልማዝ ካህሣዬ መስሪያቤቱን እንዲያስተዳድሩ ተሾሙ ፡፡የተለያዬ ዳይሬክተሮችን ሹመት ሰጡ፡፡በዚህ ወቅት ቀደም ሲል ወያኔን እንደሚቃወሙ የሚታወቁት እና ከአቶ መሳይ ጋር ቀረቤታ አላቸው የተባሉ ነባር ዳይሬክተሮች ተነስተው በምትካቸው የኢህአዲግ አባላትን መመደብ ተጀመረ፡፡ ምደባውም የሚካሄደው እያንዳንዱ ሰራተኛ እየተገመገመባለው ችሎታ ነው ይባል እንጅ ነገር ግን አስገራሚው እና ያን ያክል የተደከመበት ጥናት የግምገማውን 75% የሚይዘው  ከስራው ጋር ምንም ግንኙነት የሌለው አመለካካት የሚባል ነገር ነው፡፡ሰራተኞች በወቅቱ ያነሱት የነበረው ጥያቄ አመለካከት በምን ሊለካ ይችላል የእኔን አመለካካት ምን እንደሆነ ማን ያውቀዋል የሚል ነበር፡፡
ግምገማውን የሚሞሉት ቀደም ብየ የጠቀስኳቸው እነ ተክኤ፣ደቻሳ እና ዳናኤል ናቸው፡፡እነዚህ ሰዎች እንደመሰላቸው የግምገማ ነጥቡን መስጠታቸው ሳያንስ ምደባውን በዋናነት የሚመሩት እነሱ ናቸው፡፡ወደ ደረጃ መዳቢ መስሪያቤት የመጡትን የሌላ አዳዲስ  መስሪያቤት ሰራተኞች መልካቸውን ሳይቀር የማያውቁዋቸውን ሰዎች ግምገማ በድፍረት ይሞሉ ነበር፡፡በመሀል በተቃዋሚነት ያልተፈረጁትን እና አባል መሆን የሚፈልጉ ካሉ በምደባ እና በእድገት አያባበሉ ወደ ድርጅቱ የማግባባት ስራ ተከናወነ፡እኔ ስራየን እንጂ የፓርቲ አባል መሆን ፍላጎት የለኝም ያሉት ደግሞ ቀደም ሲል በተለያዩ የውጭ ሀገራት ሳይቀር ከፍተኛ ስልጠናዎችን ተከታትለው ስራቸውን በብቃት ሲወጡ የነበሩ በርካታ ባለሙያዎች አብዮታዊ ዲሞክራሲን ባለመቀበላቸው ብቻ  ዘራቸው እየታየ ከስራቸው ከተባረሩት መካከል ከዚህ  በታች የተዘረዘሩት ለማሳያ ያክል የቀረቡ ሲሆኑ አንድም የትግራይ ብሄር  ተወላጅ አለመባረሩን አንባቢያን ሊገነዘቡት ይገባል፡፡ሌላው እና አስገራሚው ነገር በወቅቱ  የኦሮሞ ብሄር ተወላጆችን እያገለለ እየተካሄደ ያለው ምደባ ያሳሰባቸው የኢህዴድ አባላት ጥያቄያቸውን ለሚኒስትር ጁነዲን ሳዶ ቢያቀርቡም ወ/ሮ አላማዝ ካህሳይ እያንዳንዱን ኦሮሞ እቢሮአቸው ጠርተው አርፈው እንዲቀመጡ አለዚያ እንደሚባረሩ በዛቻ ገልጸውላቸዋል፡፡በወቅቱም ከፍተኛ ተቃውሞ ያሰማው አቶ ሙሉጌታ መኮነን ያለስራ ለአንድ ዓመት ደመወዝ ብቻ እየተከፈለው ሊሰራ በማይችል ዘርፍ የቡድን መሪ ሁኖ ሲመደብ በስሩ ግን ምንም ሰው አልነበረም፡፡
ተ.ቁ           ስም    የነበራቸው ሀላፊነት
ብሄር
1አቶ መሳይ ግርማየጥራት እና ደረጃ መ/ቤት ዋና ዳይሬክተር
ኦሮሞ
2አቶ ጋሻው ወርቅነህየጥራት እና ደረጃ መ/ቤት ምክትል ዳይሬክተር
አማራ
3አቶ ተፈራ ማሞየኤሌክትሪክል ላብራቶር  ሃላፊ
ኦሮሞ
4አቶ ሀይሉየመሳሪያ ጥገኛ አገልግሎት ሃላፊ
ኦሮሞ
5አቶ ደሬሳ ፉፋየሰርተፊኬሽን አገልግሎት ዳይሬክተር
ኦሮሞ
6አቶ መስፍንየስልጠና አገልግሎት ዳይሬክተር
አማራ
7አቶ አዱኛው መስፍንየጥራት ማኔጅሜንት አሰልጣኝ
አማራ
8አቶ እንዳየኢንፎርሜሽን አገልግሎት ሀላፊ
አማራ
9አቶ አመሃ በቀለየጥራት ማኔጅሜነት አሰልጣኝ
አማራ
10አቶ ሂርጳየጥራት ማኔጅሜነት አሰልጣኝ
ኦሮሞ
11አቶ መረሳየሰርትፊኬሽን ኤክስፐርት
ኦሮሞ
12አቶ ቴወድሮስ ዘካሪያስየፍተሻ ላብራቶር ኤክስፐርት
አማራ
13አቶ  ልኡልየባህርዳር ቅርንጫፍ  ሀላፊ
አማራ
14የሰርትፊኬሽን ሲስተም ኦዲተር የነበሩት
ኦሮሞ
15የድሬደዋ ቅርንጫፍ ሀላፊ የነበሩትአማራ
16የናዝሬት ቅርንጫፍ ሀላፊ የነበሩትኦሮሞ
17የሀዋሳ  ቅርንጫፍ ሀላፊ የነበሩትደቡብ
