Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Saturday, November 26, 2016

የአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ ሰራዊት ወታደራዊ ጥቃት ፈፀመ።


የአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ ሰራዊት ህዳር 7 ቀን 2009 ዓ.ም በቃፍቲያ ሁመራ ልዩ ስሙ ማይነብሪ በተባለው ቦታ ከመቀሌ የተላከ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት ግብረ ሀይል ጋር ባደረገው ውጊያ ከፍተኛ ድል ተጐናፅፏል።
ይህ ከመቀሌ የተንቀሳቀሰው የወያኔ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ኮማንድ ፖስት ግብረ ሃይል ዋና ተልዕኮ የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊትን እንቅስቃሴ ለመግታት ታስቦ ሲሆን እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰራዊት በ56 መኪኖች አጓጉዞ በቃፍቲያ ሁመራ ልዩ ስሙ ማይነብሪ በተባለ ቦታ ቢያሰፍርም ለሀገራቸውና ህዝባቸው ሲሉ ውድ ህይወታቸውን ለመክፈል የማይሰስቱት የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት በከፈቱት ድንገተኛ ማጥቃት 92 በመግደልና 65 በማቁሰል አንፀባራቂ ድል ማስመዝገባቸውን ከስፍራው የሚገኘው አርበኛ ታጋይ ሪፖርተራችን ባደረሰን ዘገባ ለማወቅ ተችሏል።
ይህ በእንዲህ እንዳለም የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት እንቅስቃሴን ለመግታት የተንቀሳቀሰውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ግብረ ሀይል ኮማንድ ፖስትን ይመሩ ከነበሩ መካከል 5 አዛዦች የተገደሉ ሲሆን ከእነዚህም መካከል መቶ አለቃ ጣዕመ የሚባል እንደሚገኝበትም ታውቋል።
በተያያዘ ዜና የአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ ሰራዊት ህዳር 8 ቀን 2009 ዓ.ም በቃፍቲያ ሁመራ ሩዋሳ አካባቢ ማይጐነጥ ልዩ ስሙ ማይቆማ በተባለው ቦታ ሰፍሮ ከሚገኘው የ24ኛ ክፍለ ጦር ጋር ባደረገው ውጊያ አንድ ብርጌድ ካምፕ ሙሉ ለሙሉ ከማውደሙም በተጨማሪ በወያኔ መከላከያ ሰራዊት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ ማድረሱን ከስፍራው የደረሰን የአርበኛ ታጋይ ሪፖርተራችን መረጃ ያመለክታል።
በዚሁ አካባቢ በተደረገው ውጊያ የወያኔው የ24ኛ ክፍለ ጦር ሰራዊት ከአርበኞች ግንቦት 7 ጀግኖች የሚሰነዘርበትን ጥቃት መቋቋም ተስኖት እንደነበረ ለማወቅ ተችሏል።
በእለቱ በተደረገው ውጊያ 120 የወያኔ መከላከያ ሰራዊትን በመግደልና 80 በማቁሰል በጠላት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደረሰ ሲሆን በርካታ ቁጥር ያላቸው ከባድና ቀላል ተተኳሽ መሳሪያዎችን ከነመሰል ጥይቶቻቸው ጋር መማረካቸውንም ሪፖርተራችን ገልጿል።
በውጊያው እለት የቆሰሉ የወያኔ መከላከያ ሰራዊት ብዛት ቁጥር ስፍር የሌለው ከመሆኑ የተነሳ ሁመራ የሚገኘው ሆስፒታል በቁስለኞች መጥለቅለቁንና ከፍተኛ የመቁሰል አደጋ የደረሰባቸውን ደግሞ ወደ ጐንደር ሆስፒታል በመላክ ላይ መሆናቸውም ተገልጿል።
የአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ሰራዊት ባደረገው ተከታታይ የማጥቃት ርምጃ የአካባቢው ነዋሪ ህብረተሰብ እጅጉን ከመደሰቱም በተጨማሪ ከትግሉ ጐን ለመሰለፍ ያላቸውን ቁርጠኝነት እየገለፁ እንደሚገኙም ታውቋል።
የወያኔ አገዛዝ ባለስልጣናትም በእነዚህ አካባቢዎች የሚገኙ ነዋሪዎችን አገዛዙን ለመፋለም ከአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት ጋር እንዳይገናኙ አካባቢውን በመውረር ህብረተሰቡ ከቤቱ ወጥቶ እንዳይንቀሳቀስ በማድረግ ስራ ላይ ተጠምደው የሚገኙ ሲሆን፤የሞቱ የሰራዊቱ አባሎቻቸውንም ህዝቡ እንዳያይባቸው የራሳቸውን ሰዎች በመመልመል እንዲቀበሩ እያደረጉ መሆናቸውን ሪፖርተራችን አክሎ ገልጿል።
በደረሰባቸው የሰው ህይወትና የንብረት ኪሳራ እጅጉን የተደናገጡት የህወሀት አገዛዝ ባለስልጣናትም በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ኮማንድ ፖስት ግብረ ሀይልና በ24ኛ ክፍለ ጦር ላይ ከአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት የሚሰነዘረው ጥቃት ተጠናክሮ በመቀጠሉና ፋታ ሊሰጣቸው ባለመቻሉ በአካባቢው የጦር ሄሊኮፕተሮችን በማሰማራት አሰሳና ቅኝት ሲያደርጉ እንደነበረ ተገልጿል።
ይህ በእንዲህ እንዳለም የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት እስከአሁን ባደረጋቸው ውጊያዎችና ባስመዘገባቸው ድሎች በመደሰት በአካባቢው የሚገኙ የሚሊሸያ ታጣቂ ሀይሎች ከወንድሞቻችን ጋር ውጊያ አናደርግም በማለት በአገዛዙ ላይ እንዳመጹና ብዛት ያላቸው የሚሊሸያ አባላትም ከአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት ጋር መሰለፋቸውን ከስፍራው የደረሰን የአርበኛ ታጋይ ሪፖርተራችን መረጃ ያስረዳል።

Friday, November 25, 2016

የአርበኞች ግንቦት 7 ነበልባል ሰራዊት በዳንሻ፣ አዲስ አለም ጥቃት ሰንዝሮ መሰወሩን ንቅናቄው አስታወቀ

የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት በወያኔ ጦር ላይ በተለያዩ ቦታዎች በተደጋጋሚ ጥቃት መፈፀሙን በመቀጠል ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ ታወቀ

(የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬድዮ)
 Patriotic Ginbot 7 fighters in action