ታማኝ የህወአት አባላት  በባትሪ  ከሌላ ቦታ ተፈልገው ያለ ልምድ  እና ችሌታቸው  በከፍተኛ አመራርነት ሲመደቡ የተለሳለሰ አቋም ያላቸውን እና የአባልነት ጥያቄ ሲቀርብላቸው ጥያቄውን የተቀበሉ ነባር የመስሪያቤቱ ሰራተኞች የፍርፍሪው  ተቋዳሽ ሁነዋል፡፡በዚህ ምደባ እስከቡድን መሪ ያለው ሀላፊነት ያለ ፓርቲ አባልነት ወይም ያለ ትግራይ ተወላጅነት በምንም መልኩ ለተራው ሰራተኛ አይሰጥም፡፡
ተ.ቁ ስም  ቀደም የነበራቸው ሀላፊነትአሁን የተሰጣቸው ሀላፊነትብሄር
1ወ/ሮ አልማዝ ካህሳየየኢንስፔክሽን አገልግሎት ዳይሬክተርየደረዳዎች ዋና ዳይሬክተርትግሬ
2አቶ ወንዶሰን ፍስሃየካሊብሬሽን አገልግሎት ሀላፊ የሜትሮሎጂ ኢንስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተርትግሬ
3አቶ አርአያመከላከያ ኢንጅነሪንግየአክረዲቴሽን ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተርትግሬ
4አቶ ጋሻው ተስፋዬየፍተሻ ላብራቶር ኤክስፐርትየተስማሚነት ምዘና ድርጅት ዋና ዳይሬክተርትግሬ
አቶ ገብሬኝግድ እና ኢንዱስትሪ ኤክስፐርትበደረጃዎች ኢጀንሲ ዳይሬክተርትግሬ
6አቶ ብርሀኑ ተካ ረዳየፋይንነስ አስተዳደር ዳይሬክተርየተስማሚነት ምዘና ድርጅት የፋይናንስ ዳይሬክተርጉራጌ
7ወ/ሮ ገነት ገ/መድህንየፍተሻ እና ካሊብሬሽን  አገልግሎት ዳይሬክተርየአክረዲቴሽን ጽ/ቤት ዳይሬክተርትግሬ
8ወ/ሮ ብርሀን ብሂልየአዋሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጸሀፊየተስማሚነት ምዘና ድርጅት የሰው ሀብት እስተዳደር ሀላፊትግሬ
9አቶ ብርሀኑ ተካየሰርቪስ ሹፌርየተስማሚነት ምዘና ድርጅት የተራንስፖርት መምሪያ ሀላፊትግሬ
10አቶ ተክኤ ብርሀኔየኮሙኒክሽን ሰራተኛየተስማሚነት ምዘና ድርጅት የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተርትግሬ
11አቶ ዳዊት የሰርቪስ ሹፌርየሜትሮሎጂ ኢንስቲቲዩት የትራንትፖርትመምሪያ ሀላፊትግሬ
12አቶ ጸጋዬኢንስፔክተርየአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ሀላፊትግሬ
13አቶ ዘነበኢንስፔክተርየገበያ ጥናት ሀላፊትግሬ
ቀደም ሲል እንደማናኛውም ኢትዮጵያ ውስጥ እንዳሉ የመንግስት መስሪያቤቶች የሚታዩ ችግሮች ቢኖሩም የተወሰደው እርምጃ ግን የወቅቱን የትግሬዎች የንግድ እንቅስቃሴ ያላንዳች ተቆጣጣሪ እንደፈለጉት ለማሽከርከር ታስቦ አንደሆነ ይታወቃል፡፡ለዚህም መነሻ የሚሆነው በተለያዩ ጊዜያት በቆርቆሮ፣በብረታብረት፣በማዳበሪያ፣በሳሙና፣በከብሪት፣በሲሚንቶ ፣በዘይት፤በጨርቃ ጨርቅ ፣ በባትሪ ድንጋይ፣በኤሌክትሪክ ገመዶች የመሳሰሉት ምርቶች ላይ ተደጋጋሚ ችግር ተከስቶ በበላይ አካል የስልክ ትእዛዝ ደረጃቸውን ያልጠበቁ ምርቶች ለህብረተሰቡ እንዲሰራጩ ተደርጉዋል፡፡ለአብነት ያክል የአቢሲኒያ ሲሚንቶ ፋብሪካ በጥራት ጉድለት ምክንያት እንዳያመርት አገዳ መስሪያቤቱ ሲያስተላልፍ በወቅቱ የከተማ ሚኒስትር የነበሩት ዶ/ር ካሱ ኢላላ  ፍተሻውን ያከናወኑ ባለሙያዎችን በግላቸው ቢሮ ድረስ በማስጠራት ትክክል አደላችሁም፤ልማታችንን እያደናቀፋችሁ ነው፤ኢንቬስተሮች ወደ ሀገራችን እየመጡ እንዳይሰሩ መሰናክል እየፈጠራችሁ ስለሆነ አቁሙ ሲባሉ የመስሪያቤቱ ሀላፊዎች እገዳውን ባስቸኩዋይ አንዲያነሱ ቀጭን ትእዛዝ አስተላለፈዋል፡፡መስሪያቤቱም እንዲፈርስ የተደረገው ባለሞያዎችም የተፈናቀሉት ሆን ተብሎ ያለ አግባብ  መሆኑን የኢትዮጵያ ህዝብ እንዲረዳው ያስፈልጋል፡፡

Tuesday, December 24, 2013

በእስር ላይ የሚገኙት የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ አባላት በእስር ቤት ስቃይ እንደተፈጸመባቸው ገለጹ

በእስር ላይ የሚገኙት የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ አባላት በእስር ቤት ስቃይ እንደተፈጸመባቸው ገለጹ

 ኢሳት ዜና :-በማእከላዊ እስር ቤት ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የስነልቦናዊ እና አካላዊ ስቃይ አድርሰውብናል የሚሉት በእስር ላይ የሚገኙት የሙስሊሙ የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት፣ የደረሱባቸውን በደሎች ዘርዝርው አቅርበዋል።  ” ከአስራ አራት ሰአት በላይ ያለ እረፍት ቀጥ ብለን እንድንቆም በማድረግ፣ ጀርባችን ሰንበር እስኪያወጣ እና እስኪገሸለጥ ራቁታችንን በሽቦ በመግረፍ፣ በሰንሰለት በማሰር እና አይናችንን በጨርቅ በመሸፈን የውስጥ እግራችን እስከሚላጥ ገልብጦ በመግረፍ፣ ቀንና ማታ አሰቃቂ በሆነ ምርመራ እና ድብደባ እንቅልፍ በመንሳት፣ ሃይማኖታችንንና ክብራችንን በመንካት፣ ጺማችንን በመንጨትና እንድንላጭ በማስገደድ፣ እንዲሁም ሶላት በመከልከል፣ ቤተሰብ፣ ጠበቃ ፣ሀኪምና ሀይማኖት አባት እንዳናገኝ በማድረግ፣ ከአቅም በላይ የሆነን ስፖርት በግድ በማሰራት፣ ብልት በመግረፍ፣ ” ልጅህን እንገለዋለን! ሚስትህን አስረን በፊትህ ቶርች እናደርጋታለን! ብልትህ ላይ ሀይላንድ በማንጠልጠል ማሀን እናደርግሀለን” ሲሉ በማስፈራራት ከፍተኛ ስቃይ አድርሰውብናል ብለዋል።
በህገመንግስቱ አንቀጽ 18 ንኡስ አንቀጽ 1 ” ማንኛውም ጭካሄ ከተሞላበት፣ ኢሰብአዊ ከሆነ ወይም ክብርን ከሚያዋርድ አያያዝ ወይም ቅጣት የመጠበቅ መብት አለው” ቢልም፣ እኛ ግን ” ዜጎች መሆናችንን ጥርጣሬ ውስጥ በሚከት መልኩ ከያዙን በሁዋላ በማእከላዊ በክረምት ቀርቶ በበጋ እንኳን ቅዝቃዜው በማይቻለው ” ሳይቤሪያ” ተብሎ በሚጠራው ጨለማ ክፍል ለ3 ዋር አገሩው መቋቋም የሚአዳግተውን የማሰቃያ ስልታቸውን በመጠቀም አላሰብነውንና ያልሰራነውን ” እመኑ! ተናገሩ! ፈርሙ! ብለው አስገድደውናል”  ሲሉ በመግለጫቸው ጠቀስዋል።
ፍርድ ቤት ስቃዩን እንዲያስቆምልን ብንጠይቅም፣ ያገኘነው ውጤት ግን ወደ ማእከላዊ ስንመለስ ከመርማሪዎቹ በቀልና ተጨማሪ ስቃይ ነበር፣ የሚሉት ኮሚቴዎቹ፣ አሰቃዮቻችን ስለህገመንግስቱ እና መብት ስንናገር ” ህገ-መንግስቱን ቀደህ ጣለው፣ እኛ መስዋትንት ከፍለን ነው እዚህ የመታነው በማለት ለህግም ሆነ ለሰው ክብር ዴንታ እንደሌላቸው አሳይተውናል” ሲሉ አክለዋል።
ከቤተሰብ፣ ከጠበቃና ከሀኪም ጋር እንዳንገናኝ አድረገው የፈጸሙብን የህግ ጥሰት እና አስገድደው በማስፈረም እና ድምጽና ምስላችንን በመቅረጽ የፈጸሙብን በደል በወንጀለኛ መቅጫ ህግ ቁጥር 424 መሰረት እስከ አስር አመት የ አስቀጣ ኢ-ሰብአዊ ተግባር ቢሆንም የፖሊሱም፣ አቃቢህጉም ፣ የፍርድ ቤቱም አለቃ በሆነውና የፍትህ ስርአቱን ሰብስቦ በያዘው ገዢው ፓርቲ አምባገነንነት በተቃራኒው እኛ ተከሳሽ ሆነን ጉዳያችን በፍርድ ቤት በመታየት ላይ ይገኛል ብለዋል።
መንግስት በአግባቡ ሊተውነው ያልቻለውን አሳፋሪ የፍርድ ቤት ድራማውን ህዝብ እንዳያይበት ለመሸሸግ በመገደዱ የተከሰሱ ሰዎች ክስ ከቀረበባቸው በሁዋላ ተገቢ በሆነ አጭር ጊዜ ውስጥ በመደበኛ ፍርድ ቤት ለህዝብ ግልጽ በሆነ ችሎት የመስማት መብት አላቸው የሚለውን ህገመንግስታዊ መብት በመጣስ ችሎቱ ዝግ እንዲሆን ተደርጎ ቆይቷል የሚሉት የሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት፣  በዝግ ችሎቱ የምስክር መስሚያ ጊዜ ብዙ አስገራሚ ድራማዎችን አይተናል፣ አቃቢ ህግ ዳኞች የሚሰጡትን ብይን እንደማይቀበሉ እስከመግለጽ የደረሱበትን እና ምስክሮችን ማለት ያለባቸውን አሰልጥነዋቸው እንደሚያመጡ አምልጧቸው የተናገሩበትን አጋጣሚ ” መታዘባቸውን ይገልጻሉ።
የኮሚቲው አባላት ” በሙስሊሞች መካከል እና በሙስሊሙና በክርስቲያኑ መካከል የታየውን አንድነትና መከባበር በጋራ መጠበቅ እንደሚያስፈልግ መክረዋል።  በጽናት ሰላማዊ የመብት ትግሉን የሚቀጥሉ መሆናቸውንና የሚያስከፍለውን መስዋትንት ሁሉ ለመክፈል ዝግጁ መሆናቸውንም ተናግረዋል። ለቀጣዩ ሰላማዊ የመብት ትግል እርከንም  በሙሉ ዝግጅት ላይ መሆናቸውን” ገልጸው፣ መንግስት በማእከላዊ እስር ቤቶች የሚፈጸሙትን ኢ-ሰብአዊ ድርጊቶች እንዲያስቆምና የህሊና እስረኞችን እንዲለቅ ጠይቀዋል።

ኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን በማሰር ከዓለም 2ኛ ሆነች- CPJ

ኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን በማሰር ከዓለም 2ኛ ሆነች

መቀመጫውን በኒዮርክ ያደረገው የጋዜጠኞች መብት ተቆርቋሪ ቡድኑ /CPJ/  ባለፈው ረቡዕ  ይፋ ባደረገው ሪፖርት፤ ጋዜጠኞችን በማሰር ከአለም አስር አገሮች መካከል ኢትዮጵያን በሁለተኛ ደረጃ ያስቀመጠ ሲሆን ኤርትራ ቀዳሚ ሆና፣ ግብፅ በሶስተኝነት ተቀምጣለች፡፡ 
ሲፔጂ 34 አፍሪካዊ ጋዜጠኞች በሰሜንና ምስራቅ አፍሪካ በእስር ላይ እንደሚገኙ የገለፀው ሲፒጄ፤ በኢትዮጵያ ሰባት ጋዜጠኞች በጻፉት ጽሑፍ ሣይሆን “አሸባሪ” ተብለው በእስር ላይ እንደሚገኙ ጠቁሟል፡፡ 
አለም አቀፍ የመብት ቡድን (Global rights group) የተባለው ተቋም በበኩሉ፤ የኢትዮጵያ መንግስት ጋዜጠኞቹን ያሰራቸው ሚዲያውን ዝም ለማሰኘት ስለሚፈልግ ነው ብሏል። በኤርትራ 22 ጋዜጠኞች በእስር ላይ እንደሚገኙና አንዳቸውም ፍርድ ቤት እንዳልቀረቡ የገለፀው ሲፒጄ፤ እስረኞቹን በተመለከተ ከኤርትራ መንግስት ምንም አይነት መረጃ ለማግኘት እንደተቸገረ ጠቁሟል፡፡ ጋዜጠኞችን በማሰር የ3ኛ ደረጃን በያዘችው ግብፅም ጋዜጠኞች መታሰር የጀመሩት ፕሬዚዳንት መሀመድ ሙርሲ ወደ ስልጣን ከመጡበት ቀን ጀምሮ ነው ብሏል ሲፒጄ፡፡ የሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ጋዜጠኞች ተወካይ ቶም ሮዲስ በናይሮቢ ለCPJ እንደተናገረው፤ በአፍሪካ ቀንድ አገራት የተለያዩ ችግሮች እንዳሉና መንግስታት ስለ ችግሩ መወያየት እንደማይፈልጉ ገልጿል፡፡ ሲፒጄ ጋዜጠኞችን በማሰር ቀዳሚዎቹ 10 አገራት በሚል ከዘረዘራቸው መካከል ቬትናም፣ ሶሪያ፣ ፓኪስታንና ቤልጂየም ይገኙበታል፡፡ 

Ethiopian hero’s and nationalists are terrorists for the tyrant regime?