የአርበኞች ግንቦት 7 ነበልባል ሰራዊት በዳንሻ፣ አዲስ አለም ጥቃት ሰንዝሮ መሰወሩን ንቅናቄው አስታወቀ

Patriotic Ginbot 7 fighters in action
የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ነበልባል የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት ህዳር 10 ቀን 2009 ዓ.ም ለሊት ጎንደር ዳንሻ ከተማ ልዩ ስሙ አዲስ አለም በተባለ ቦታ ሰፍሮ ከሚገኝ የወያኔ መከላከያ ሰራዊት ላይ በፈፀመው ድንገተኛ ማጥቃት ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ አጥቅቶ ተሰውሯል፡፡ በወሰደው ድንገተኛ የማጥቃት እርምጃም 15 የወያኔ ቅጥረኛ ወታደሮችን በመግደል ቁጥራቸው ያልታወቀ ደግሞ ማቁሰሉን አርበኛ ታጋይ ሪፖርተራችን ከስፍራው ባደረሰን ዘገባ አስታውቋል፡፡
የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት ጥቃቱን በመቀጠል ህዳር 13 ቀን 2009 ዓ.ም በአብደራፊ ከተማ ዙሪያ በህወሓት መከላከያ ሰራዊት ላይ ተመሳሳይ የደፈጣ ጥቃት የሰነዘረ ሲሆን ባደረገው ሰፊ የማጥቃት እርምጃም 25 በመግደልና 17 በማቁሰል በቅጥረኛው የህወሓት ጦር ላይ ጠንካራ ክንዱን በማሳረፍ የበላይነትን ተጎናፅፎ የህወሓት ቅጥረኛ ወታደሮችን እንቅስቃሴ በመግታት መበታተን እንደቻለ ሪፖረተራችን አክሎ ገልጿል፡፡
ጀግናው የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት እየፈፀመ ያለውን ቆራጥ ተጋድሎ ጥቃቱ በሚፈፀምበት ቦታ ሁሉ ሙሉ በሙሉ የህዝብን ድጋፍ እያገኘ ሲሆን የቆመለትን አላማ ከግብ ለማድረስ ትልቅ ጉልበት እንደሆነው ለማወቅ ተችሏል፡፡ የኢትዮጵያ ትንሳኤ እስኪሆን ድረስም ጀግኖች የአርበኞች ግንቦት 7 ነበልባል ሰራዊት ወደፊት በመግፋት በተግባር የኢትዮጵያ አለኝታነታቸውን እያስመሰከሩ ይገኛሉ፡፡
Patriotic Ginbot 7 fighters in action
Patriotic Ginbot 7 fighters in action

Former Cuban leader Fidel Castro dies aged 90

 

 


It is also known that he was loved by many Ethiopians and got a very warm welcome when he came to Ethiopia for a visit. Fidel Castro visited Ethiopia in September 1978. The people of Ethiopia and the Derg officials treated him as a hometown hero.  
Former Cuban leader Fidel Castro dies aged 90
(Reuters) — Fidel Castro, the Cuban revolutionary leader who built a communist state on the doorstep of the United States and for five decades defied U.S. efforts to topple him, died on Friday, his younger brother announced to the nation. He was 90.
A towering figure of the second half of the 20th Century, Castro had been in poor health since an intestinal ailment nearly killed him in 2006. He formally ceded power to his younger brother two years later.
Wearing a green military uniform, Cuba’s President Raul Castro appeared on state television to announce his brother’s death.
“At 10.29 at night, the chief commander of the Cuban revolution, Fidel Castro Ruz, died,” he said, without giving a cause of death.
“Ever onward, to victory.”
The streets were quiet in Havana, but some residents reacted with sadness to the news, while in Miami, where many exiles from the Communist government live, a large crowd waving Cuban flags cheered, danced and banged on pots and pans, a video on social media showed.
“I am very upset. Whatever you want to say, he is public figure that the whole world respected and loved,” said Havana student Sariel Valdespino.
Castro’s remains will be cremated, according to his wishes. His brother said details of his funeral would be given on Saturday.
The bearded Fidel Castro took power in a 1959 revolution and ruled Cuba for 49 years with a mix of charisma and iron will, creating a one-party state and becoming a central figure in the Cold War.
He was demonized by the United States and its allies but admired by many leftists around the world, especially socialist revolutionaries in Latin America and Africa.
“I lament the death of Fidel Castro Ruz, leader of the Cuban revolution and emblematic reference of the 20th Century,” Mexican President Enrique Pena Nieto said on Twitter.
Transforming Cuba from a playground for rich Americans into a symbol of resistance to Washington, Castro outlasted nine U.S. presidents in power.
He fended off a CIA-backed invasion at the Bay of Pigs in 1961 as well as countless assassination attempts.
His alliance with Moscow helped trigger the Cuban Missile Crisis in 1962, a 13-day showdown with the United States that brought the world the closest it has been to nuclear war.
Wearing green military fatigues and chomping on cigars for many of his years in power, Castro was famous for long, fist-pounding speeches filled with blistering rhetoric, often aimed at the United States.
At home, he swept away capitalism and won support for bringing schools and hospitals to the poor. But he also created legions of enemies and critics, concentrated among Cuban exiles in Miami who fled his rule and saw him as a ruthless tyrant.
In the end it was not the efforts of Washington and Cuban exiles nor the collapse of Soviet communism that ended his rule. Instead, illness forced him to cede power to his younger brother Raul Castro, provisionally in 2006 and definitively in 2008.
Although Raul Castro always glorified his older brother, he has changed Cuba since taking over by introducing market-style economic reforms and agreeing with the United States in December 2014 to re-establish diplomatic ties and end decades of hostility.
Six weeks later, Fidel Castro offered only lukewarm support for the deal, raising questions about whether he approved of ending hostilities with his longtime enemy.
He lived to witness the visit of U.S. President Barack Obama to Cuba earlier this year, the first trip by a U.S. president to the island since 1928.
Castro did not meet Obama, and days later wrote a scathing column condemning the U.S. president’s “honey-coated” words and reminding Cubans of the many U.S. efforts to overthrow and weaken the Communist government.
In his final years, Fidel Castro no longer held leadership posts. He wrote newspaper commentaries on world affairs and occasionally met with foreign leaders but he lived in semi-seclusion.
His death – which would once have thrown a question mark over Cuba’s future – seems unlikely to trigger a crisis as Raul Castro, 85, is firmly ensconced in power.
Still, the passing of the man known to most Cubans as “El Comandante” – the commander – or simply “Fidel” leaves a huge void in the country he dominated for so long. It also underlines the generational change in Cuba’s communist leadership.
Raul Castro vows to step down when his term ends in 2018 and the Communist Party has elevated younger leaders to its Politburo, including 56-year-old Miguel Diaz-Canel, who is first vice-president and the heir apparent.
Others in their 50s include Foreign Minister Bruno Rodriguez and economic reform czar Marino Murillo.
The reforms have led to more private enterprise and the lifting of some restrictions on personal freedoms but they aim to strengthen Communist Party rule, not weaken it.
“I don’t think Fidel’s passing is the big test. The big test is handing the revolution over to the next generation and that will happen when Raul steps down,” Cuba expert Phil Peters of the Lexington Institute in Virginia said before Castro’s death.
REVOLUTIONARY ICON
A Jesuit-educated lawyer, Fidel Castro led the revolution that ousted U.S.-backed dictator Fulgencio Batista on Jan 1, 1959. Aged 32, he quickly took control of Cuba and sought to transform it into an egalitarian society.
His government improved the living conditions of the very poor, achieved health and literacy levels on a par with rich countries and rid Cuba of a powerful Mafia presence.
But he also tolerated little dissent, jailed opponents, seized private businesses and monopolized the media.
Castro’s opponents labeled him a dictator and hundreds of thousands fled the island.
Many settled in Florida, influencing U.S. policy toward Cuba and plotting Castro’s demise. Some even trained in the Florida swamps for the disastrous Bay of Pigs invasion.
But they could never dislodge him.
Generations of Latin American leftists applauded Castro for his socialist policies and for thumbing his nose at the United States from its doorstep just 90 miles (145 km) from Florida.
Castro claimed he survived or evaded hundreds of assassination attempts, including some conjured up by the CIA.
In 1962, the United States imposed a damaging trade embargo that Castro blamed for most of Cuba’s ills, using it to his advantage to rally patriotic fury.
Over the years, he expanded his influence by sending Cuban troops into far-away wars, including 350,000 to fight in Africa. They provided critical support to a left-wing government in Angola and contributed to the independence of Namibia in a war that helped end apartheid in South Africa.
He also won friends by sending tens of thousands of Cuban doctors abroad to treat the poor and bringing young people from developing countries to train them as physicians
‘HISTORY WILL ABSOLVE ME’
Born on August 13, 1926 in Biran in eastern Cuba, Castro was the son of a Spanish immigrant who became a wealthy landowner.
Angry at social conditions and Batista’s dictatorship, Fidel Castro launched his revolution on July 26, 1953, with a failed assault on the Moncada barracks in the eastern city of Santiago.