Ethiopian hero’s and nationalists are terrorists for the tyrant regime?

I was called a terrorist yesterday, but when I came out of jail, many people embraced me, including my enemies, and that is what I normally tell other people who say those who are struggling for liberation in their country are terrorists, I tell them that I was also a terrorist yesterday, but, today, I am admired by the very people who said I was one.
Nelson Mandela, Larry King Live, May 16, 2000
First of all I want to clear myself that I am not racist even if I grown up at the rule of the existed regime since I am atWhy Ethiopian hero’s and nationalists are terrorists for the tyrant regime adult age now that whenever I used the word minority it doesn’t imply any racial group rather to indicate the minority traitors and crooks who are ruling the country without the consent of the Ethiopian people. The weyanna regime used ethnic-federalism to divide and rule the Ethiopian people who lived together for the last 3000 years regardless of existed differences. This people have long history in fighting foreign aggressors and internal chaos happening in between of warlords. They stand in one to settle peace and security and respect the sovereignty of the country today destructing and selling by the weyanna/EPRDF regime. Let me go back to the main agenda of this paper.
Before we discuss the reason, we have to make some analysis what the ruling party look like. Currently Ethiopia is ruled by Ethiopian People Revolutionary Party (EPRDF/weyanna) i.e. A coalition of one dominant/supreme party (Tigray People’s Liberation Front(TPLF)), and three puppet coalition party (Amhara National Democratic Movement(ANDM), Oromo People’s Democratic Organization(OPDM), Southern Ethiopian People’s Democratic Movement (SEPDM)) made of by the late Prime Minister Ato Meles Zenawi. Even though there are four coalition political parties the main actors are a few gangster group from the Tigraian region (Adwa, Axum, Lalibela,,,,), the rest public officials are elected from different ethnic group for nothing. All higher financial and military positions are in the hand of the TPLF group. Even if they don’t know what they are doing now, before the death of the late Prime Minister Ato Meles Zenawi the country was under totalitarian dictatorship, the most repressive regime where there is absence of freedom, the court, the military/army, and the police officer enforce against individual liberty. Absence of human and democratic right is getting worse after his death. As I have stated before currently they lost their compass that they don’t know what they are doing? All his repression, torture, massacres, killing and many other measures are highly supported by his puppet that they were promising to continue his action by all higher official and cabinet members including the new Prime Minister, Ato Hailemariam Dessaleign.

So, what are the characteristics of EPRDF/TPLF?