በቤንሻንግል ጉሙዝ የሚኖሩ የአማራ ተወላጆች መሬታቸውን ያለ ከሳ እየተቀሙ መሆኑን ገለጹ

 ኢሳት ዜና :- 

ኢሳት ያነጋገራቸው በክልሉ ተወልደው ያደረጉ የአማራ ተወላጆች እንደገለጹት ቀደም ብሎ በነበረው መንግስት በሰፈራ ፕሮግራም አማካኝነት አሁን ቤንሻንጉል ጉሙዝ እየተባለ ወደ ሚጠራው አካባቢ ሄደው እንዲሰፍሩ ከተደረገና ልጆችን ወልደው፣ ቤት ንብረት አፍርተው ለአመታት ከኖሩ በሁዋላ፣ የአገዛዙ ሹሞች በተለያዩ ሰበብ አስባቦች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ ጫና እየፈጠሩባቸው ነው።
ነዋሪዎቹ ልማት ላይ ያልዋሉ ቦታዎችን ገንዘባቸውን፣ ጉልበታቸውንና ጊዜያቸውን አፍስሰው ካለሙ በሁዋላ፣ የክልሉ መንግስት ለልማት ይፈለጋል በማለት ያለምንም ካሳ እየነጠቀ በመውሰዱ አብዛኛው በአሶሳ አካባቢ የሚኖሩ የአማራ ተወላጅ አርሶአደሮች የሚያርሱት መሬት አጥተው እየተሰቃዩ ነው። “ መኖር አልቻልንም፣ አቤቱታችንን የሚሰማልን መንግስት አላገኘንም “ በማለት በምሬት የሚናገሩት ነዋሪዎቹ፣ አማራጭ በማጣታቸው መብታቸውን ለማስከበር ወደ ጫካ እየገቡ መሆኑን ገልጸዋል።
በክልሉ የሚገኙ መሬታቸውን የሚነጠቁ አማራ አርሶአደሮች አማራጭ በማጣት ወደ ከተማ እየተሰደዱ መሆኑን የሚገልጹት ነዋሪዎች፣ መሬታቸው እየተወሰደ ለዘመኑ ባለሃብቶች እየተሰጠ ነው በማለት ቅሬታቸውን ገልጸዋል። በክልሉ ውስጥ የሚታየው የጸጥታ ሁኔታ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ ሲሆን፣ ራሱን በወታደራዊ እዝ ስር አደራጅቶ አገሪቱን በመግዛት ላይ ያለው የህወሃት/ኢህአዴን መንግስት በርካታ ወጣቶችን ይዞ አስሯል

በቺካጎ የሚገኘው በሃገር ቤቱ ሲኖዶስ የሚመራው ቤተክርስቲያን መንግስትን የሚቃወሙ ዲያቆኖችን ማባረር ጀመረ


  • 593
    Share
bereket-gebere
ለዘ-ሐበሻ ዘገባ – ዘላለም ገብሬ ከቺጋጎ
በዛሬው እለተ ሰንበ በተከናወነ የሰበካ ጉባኤ ስብሰባ በቅዱስ ሲኖዶስ የሚመራው የሰበካ ጉባኤ ዲያቆናትን ማባረር ጀመረ ። በዛሬ እለት ሰበካ ጉባኤው ባደረገው የመዋያያ ፕሮግራም ላይ መንግስትን በሃሳባቸው የተቃወሙ ዲያቆናትን ማባረር መጀመራቸው እና ከመንግስት ወገን ሆነው መስራት እየሰሩ እንደሆነ እና የአባይ ግድብ በቅዱስ ሲኖዶሱ እና ግድቡን በሚመለከታቸው አካላት የሚገደብ መሆኑን ባሰፈሩት የማባረሪያ ቅጽ ደብዳቤ ላይ ገልጸዋል ። ከተባረሩት ዲያቆናት መካከል አንዱ ዲያቆን በረከት ገብሬ መሆኑን የደረሰን መረጃ ሲያመለክት ከማባረሪያ ማስረጃ ወረቀቱ ጋር አባሪ ለተባረረው ዲያቆን እንደ ተሰጠው ተገልጦአል።
ይሄው የደበረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተክርስትያን ለዘመናት በአንድነት ሲመራ የነበረውን እና ህዝብን በአንድ ላይ አንድ ህዝብ አድርጎ ይዞ ከነበረው የመድሃኒአለም ቤተ ክርስቲያን በፖለቲካዊ ይዘት እና በግለሰባዊ ጥቅም ምክንያት የቤተክርስቲያኑን አላማ በማዛባት ህብረተሰቦችን አስተሳሰባቸውን በመለወጥ እንዲበታተኑ ማድረጋቸው የሚዘነጋ አይደለም ፣ስለዚህ ዛሬም ላይ ገሃድ የወጣን ተንኮላቸውን በግላጭ ማሳየት ጀምረዋል ። እንደ አንድ የህዝብ ልጅ በሲኖዶሱ መግለጫ ከጥቅምት 12 እና 13 በተደረገው ስብሰባ ላይ መንግስት ላይ ያደረገውን ጫና አስመልክቶ ፣መግለጽ ስላለባቸው ስላደረጉ ፣እና በመስከረም 21 በተደረገው ትምህርት እና በእሬቻ በአል ላይ የተደረጉትን ትምህርት እና ሰዎች በሰበአዊነታቸው መከባበር እና ሰላማዊ መሆን አለባቸው ፣መንግስት በንጹሃን ዜጎች ላይ የሚያደርገውን አፈና ማቆም እንዳለበት ቢታመንም በሰላም እና በእግዚአብሄር መንግስት ቀናኢነትን መታሰብ ሲገባው መንግስትን ወግኖ ፖለቲካዊ አካሂያድ ሃሳብን በማስቀየስ ህብረተሰብን መወንጀል ተገቢ ባይሆንም ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጥርስ መናከስ እንደተጀመረ ገልጦአል ።
በተለይም በእሬቻ በአል ላይ በተገደሉት ወገኖች ህዝባችን በሃዘን ቆዝሞ ሳለ እነርሱ ግን በአሸንዳ በአል አሸሸ ገዳሜ እያሉ በከበሩ ሲዘሉ የነበሩት ወገኖች ዛሬ በቅድስት ቤተክርስቲያናችን ውስጥ ገብተው ህዝባችንን ሰላሙን እና ክርስትናውን ማጥፋት የቅድስና ትምህሩን ከፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ጋር ማስኬድ ጀምረዋል ሲል ዲያቆን በረከት ለማለዳ ታይምስ እና ለዘ ሃበሻ አዘጋጆች ገልጦአል ።
በቤተክርስቲያናት ውስጥም ሆነ በማንኛውም ቦታ የሰው ልጅ ሰበአዊ መብቱ የሚከበረት እንጂ በአንድ ዘር እና ፖለቲካ ተጠፍሮ የህዝብ መብት የሚነፈግበት እንዳልሆነም ጠቅለል አድርጎ ይገልጣል ።
በዚህ መሰረት የዲያቆን በረከት ገብሬን ሃሳብ ለማለዳ ታይምስ እና ለዘ ሃበሻ መገናኛ ብዙሃን ያቀረበውን ሃሳብ እንዲህ ጠቅለል አድርገን ከማገጃ ቅጹ ጋር አባሪ አድርገን አቅርበናል።
የዛሬ የሰንበት ውሎ የቅዱስ ሲኖዶስ አቋምና_~_~
screen-shot-2016-11-20-at-8-10-23-pm
•~•ተግዳሮታችን ከእግድ ደብዳቤ ጋር•~•
እንደሚታወቀው፣ በመላው የአገራችን ክፍል መንግስት በህዝባችን ላይ እየፈጸመ ያለውን ግፍና በደል ተከትሎ የተለያዩ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች በጥብቅ ሲያወግዙት ተመልክተናል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስም ከጥቅምት 13-16/2009ዓ.ም በነበረው ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የ35ኛውን የመንበረ ፓትርያርክ ሰበካ መንፈሳዊ አጠቃላይ ጉባኤ የጋራ መግለጫና የውሳኔ ሐሳብ መርምሮ አንዳንድ ማሻሻያዎችን በማድረግ የ2009 ዓ.ም. የበጀት ዓመት የሥራ መመሪያ እንዲኾን ባጸደቀበት 12 በሚሆኑ የአቋም መግለጫዎች ላይ መንግሥት እና ተቃዋሚዎች የሀገር ችግሮችን በጋራ ውይይት እንዲፈቱ ጥሪ ማቅረቡ ይታወሳል። ይኸውም፦ አገራችን ኢትዮጵያ የተለያዩ ቋንቋ ተናጋሪ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ ለአያሌ ዘመናት ተዋደውና ተከባብረው የኖሩባትና አሁንም የሚኖሩባት በአርኣያነት ልትጠቀስ የሚገባት ብቸኛ አገር መሆኗን በአቋሙ ያስገነዘበው ቅዱስ ሲኖዶስ በአሁኑ ጊዜ ግን፦
➡️የሰዎች ሕይወት እየጠፋ መኾኑን፣
➡️ የአገር ሀብትና ንብረት እየወደመ መታየቱን፣
➡️ ከኖሩበትና ተወልደው ካደጉበት ቀዬ የሕዝቦች ፍልሰት ተባብሶ መታየቱ፤
➡️በዚህም ሳቢያ በሰላማዊው ኅብረተሰብ ዘንድ ከፍተኛ ስጋት እየሰፈነ መምጣቱን አብራርቷል፡፡
በመኾኑም በኢትዮጵያዊነት ዙሪያ ከህዝብ ለሚጠየቀው የማንነት ጥያቄ መንግሥትም፣ ለሚያስተዳድራቸው ዜጎች እንደ ቤት ሓላፊና እንደ መሪ ጥያቄዎቹን በአግባቡ በመፈተሽና በማጥናት ለአገርና ለወገን የሚጠቅም ምላሽ እንዲሰጥባቸው፣ ለሕዝቡ የገባውንም ቃል በተግባር አውሎ በሥራ እንዲተረጉም ምልዓተ ጉባኤው በመግለጫው አሳስቧል፡፡
የሀገር ጉዳይ የጋራና የእኛው ለእኛው ጉዳይ በመሆኑ፣ የሀገሪቱ የፖለቲካ ተቃዋሚዎች ከመንግሥት ጋራ በሰላማዊ መንገድ ተቀራርበው በክብ ጠረጴዛ የጋራ ውይይት በማካሔድ ችግሮችን እንዲፈቱም ቅዱስ ሲኖዶስ ጥሪውን አቅርቧል፡፡
አያይዞም ቤተ ክርስቲያን ዕለት በዕለት ከምታከናውነው መንፈሳዊ ግልጋሎት ባልተናነሰ፣ ከቅዱስ ሲኖዶስ ጀምሮ እስከ አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት፤ መላው ካህናትና አገልጋዮች፣ በዕለተ ሰንበት፣ በማታ ጉባኤ፣ በወርኃዊና በዓመታዊ በዓላት ሁሉ ሕዝበ ክርስቲያኑ ለአገሩ ሰላምና አንድነት ተባብሮ እንዲቆም በየጉባኤያቱ እንዲያስተምሩ መመሪያ አስተላልፏል።
እንግዲህ የእኛስ ተግዳሮት ምን ነበር? ቅዱስ ሲኖዶስ ባስተላለፈው መመሪያ መሰረት ስላለው ወቅታዊ የአገራችን አሳሳቢ ጉዳይ፣ እደግመዋለው “የአገራችን አሳሳቢ ጉዳይ” መንግስትን በማውገዝና፣ ልዩነትና ጥላቻን በማስወገድ ወደ አንድነት በመምጣት ተቻችለንና ተዋደን መኖር እንዳለብን በተሰጠው የወንጌል አገልግሎት፣ ጉዳዩ የጋራችን ሆኖ ሳለ ጥቂት የመንግስት ደጋፊ የሆኑ ግለሰቦች ስላልተዋጠላቸውና ካሁን ካሁን ምን ያለበት ዝላይ አይችልም እንዲሉ በቤተ ክርስቲያኒቷ ውስጥ ከፋፋይ፣ ጎጠኛ፣ እንዲሁም ፖለቲከኛ የሚል ታፔላ ለጥፎ አንድን ግለሰብ ብቻ ለማጥቃት ሆን ተብሎ የተሰራ ሴራ መስሎ እስኪታይ ድረስ የእግድ ደብዳቤ መጻፍ ምን የሚሉት ጨዋታ ነው። ጉዳዩ ስህተት አሊያም ወንጀል መስሎ ከታየ የመጀመሪያው ከፋፋይ ወንጀለኛ ቅዱስ ሲኖዶስ ሊሆን ነው ማለት ነው? መልሱን ለእናንተው ትቼዋለው።
“እውነትና ንጋት እያደር ይጠራል” እንዲሉ፣ ለህሊና መኖር ማለት ለእውነት መቆም ነው፣ እውነትን ይዞ ሽንፈት ፈጽሞ የማይታሰብ ጉዳይ ነው፣ ውቅያኖስ ውስጥ ጠልቃ ብትገባም ውቅያኖሱ ሞልቶ ይፈሳል እንጂ እውነት እንደሆነ ምንጊዜም በልባችን አለች። ከእናንተም ቢሆን ይህ ያልተሰውረ የገሀድ ምስጢር ነው። አዎን መንግስት ህዝብን ጨቁኗል፣ ብሄርን ከብሄር አለያይቷል፣ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችንንም በአስተዳደራዊ ጉዳዮቿ ላይ ጣልቃ እየገባ የፖለቲካ ማራመጃ ሰገነት አድርጏታል፣ ኢትዮጵያዊነት ስሜትና ባህልን ከትውልዱ ልብ ሰርፆ እንዳይገባ ማንነታችንን ሁሉ በምዕራባውያን ክፉ ልማድ ለውጦታል። ይሔ ነው እውነታው፣ ለነገሩ ምኑ ይገባችሁና ነው፣ ወገን ሲያልቅ፣ ህዝብ በአደባባይ ሲረሸን ግድ ያልሰጣችሁ እናንተን እንደ ሰው ቆጥሬ ለእናንተው ቦታ መስጠቴ እኔው እንጂ ሞኙ … ኤዲያ!።
በረከት ገብሬ
እሁድ ህዳር11-2009ዓ.ም