The following are the characteristics of the weyanna regime/Eprdf:-
1. Absence of freedom of speech and press. The Ethiopian codified fake constitution states about right of thought, opinion and expression under article 29. This provision further states the rights expressly under sub-article 2, everyone has the right to freedom of expression without any interference. This right shall include freedom to seek, receive and impart information and ideas of all kinds, regardless of frontiers, either orally, in writing or in print, in the form of art, or through any media of his choice, though the government denies this right. Journalists are repressed, convicted, tortured, or punished by imprisonment or by worse measure because of their opposing view and speech. Journalist Reyot Alemu, Eskinder Nega,,,,, and many others are victim of the inherited democratic right stipulated under the constitution.
2. Absence of free and regular elections. There were four fake general election made since EPRDF took power in 1995, 2000, 2005, 2010. The most important election in the Ethiopian history was the parliamentary election held on May 15, 2005 where the Ethiopian government/EPRDF lost his power even if EPRDF officials announced as they won 296 seats of total 524 seats. Coalition for Unity and Democracy (CUD) was the one that won the 2005 general election which took the life of hundred Ethiopians on the day light on the street, torture, imprisonment, humiliation, repression of individuals, groups, political activists, journalists including CUD leaders. The consequence of the 2005 election is there still today where many people are victims. Amazing and surprising that they won 99.6% in the 2010 fake election. Human Rights Watch claimed the result was affected by government intimidation of voters over a period of month. European election observers said that the election fell short of international standards. According to Human Rights Watch the government had a strategy to systematically close down space for political dissent and independent criticism (Human Rights Watch World Report 2011 page 121).
3. Absence of independent judiciary. All law enforcer organs are filled by the ruling party member that the judges, the police, the army are obliged to enforce anything ordered by the higher officials. There is no independent judiciary system as written under FDRE the constitution article 78(1). The judge punishes any suspected criminal based on the order of the ruling party officials not based on the facts, the law and his conscience. The judges don’t have full independence as articulated under article 79(3) of the FDRE constitution. Judges are expected to issue ruling based on the regime ruler wants, even if their wish is in contradiction with the reality/truth and the law. Judges are instrument for the ruling party.
4. Not guarantee for free opposition political parties. In Ethiopia all opposition parties are influenced by the ruling party or group. Throughout their administration they are criticized by the opposition parties for their humiliation, torture, arrest, imprisonment and many
others, the member of the opposition political party. Imprisonment and mass murder are common for the mere fact of being political opponent or suspected of opposing the existed government.
5. Absence of good governance. We can easily proof the existence of poor governance by mention difference things. Occurrence of drought and famine, the presence of high child and maternal mortality rate, high inflation, existence of high corruption, high rate of un employment, high rate of illiteracy, absence of clean water and sanitation, absence of good infrastructures, electricity,,,,,. The country is one of the poorest countries in the world. The weyanna minority group propaganda is accountable for the country crises. We can’t think of sustainable development in the absence of good governance. Absence of openness, accountability and transparency comes because of lack of good governance. The minority regime officials are secret and not accountable for their action. No official brought to justice for his/her crime. Public officials are fired, lower their position only when they conflict each other in personal interest.
All these characteristics show how brutal and dictator the minority ruling party is. Ethiopian people lost hope by the existed government for the peaceful transfer of power, independence of the judiciary, freedom of speech and expression, freedom of press, the right to oppose and challenge the idea of the ruling party. Because whenever they demand or exercise these human and democratic rights even as stipulated under their constitution the government is repressive that such action could be punished by imprisonment or worse by the ruling party. The society became calm, not because their basic democratic and fundamental rights are respected rather the punishment for dissent is harsh.
So, the minority ruling junta is dictator that any opposition political party member and leaders, journalists, political activists, religious leaders, individuals and groups who demand the basic human and democratic right are considered as terrorist. These the minority rulers don’t care about the flag and sovereignty of the country other than their power. They sell the fertile land of the country for foreign investors for penny by taking from our parents. They disintegrate the country as soon as they took power in 1993(separation of Eritrea as an independent state). They put article 39(1) under FDRE constitution, the right to self determination, including secession which is the soldier of disintegration. Our hero’s and nationalists are fighting them to respect our freedom, democracy and justice and respect the sovereignty of the country, but they are terrorists for the minority rulers. Because they want oppress and exploit the Ethiopian people for several decades. Those who want freedom, democracy, justice and equality for everyone are considered as terrorist by the weyanna minority regime.
So, any Ethiopian who march for freedom, democracy and justice for everyone is terrorist for the minority ruler and patriot, hero and nationalist for his/her country that all Ethiopians have to stand in unison to bring the dictatorial rule and end for once and for all.
Our minority tyrant leaders are dictators that our hero’s and nationalists are terrorists for them.
God bless Ethiopia!
In unison we can make the difference!
You can reach the writer at: abenezer2013@gmail.com
posted by Aseged Tamene

Blue party(Semayawi) leader Engineer Yilkal got warm welcome by Ethiopians in Nuremberg,Germany

Blue party(Semayawi) leader Engineer Yilkal got warm welcome by Ethiopians in Nuremberg,Germany


Blue party(Semayawi) leader Engineer Yilkal got warm welcome by Ethiopians in Nuremberg,Germany on 30 Novermber 2013. The welcoming party is organised by the Germany based human rights Assocation -EPCOU. Blue party is appreciated by most of the attendants for avoiding the persistent fear over Ethiopian people prevailed by the dictatorial government EPRDF  by breaking the silence of demonstration in the country after 8 years of silence mentioning the June 2013 Demonstartion. specially this get together programme is organised to show solidarity to ask Saudi Arabians stop Violence against Ethiopians   as Blue party members in Ethiopia were also a victim,in prison for demonstrating in front of Saudi Arabia embassy in Addis ababa even if it is not allowed by the government.
It is the first meeting for Blue party to discuss with Ethiopians in the diaspora Party leader Engineer Yilkal Getnet said.AT The start of the second session of the whole day programme he answered so many questions of the attendants.On his own he  denied on the accusation by some groups associating him like the sliding Lidetu Ayalew who pretend to be opposition leader but in practice he was working for the dictatorial government in the 2005 election.
The Engineer elaborated his imprisonment more than 8 times, as an evidence to show ingenuity as the main opposition leader for the country. and further the memebrs of Blue party got  different trainings  and supports from the well known opposition party Icons such as professor Mesfin Wolde mariam, Dr.. Yakob Haile mariam, Tadewos Tantu etc.
Some of the  political programmes that is planned by Blue part are Federalism based on many factors not only race as in the current EPRDF,Individual humanrights before the collectives, land the to farmers not for the government, explained by him.
Based on the similarities on the political programmes the attendants urged the Blue party to work with other political parties in the country such as Unity for Democracy and Justice (UDJ).
At the End of the whole day event a Picture of Ethiopian martyr Abune Petros who fought against the Italian aggressions  was sold by  a bid  to a person who came from Munich town Organised by the president of EPCOU Mr. Belay Wendafrash  , Blue Party Leader put signature on the photo of the martyr.Ethiopians In Munich also get thanks for Sponsoring  the accommodationand travelling cost of the Blue party leader from Ethiopia to Germany.