“ላለፉት 25 አመት አማራነት እንደዱር አራዊት ሲያሳድን… አማሮች ከነነብሳቸው ገደል ሲጣሉና ሲቃጠሉ የሚያሳይ ማስረጃ አለኝ” – ታማኝ በየነ


  • 725
    Share
(ዘ-ሐበሻ) አርቲስትና አክቲቭስት ታማኝ በየነ በቅርቡ በቶሮንቶ ካናዳ በተደረገው የጎጃም እና የጎንደር ሕብረት የገቢ ማሰባሰብ ስብሰባ ላይ ባደረገው ንግግር “አንዳንዶች አማራው እየደረሰበት ያለውን ችግር አታየውም ይሉኛል” ባለው ጉዳይ ላይ ማብራሪያ ሰጠ:: ታማኝ “ባለፉት 25 ዓመታት አማራው በአማራነቱ ብቻ እንደዱር አራዊት እየታደነ ሲሰቃይ… ገደል ሲጣልና ሲቃጠሉ የሚያሳይ ማስረጃ አለኝ” ካለ በኋላ በአማራው ላይ እየደረሰው ያለውን ነገር አይገባህም አትበሉኝ ብሏል::: ሙሉ ንግግሩን ከብርሃን ቲቭ አግኝተን አቅርበንላችኋል:: ብርሃን ቲቭ ቶሮንቶን እናመሰግናለን::

Thursday, November 24, 2016

ትግላችን የማንነት ትግል ነው -አርበኛ ጌትነት አንጋው




አሁን ያለው የአማራ ህዝብ ትግል የስልጣን ትግል አደለም ትግሉ የጌጥ ወይም እንደዚህ በፊቱ አባቶቻችን ይዋጉት እንደነበረው የደንበር ማስከበር ወይም ከውጭ ወራሪ ጋር የሚደረግ ትግል አደለም ፡፡ ትግላችን የህልውና የማንነት ትግል የመኖር ያለመኖር ትግል ነው፡፡ ትግሉ በሀገር ውስጥ አማራው እንደዜጋ ማንነቱን አስከብሮ ለመኖር የሚደረግ ትግል ነው፡፡ አማራው በዘረኛውና በጎጠኛው የትግሬ ወያኔ ቡድን በሀገሩ ሀብት ንብረት አፍርቶና ተዘዋውሮ እንዳይሰራ አድርጎታል በሚኖርበት በሀገሪቱ አካባቢ እየተገደለ እየተፈናቀለ እየተሰደደ ድፍን 25 ዓመት አስቆጥሯል ፡፡ እሄን በአማራው ህዝብ ላይ የደረሰውን መከራ እና ስቃይ አንድም በኢትዮጵያ አንድነት የተደራጁ የፖለቲካ ድርጅቶችም ሆኑ የስቪክ ማህበራት ትንፍሽ ሲሉ አልሰማንም ነገር ግን ይህን መከራ ስቃይና ግፍ የደረሰብን የአማራ ልጆች ወደ በረሃ በመውረድ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ሃይል ንቅናቄ / አ.ዴ.ሃ.ን/ ሲመሰረት አይዟችሁ ያለ አልነበረም ብዙ ፈተናዎችንም አልፈናል ብዙም ተብለናል እንዴት በአማራ ስም ትደራጃላችሁ ተብለናል በተለይ በአማራ ብሔር ተወላጆች ዘንድ ብዙ ወቀሳ ደርሶብናል ነገር ግን አደረጃጀታችን ስንደራጅ ለስልጣን እንዳልሆነ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ሊያውቅ ይገባል፡፡ በተለይ በአማራ ስም ስንደራጅ እንደዘረኛ እና ጠባብ ያዪን የነበሩት አሁን ባይቀላቀሉንም በሃሳብ እየደገፉን ነው ነገር ግን አሁንም ትልቅ ችግር እንዳለ ይታየኛል ፤ ይህም ችግር ምንድን ነው በረሃ መሬት ላይ ያለን የአማራ ሃይል ከማጠናከር እና ማገዝ ፈንታ በየቀኑ የተለያዩ የአማራ ድርጅቶች እንዳሸን እየፈሉ ነው፡፡ ለዚህ ህዝብ የሚያስፈልገው አንድ የፖለቲካ ድርጅት እና አንድ የስቪክ ማህበር ብቻ ነው ነገር ግን ሁሉም በየጎጡ የስቪክ ማህበር እና የፖለቲካ ድርጅት መመሥረት ላይ ተጠምዷል እሄም ባልከፋ ነበር እርስ በራስ መጠላለፍ እና መተቻቸት ስራ ብለው ይዘውታል እሄ ደግሞ የአማራ ን ህዝብ ችግር ያራዝመዋል ፤ በአንፃሩ ደግሞ ለዘረኛው ትግሬ ወያኔ ቡድን ደግሞ ይጠቅመዋል ይህን ችግር እስካልፈታን ድረስ ትግላችንን ያቀጭጨዋል እንጅ አይጠቅምም፡፡
አማራው ከዚህ በፊት ጎንደር ጎጃም ሸዋና ወሎ በኢኮኖሚና ፖለቲካ ጫና የነበረበት ቢሆንም መፈናቀሉ ሞቱና ስደቱ ይበዛ የነበረው ከነዚህ ከ/ ሀገሮች ዉጭ በሆነው የሀገሪቱ አካባቢ ነበር ፤ አሁን ግን አማራው በጅምላ እየተገደለ አየታሰረ እና እየተፈናቀለ ያለው በነዚህ አካባቢዎች ነው በተለይ በጎንደር እና በጎጃም እየሆነ ያለው ያሳዝናል ፤ ነገር ግን እናውቃለን የምንል ሰዎች አሁንም አልተረዳንለትም አማራው አማራ በመሆኑ ብቻ እየተገደለ ነው እሄን ተገንዝበን ለግል ስምና እውቅና ለማግኘት ከምንሯሯጥ አንድ ሁነን ብንታገል ጥሩ ነው አንላለን፡፡

በጎንደር እየተደረገ ያለው ትግል፤ “የአማራው ገበሬ ” ወይስ “የአርበኞች ግንቦት 7 ?

በጎንደር እየተደረገ ያለውን ትግል፤ “የአማራው ገበሬ ትግል” “የአርበኞች ግንቦት 7 ትግል እያላችሁ” አታክሽፉት – እነዚህን 3 ነገሮች እየመረሯችሁም ቢሆን ተቀበሏቸው

  • 1090
    Share
File Photo
File Photo
ከደረሰ ለማ
ወያኔ የተባለውን የጥፋት ሃይል አስወግዶ ነፃ ለመውጣት ከተፈለገ የራሳችንን ፍላጎትና ምኞት ትተን 3 ነገሮችን ሁላችንም እየመረረንንም ቢሆን የግድ መቀበል ይገባናል።
1. ግንባር /ህብረት/ ቅንጅት መፍጠር ወያኔን ለማስወገድ ብቻ ሳይሆን ከዛም በኋላ ለሚመጣው ሽግግር እና ሁሉን የወከለ አስተዳደርና ሥርዐት መመስረት የግድ አሥፈላጊ ነው። 
ይህ ሲሆን ታዲያ ከሁሉ በላይ ዋናው መመዘኛ ሊሆን የሚገባው በሃገሪቱ አንድነት ውስጥ ችግሮችን ሁሉ እንፈታለን ብሎ መቀበል ነው። ሌሎች ጉዳዮች ውስጥ በዝርዝር ገብቶ ለመወሰንም ሆነ ለመስማማትም ወይንም ላለመስማማትም በመሰረቱ ስልጣኑ የህዝብ እንጂ የቅንጅቶች የህብረቶች ወይንም የግንባሮች መሆን የለበትም።
አ.ግ7ትም ከመነሻው ያለው ህዝቡ የሚፈልገውን በትክክልኛ የምርጫ ሂደት የሚመርጥበትን ዲሞክራሲያዊ ሥርዐት እንዲመጣ እታገላለሁ እንጂ ይሄ የኢኮኖሚ ይሄ የአስተዳደር ይሄ የትምህርት ወዘተ… ፖሊሲ ነው ሥራ ላይ መዋል ያለበት የእኔ ፕሮግራም ነው ልክ ብሎ አይደለም የተነሳው።
ስለዚህ በእነዚህ መስረታዊ መርሆች ላይ ሃገር አንድ ናት መገንጠል አላማዬ አይደለም ካሉና ህዝብ በትክክል ይምረጥ/ይወስን ብለው ከሚስማሙ ጋር ግንባር መፍጠር እጅግ የሚደገፍ ቅዱስ ሃሳብ ነው። ደግሞስ ተቀራርበው እየተነጋገሩ ችግሮችን እና የሚያለያዩ ነገሮችን በውይይት እያስተካከሉ ለመሄድ እድል ካልተፈጠረ እዛ ማዶና እዛ ማዶ ሆነው እንዴት በህብረት መቆም ይቻላል? እንዲህ ተቀራርበው ቢያንስ ግንባር ፈጥረው ትግሉን በጋራ ማካሄድ ወሳኝ ነው።
2. በመሬት ላይ ያለውን እውነታ እየመረረም ቢሆን በግድ መቀበል ያስፈልጋል። ይህም በሁለት ወገን ነው። 
ሀ. በትክክልም ይሁን በሸፍጥ የሆነውን እና ከእንግዲህ ሊቀለበስ የማይችልን ታሪክ የሆነን ድርጊት መቀበል የግድ ነው። ለምሳሌ የኤርትራ ጉዳይ። ኤርትራ ራሷን የቻለች ሃገር መሆኗን አሰብም ሆነ ባድሜም የኤርትራ መሆናቸውን ያመነበትም ያላመነበትም በውድም በግድም መቀበልና እንኳን አሁን ወደፊትም ቢሆን በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ወሳኙ የኤርትራ ህዝና መንግሥት ብቻ እንደሆነ ማመን የግድ ነው።
አንዳንድ ሰዎች ይህን ለመዋጥ ሲቸገሩ ይታያሉ። ነገር ግን ይህ ጉዳይ በስህተት የሆነ ነው እንኳን ቢባል ተጠያቂውና ዋጋም ሊከፍል የሚገባው ወያኔ እንጂ ሌላ ተጠያቂ የለም።
ወያኔ ግን ራሱ አሳልፎ የሰጠውን ወደብና ግዛት የኢትዮጵያ ነው እናስመልሳለን በማለት ተቃዋሚዎችም ይህንን ሃሳብ እንዲያንጸባርቁ በማድረግ ከኤርትራ ጋር በማጣላት ምንም አይነት በሃይል ለሚደረግ ትግል መንቀሳቀሻ እና ድጋፍ እንዳያገኙ ለማድረግ የሚችለውን ሁሉ እያደረገ ነው። ይህንን ጉዳይም ታሪክ እንደሆነ ለመቀበል ያልቻሉ ሰዎች ከሻአቢያ ጋር መተባበርን ሲኮንኑ በወያኔ ወጥመድ ወድቀው ባርነትን ለዘለቄታው ፈርመው ሲቀበሉ ይታያሉ።
ስለዚህ የኤርትራ ጉዳይ የሞተና ያለቀለት ስለሆነ ወደፊትም ወሳኙ ኤርትራውያን ብቻ መሆናቸውን ተቀብሎ ወያኔን ለማስወገድ በሚችሉት ሁሉ ሊረዱን ከተስማሙ እድሉን ማባከን ጅልነት ብቻ ሳይሆን በወያኔ እስከ ወዲያኛው ለመገዛትም መስማማት ነውና ይህ ሊስተካከል ይገባዋል።arebegnoch2
ለ. የተቃዋሚ ድርጅቶች አደረጃጀትን አስመልክቶም ሳንወድ በግድ መቀበል ያለብን ጉዳይ አለ። ይህም በጎጥ/ዘውግ መደራጀትን ይመለከታል። በመሬት ያለው እውነታ ብዙዎቹ ድርጅቶች በብሄር የተደራጁ ናቸው። ይህ አደረጃጀት የሚደገፍ አይደለም። ይሁን እንጂ ካለው ተጨባጭ ሁኔታ ይህን ቀይረው አሁኑኑ ህብረ ብሄር እንዲሆኑ ማሰብ ፈጽሞ የማይሆን ነው። ይህ ራሱን የቻለ ረዢም ጊዜና ከፍተኛ ትግል የሚጠይቅ ነው። አሁን ይህ ይሰራ ወይንስ ከወያኔ ጋር ትግል ይደረግ? ይህ ረዥም ጊዜ የሚፈልግ ብቻ ሳይሆን ችግሩን ለማስወገድ መጀመሪያ ቢያንስ ዋና በሆነው በመሰረታዊ የዜግነት/ኢትዮጵያዊነት ማንነት ላይ መተማመን ከተደረሰ ተቀራርቦ ጸረ ወያኔ ትግሉን በጋራ አድርጎ ወደፊት በህብረት መቀጠሉ እንደሚሻል ማመን እና መቀበል ያስፈልጋል።
ወያኔ ለማጭበርበርም ቢሆን ይህን አድጎ ነው ሃገሪቱን የተቆጣጠረው። የኦሮሞ የአማራ የደቡብ ድርጅቶች ብሎ ምርኮኞችን እና የድል አጥቢያ አርበኞችን ሰባስቦ ነው ኢህአዴግ የሚል ታፔላ ለጥፎ በማስመሰል በአንድ ቡድን ፍጹም የበላይነት የሚታዘዝ ግንባር የመሰረተው።
birhanu nega
በአንጻሩ ከዚህ ጋር የተያያዘው እና የዚህ ሃሳብ እና አካሄድ ተቃራኒ ሄሆነ አመለካከት የያዙ ሰዎች ሊያውቁት እና እርማቸውን ሊያወጡበት የሚገባ ጉዳይም አለ።
ይህም ከእንግዲህ ወዲያ ኢትዮጵያ እንደ ድሮው በአሃዳዊ ሥርዐት ከማእከላዊ መንግሥት ብቻ በሚመጣ የአስተዳደር ሥርዐት አትመራም።