Media Legal Defence Initiative(MLDI) launches fundraising bid for case of Ethiopian journalists

MLDI launches fundraising bid for case of Ethiopian journalists

MLDI launches fundraising bid for case of Ethiopian journalists

Your support is needed to free two Ethiopian journalists wrongly convicted as terrorists and set a precedent that will help stop the abuse of anti-terror laws across Africa.
Your support is needed to free two Ethiopian journalists
The Media Legal Defence Initiative has launched a fundraising campaign to support its bid to free Ethiopian journalists, Eskinder Nega and Reeyot Alemu.
MLDI has brought a legal challenge to the African Commission and Court of Human Rights, the main human rights tribunals at the African Union, asking them to declare that Reeyot and Eskinder’s conviction under Ethiopia’s anti-terrorist laws breaches their human rights and to stop the abuse of anti-terror laws to silence journalists.
While the legal team all give their time and expertise for free, there will be significant costs in attending hearings, translating numerous legal documents and other court-related expenses. MLDI is asking for donations to help cover these costs.
This fundraising campaign is one of the launch projects of Indie Voices, a new crowdfunding platform for independent media, which MLDI is proud to be part of.
To make a contribution or for more information, please click here.
Notes to editors:
  • Mr Nega and Ms Alemu are award winning journalists and shared the Human Rights Watch Hellman-Hammett Award in 2012, awarded to journalists targeted for political persecution. Mr Nega has been working as a journalist since 1993. Prior to his most recent arrest in September 2011, he had been arrested on 7 previous occasions. He was sentenced to 18 years imprisonment in July 2012 for various offences under the Anti-Terrorism Proclamation.
  • Ms Alemu writes on topics such as government policy and spending, the lack of an independent media in Ethiopia and the mistreatment of minorities. Her arrest in June 2011 occurred several days after she published an article criticising practices of Ethiopia’s ruling party. She was initially sentenced to 14 years imprisonment for offences under the Anti-Terrorism Proclamation, reduced to 5 years on appeal. Both journalists are reported to have spent time in solitary confinement. Mr Nega was also alleged to have been beaten and Ms Alemu was deprived of medical care following surgery 15 months ago.
  • IndieVoices is a crowdfunding site that specializes in helping independent media, primarily in the developing world, raise the funds they need. Its goal is to serve as a bridge that connects social investors to high-quality, independent, and socially relevant news and content providers and media companies.