ወደፊት ሊሆን የሚችለው ትክክለኛ ፌዴራላዊ ሥርዐት ብቻ ነው። ይህ ሥርዐት ግን እንገነጠላለን ወይንም ይህ የእኛ ሃገር/ክልል ነው ወሳኞቹ እኛ ብቻ ነን የሌሎች ብሄረሰብ አባላት እንደ ዜጋ ሳይሆን እንደ ስደተኛ ወይንም ቱሪስት በእነርሱ ፈቃድና ችሮታ በየአካባቢው መኖር ይችላሉ የሚባልበት ጠባቦች የሚመሩት መሆን የለበትም። በቅድሚያ ሁላችንም ኢትዮጵያውያን ነን ሃገሪቷም የሁላችንም ነች በየትም ቦታ እና የአሥተዳደር ወሰን ውስጥ ከኖረ ማንኛውም የዛ አካባቢ የአስተዳደር ጉዳይ ይመለከተዋል ጎጥን መሰረት ሳያደርግ ሁሉንም ያገባዋል ብለው በሚያምኑ የሚመራ እንዲሆን ማድረግ ነው መፍትሔው።
ዘውግን መሰረት ሳያደርግ የመኖር የመስራት የመንቀሳቀስ ወዘተ… መብቶች ሁሉም ዜጋ አለው ብለው የሚያምኑ ድርጅቶችና ግለሰቦች በየአካባቢው እስከተመረጡ ድረስ ችግር አይኖርምና ይህን አይነት ሥርዐት እንደሆነ የሚመጣው መቀበል ይገባል።
3. ወያኔን ለማስወገድ የትግል ስልት እና የሃይል አሰላለፍ ሚዛንን በስሜት ሳይሆን በስሌት ማየት ይገባል። 
ወያኔ ለሃገር እና ለህዝብ የማይጠቅም የሚከፋፍል እና የተወሰኑ ወገኖችን ብቻ ለመጥቀም የታቀደ የአሥተዳደር ሥርዐት የመሰረተ ይህንንም ለማስፈጸም ከግለሰብ እስከ ብሄረሰብ ያለርህራሄ የሚጨፈጭፍ ዘር እስከማጥፋት ወንጀል የፈጸመና የሚፈጽም የጥፋት ሃይል ነው። ይህ የጥፋት ሃይል 25 አመት የሃገሪቷን ኢኮኖሚ ወታደራዊ የመረጃ እና የመገናኛ አውታሮችን ሁሉ ተቆጣጥሮ ጡንቻውን ያደለበ እንዲሁም ህዝብ በህብረት ተነስቶ እንዳይመክተው በጎጥ በመከፋፈል በጥቅም በመደለል ብዙ የመለያየት ሥራ ሲሰራ የኖረ በመሆኑ በስሜትና በተናጠል እናስወግደዋለን የሚባለውን ቀልድ ትተን ወደ ሚያዋጣ በትክክል ለውጥ ሊያመጣና ሊያስወግደው ወደሚችለው ስትራተጂ መሄድ ይገባል።
ይህን ለማድረግ ደግሞ ከላይ የተጠቀሱትን ህብረት ቅንጅት እና ግንባር ፈጥሮ እስከ ጉድለታቸው በመቀበል የሃይል ትግል ለማድረግ የግድ አስፈላጊ የሆኑ ነገሮችን ማሟላት ይገባል።
ወያኔ የትግራይን ገበሬ በአነስተኛ ደረጃም ቢሆን አሰልጥኖ ጊዜ ወስዶ ከብዙ ሃገራት እና በውጪ ሃገር ከሚኖሩ ደጋፊዎቹ ርዳታ አግኝቶ እንዲሁም የራሱ የገቢ ምንጮች ቤቶች እያከራየ ታክሲዎች እያሰራ ወዘተ…በከፍተኛ የገንዘብና የሰው ሃይል ተደግፎ ነው በ17 አመት ትግል እዚህ የደረሰው።
የትጥቅ ትግል የመደራጃ ቦታ ብዙ መስዋእትነት ብዙ ገንዘብ እና ጊዜ ወዘተ… ይጠይቃል። ይህን አምኖ በመቀበል ነው የሚገባበት።
arebegnoch
ይህን እውነታ በመሸፋፈን ህዝቡን ተስፋ ለማስቆረጥና ድጋፍ ለማሳጣት እንደው ብድግ ብሎ ተነስቶ አ. አ. ይደረስ ይመስል አ.ግ7ትን የታል ታዲያ? ለዚሁ ነው? ገበሬው እንጂ አ.ግ.7 የለም እኮ ወዘተ በማለት ትግሉ ቀላልና አጭር እንደሆነ በማስመሰል ሲያስወራ ይሰማል።
አንዳንድ ሰዎችም እንዲሁ አ.ግ7 ነገሮችን ሁሉ በፍጥነት ቀያይሮ የሚፈልጉትን የወያኔን ውድቀት ዛሬ ወይንም ነገ እንዲያሳያቸው የሚፈልጉ የዋሃን ትንሿን ድርሻቸውን እንኳን ሳይወጡ ለእነርሱ ነጻነት ሌላው በገንዘቡ በጉልበቱ በጊዜው በእውቀቱ መስዋእት እንዲሆንላቸው የሚፈልጉ አሉ።
አ.ግ7 ግን ሲጀምር ገና ያለው ህዝቡ ለነፃነቱ እራሱ እንዲታገል ወያኔን በቃኝ እንዲል ሁሉም ባለበትም ሆኖ ይሁን ወደ ትጥቅ ትግል ግንባር በመሄድ በሚችለው እንዲሳተፍና የሚፈልገውን ለውጥ እንዲያመጣ በዋነኝነት ህዝብን ማስተባበርና ማነሳሳት በሂደትም የራሱን የሃይልና የዲፕሎማሲ አቅም እያጠናከረ ወያኔን ማስወገድ አልያም ማስገደድ የሚል ነበር ነው ወደፊትም ይህ ነው አላማው።
ከዚህ አልፎ በአንድና በሁለት አመት ያለብዙሃኑ ህዝብ እገዛ ያለ በቂ የሰው ሃይልና የገንዘብም ሆነ የጦር መሳሪያ ወያኔን ጥዬ ነጻነትን ለኢትዮጵያ ህዝብ አመጣለሁ አላለም። ነጻነቱን ከፈለገ ከማንም በላይና በፊት የራሱ የህዝቡ በየአካባቢው መነሳት ነው ወሳኙ።
በጎንደር በወልቃይት በሁመራም አ.ግ7 ያደረገው ይህንን ነው። ከዚህ በፊት በደቡብ አካባቢም እንዲሁ ነው ያደረገው። ወደፊትም ህዝቡ እምቢ እንዲል ወያኔን በሰልፍና በቃላት ብቻ ሳይሆን ብረት በማንሳትም እንዲታገል ያደረጋል።
ወያኔም ይህ አካሄድ ስለሆነ ለህልውናው የሚያሰጋው ከምንም በላይ የአንድነት ሃይሎችን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪም ይታገላል።
amhg
ከዚህ የተለየው የተበታተነ እና ሁሉም በየራሱ በየዘውጉ የሚያደርገው ነገር እምብዛም አያስጨንቀው። የትም አይደርስምና። የመኖር ህልውናውም በዛ ላይ የተመሰረተ ስለሆነ ይህን በስፋት ያመጣውም እርሱ ስለሆነ 25 አመት ያቆየው መንገድ ስለሆነ ይህን የመከፋፈል አካሄድ በደንብ ይፈልገዋል። ሰሞኑን በየማኅበራዊ ሚዲያው አ.ግ.7ትን እና ኢሳትን የማጥላላት ዘመቻው ምንጩም ይኸው ስለሆነ እኛም ነቅተናል ጉድጓድ ምሰናል ማለት ይገባናል።
ስለሆነም አንድ አይነት አላማ ያላቸውን አ.ግ.7ትን እና የአማራ ታጋዮችን እነርሱ ናቸው እኛ ነን እነርሱ አይደሉም እኛ አይደለንም እያሉ ትግሉን ከወያኔ ጋር ሳይሆን እርስ በእርስ ለማድረግ በወያኔ የተገዙ እና በጉራ የተሞሉ ወይንም ነገሩ ያልገባቸው ሰዎች ራሳቸውን ማረምና ትኩረታቸውን ሁሉ በወያኔ ላይ ሊያደርጉ ይገባል።
በአንድነት በቅንጅት እና በህብረት ካልሆነ ወያኔን ማስወገድ ያስቸግራል። ግንባር መፍጠሩና አብሮ መስራትም ለወደፊቱም ከወያኔ በኋላ ለሚመጣው የሽግግር ሥርዐት ሂደት ይበጃል።