ምንም ዓይነት ድርድር ከመደረጉ በፊት ለወያኔ ከግንቦት 7 ቅድመ ሁኔታዎች ቀረበለት

ምንም ዓይነት ድርድር ከመደረጉ በፊት ለወያኔ ከግንቦት 7 ቅድመ ሁኔታዎች ቀረበለት

EPRDF calls on Ginbot 7 to negotiate

ESAT News     December 02, 2013
According to insiders, the government of the Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF) made the calls for ‘negotiation’ with the opposition Ginbot 7 Movement for Justice, Freedom and Democracy (Ginbot 7) for a third time in two months.
Ginbot 7, in its written response, admitted to ESAT that it has received the calls for “negotiation”; however, it said “the call is made, as it has been the custom of the Woyane, in an attempt to soften the tensions”.
The Movement said, what Ginbot 7 and the people of Ethiopia want to see is democraticchange that comes through peaceful struggle and roundtable discussions, however, Ginbot 7 said, it has been forced to enter into “an  by Shop-Up” href=”http://ethsat.com/2013/12/03/eprdf-calls-on-ginbot-7-to-negotiate/#”>all inclusive struggle” due to “Woyane’s refusal and chauvinism”.
In its statement, Ginbot 7 said that its doors are always open for negotiations but that it is only if the negotiation process is not conducted for the sake of it but if it can only lead to the needed freedom through little sacrifice. This does not mean or include any negotiation of accepting or changing the efforts of making Ethiopia a truly democratic country, noted the press statement.
As soon as the Movement received the requests for negotiation, it has widely discussed it and came to conclusion that the issue is not solely the concern of the Movement but of the Ethiopian people at large.
Ginbot 7 also said that it would not allow the ruling Front, as it has always been doing, to use the “negotiation” request  for the purpose of softening the tensions that it is finding itself in, for false propaganda, to garner temporary political benefit or to demobilise and dampen the spirits of the democratic fighters.
The Movement affirmed that before any negotiation the government should take “trustbuilding” measures to show that it has taken the issue seriously such as unconditionally releasing all political prisoners, journalists, human rights defenders and prisoners detained in publicly known and secret prisons and torture centres,  immediately stop harassing and mistreating Ethiopians and particularly opposition forces, respect the human and citizenship rights of Ethiopians, invalidate all politically motivated court decisions, discontinue all ongoing politically motivated court charges, eliminate all repressive laws that are aimed at keeping the people in fear and unease, hold the negotiations in the presence of independent third parties where all the negotiations are recorded via audio-video and kept with independent parties, and the place of negotiation is in a place where the negotiating parties agree and can transparently let the public know about it.
Without having the commitment to take these measures, Ginbot 7 says, it does not absolutely believe that the government would seriously take part in negotiations geared towards the establishment of a true democratic system. In the mean time, until the government takes these “trust building” gestures and the conditions are set and actionable agreements that confirm the existence of strong guarantees that do not give a chance to any form of cheating and sliding are reached, the Movement urged Ginbot 7 and other forces fighting for the establishment of a democratic system to intensify and continue their struggle.
The press release also asserted that the outcome of the negotiation should be the immediate establishment of a democratic system that makes the Ethiopian people the holders of power however when there is no such commitment from the people in power to reach this goal, Ginbot 7 will not take part in any form of negotiation.
Separately asking parties to “negotiate” is a temporary political calculation instead of showing that the government has an interest to permanently make the country a truly democratic nation. Thus, Ginbot 7 states, as there is no democratic system that singularly benefits one organisation, such negotiations should include and be held in an agreement with different political and civic forces.
The negotiation is not for power sharing or about who should come to power; it should be a legal one that confirms the power sovereignty of the people and a starting process on how to assume political power on a fair and just manner, Ginbot 7 added.
ስለዚህም ከላይ በመርህ ደረጃ ከጠቀስናቸው ሶስት ጉዳዮች በተጨማሪ ምንም ዓይነት ድርድር ከመደረጉ በፊት ወያኔ ጉዳዩን ከምር የወሰደው መሆኑን የሚያሳዩ “የመተማመኛ” እርምጃዎች መውሰድ አለበት ብለን እናምናለን::
እነኝህም፣
ሀ)  ሁሉንም የፖለቲካ እስረኞች፤ ጋዜጠኞች፤ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ መፍታት:: ይህ ደግሞ በግልጽ     የሚታወቁ እስረኞችን ብቻ ሳይሆን በድብቅ የተቋቋሙ ማጎሪያና ማሰቃያ ቤቶች ያሉትን ሁሉ ማጠቃለል አለበት።
ለ)  በሕዝብ በተለይ በተቃዎሚ ኃይሎች ላይ ወያኔ በየቀኑ እያካሄደ ያለውን ወከባና እንግልት ባስቸኳይ ማቆም፣ ሰብዓዊና የዜግነት መብታቸውን ማክበር አለበት።
ሐ)   በፖለቲካ ምክንያት ከዚህ በፊት የተወሰዱ ሁሉም ዓይነት ፍርድ ተብዮ ውሳኔዎች እንዲሻሩ ማድረግ፤ በሂደት ላይ ያሉ ከፖለቲካ ጋር የተያያዙ ምንም አይነት ክሶችን ማቋረጥ አለበት።
መ)   ሕዝብን በፍርሃትና በስጋት ለማቆየት ሆነ ተብለው የወጡ አፋኝ ህጎችን በአስቸኳይ ማንሳት አለበት።
ሠ)   ማንኛውም ድርድር ገለልተኛ የሆኑ ሶስተኛ ወገኖች ባሉበት፤ የድርድሩ ሂደት በምስልና በድምጽ ተቀርጾ በገለልተኛ ወገኖች እጅ ብቻ የሚቀመጥ፣ የድርድሩ ቦታም የተደራዳሪ ወገኖች በጋራ በሚስማሙበት ቦታ መሆኑን መቀበልና ይህንንም በግልጽ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ማሳወቅ አለበት።
እነኝህ ከላይ ያስቀመጥናቸው በወያኔ በኩል የሚወሰዱ “የመተማመኛ” እርምጃዎች ለተቃዋሚዎች ተብሎ የሚወሰዱ እርምጃዎች አይደሉም:: ወያኔ እነዚህን እርምጃዎች ለመውሰድ ቁርጠኝነት ሳይኖረው ለእውነተኛ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መመስረት የሚደረግ ድርድር ላይ ከምር ይሳተፋል ብለን ማመን በፍጹም ስለማንችል ነው ::
እስከዚያው ድረስ ግን ግንቦት 7ም ሆነ ሌሎች ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መመስረት በቁርጠኝነት የምንታገል ኃይሎች፣ ወያኔ እነኝህን የመተማመኛ እርምጃዎች እስኪወስድና ቀደም ብለው በተቀመጡት መርሆች መሠረት በሚደረግ ድርድር በተግባር ሊመነዘር የሚችል ስምምነት፣ አልፎም ለምንም አይነት ማጭበርበርና መንሸራተት እድል የማይሰጥ ጠንካራ መጠበቂያዎች መኖራቸው እስኪረጋገጥ ድረስ፣ የጀመርነውን ትግል ይበልጥ አጠናክረን የምንገፋበት እንጂ በምንም አይነት ለአንድ አፍታም ቢሆን በድርድር ስም የማንዘናጋ መሆኑን አበክረን እናስታውቃለን::
የግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ፣
ኅዳር 23፣ 2006 ዓ:ም

wanted officials