በምዕራብ ወለጋ ነጆ ተማሪዎች እየታፈሱ ነው


  • 120
    Share

ብር የተቃውሞ መግለጫ ሆነ | ሕዝብ ብሶቱን በብር ኖት ላይ መጻፍ ጀምሬል

ብር የተቃውሞ መግለጫ ሆነ | ሕዝብ ብሶቱን በብር ኖት ላይ መጻፍ ጀምሬል


  • 435
    Share
 ከአርባምንጭ; ከአዲስ አበባና ከሌሎች አካባቢዎች ከዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለዘ-ሐበሻ ከተላኩ መረጃዎች መረዳት እንደተቻለው ሕዝብ በትግራይ ነጻ አውጪ መንግስት ላይ ያለውን ተቃውሞ ለመግለጽ በብር ኖቶች ላይ መል ዕክቶችን በመጻፍ ላይ ይገኛል::
በአርባምንጭ እና በአዲስ አበባ በስፋት የተሰራጩ የመቶ ብር ኖቶች ላይ ሕዝብ ስር ዓቱ እንዲቀየር; እንደነ አንዳርጋቸው ጽጌን የመሳሰሉ ታዋቂ ፖለቲከኞች እንዲፈቱ የሚጠይቁ መል ዕክቶች በብሮቹ ላይ ተጽፈው ተበትነዋል::
የተወሰኑ የመቶ ብር ኖቶች ላይ የተጻፉ የተቃውሞ መል ዕክቶች ደርሰውናል – ያንብቡት::
meto-birr
meto-birr2

wanted officials