Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Wednesday, February 22, 2017

የዝዋይ ሃይቅ በኬሚካል በመበከሉ ህዝቡ ውሃውን እንዳይጠቀም ተከለከለ


 ኢሳት ዜና :- በሆላንድ ዜጎች የተመሰረተውና ከፍተኛ መንግስታዊ ድጋፍ እንዳለው የሚነገርለት ሼር ኢትዮጵያ የአበባ እርሻ የሚጠቀምበት ኬሚካል የዝዋይ ሃይቅን በመበከሉ፣ ህዝቡ ውሃውን እንዳይጠቀም ተከልክሏል። ክልከላው በቀበሌ ደረጃ ከተላለፈ ካለፉት 2 ሳምንታት ጀምሮ ህዝቡ በከፍተኛ የውሃ ችግር እየተሰቃየ ነው።
ነዋሪዎች ለኢሳት እንደገለፁት ከዝዋይ ሃይቅ ተጣርቶ የሚወጣው የቧንቧ ውሃ ሲመረመር ከፍተኛ የሆነ ለጤና አደገኛ የሆነ ኬሚካል የተገኘበት ሲሆን፣ ይህን ተከትሎ ውሃው እንዳይጠጣ ተከልክሏል። ምርመራው የተደረገው ውሃውን የሚጠቀሙ የከተማዋ ነዋሪዎች ለከፍተኛ ህመም እየተዳረጉ መምጣታቸውን ተከትሎ ነው። አቅም ያለው ሰው ከቡልቡላ ወንዝ የሚቀዳውን ውሃ በጀሪካን እስከ 20 ብር እየገዛ ሲሆን፣ አቅም የሌለው ሰው ግን ከመሞት በሚል አሁንም የሃይቁን ውሃ እየተጠቀመ ነው ።
ውሃው በሚፈስበት አካባቢ ግድብ መገደብ ቢጀምሩም፣ ፍሰቱን የሚከላከል እንዳልሆነና የሚገልጹት ነዋሪዎች የአበባ እርሻው ከአካባቢው እስካልተነሳ ድረስ በህዝብ ላይ ጉዳት ማድረሱን ይቀጥላል ብለዋል።
የውሃውን መበላሸት ተከትሎ እንስሳት መጎዳታቸውን እንዲሁም በሃይቁ የነበሩ አሳዎች እያለቁ መሆኑን ነዋሪዎች ገልጸዋል።
በጉዳዩ ዙሪያ የሼር የኢትዮጵያ ባለስልጣናትን ለማነጋገር ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።

‘I’m allergic to my husband’



Johanna and Scott WatkinsImage copyrightSCOTT WATKINS
Image captionJohanna and Scott Watkins pictured together before she became severely allergic to her husband

Twenty-nine-year-old Johanna Watkins from Minnesota cannot kiss her husband Scott, or even spend time in the same room as him. She suffers from Mast Cell Activation Syndrome, a rare disorder of the immune system, which means she is allergic to almost everything, including her husband’s scent.
Johanna and Scott Watkins’s date nights are very different from other couple’s.
“Scott and I will try to watch a show together. We can’t be in the room together, because I’m allergic to him, but he will be three floors below me in a room on his laptop and I will be on mine and we’ll watch the show at the same time and then text about it as we’re watching it,” says Johanna.
Johanna lives in an attic room all by herself with sealed windows and doors, and air filters to purify the air. She has a severe form of Mast Cell Activation Syndrome (MCAS) in which the cells that are meant to protect her from outside threats mutate and start attacking her body instead.

Johanna and Scott Watkins on their wedding dayImage copyrightJEN JACOBS PHOTOGRAPHY (MINNEAPOLIS, MN)
Image captionOn their wedding day the couple were unaware Johanna’s condition would become so severe

The symptoms and severity of the disease can vary from patient to patient, but it makes Johanna allergic to virtually everything and can trigger life-threatening anaphylactic shock.
Before she married her husband Scott in 2013 Johanna did not expect her condition to become so severe. She worked as a teacher and the couple used to love hiking together. Even then she struggled with unusual rashes, irritable bowel syndrome and migraines, but these ailments became much worse after the couple married.
“There were times three and four years ago, before we got the diagnosis, that if I was extra close to my wife, specifically if my face was close to Johanna’s face, she would cough,” says Scott.


But it was only last year that the couple realised they had become unable to physically share their life together.
“We had noticed that when Scott would come in [to the room] I would start feeling worse and worse. My normal daily symptoms would just be aggravated,” says Johanna. “And then at one point he went to get his haircut and came back in the room and within two minutes I had started my anaphylactic symptoms and he had to leave.”
A week later Scott tried to see his wife again, but the same thing happened, and they realised their lives would have to change dramatically.
“It was this horrible reality that it wasn’t going to work,” says Johanna. “I was now reacting strongly to my husband. Before this I had reacted to my parents, to many, many other people, but it was horrific when it became Scott.”

464 gray line

Find out more

Johanna and Scott Watkins on their wedding dayImage copyrightJEN JACOBS PHOTOGRAPHY (MINNEAPOLIS, MN)


464 gray line

The treatment and medication that is usually given to MCAS sufferers does not help Johanna, so at the moment the couple do not know when – if ever – their situation will change.
“There’s not an easy way around this problem. I want to keep Johanna safe and me going to see her compromises her safety,” says Scott. “One of the ways I can take care of her now is by not going to see her. I’m not going to endanger her life. We’re absolutely committed to one another and we’re going to wait as long as it takes to see if there is some kind of healing.”
Doctors are trying different treatments, but none so far have helped.
“They don’t know if I will get well, and so we hope and we pray that I will,” says Johanna. “I have had anaphylaxis, which is a life-threatening allergic reaction, more times than we can keep track of. My life could end quickly. Life is frail – it can end.”
But Scott will be part of her life for as long as it continues, she says.
“On our wedding day we made vows to each other that till death do us part. No matter what life brought.
“I can tell you that even if I have this until I’m 90 years old, I would be committed to my husband with that vow and still love him.”

Johanna and Scott WatkinsImage copyrightJOHANNA AND SCOTT WATKINS
Image captionJohanna and Scott are no longer able to hold each other’s hands

Scott says they do sometimes get angry and frustrated about their situation.
“I’ve had to release a lot of what I expected for myself and I’ve had to accept what has been given to us,” says Scott.
He adds: “Johanna and I are good at talking, we talk a lot, we try to communicate a lot, so one thing that we’ve found that’s helpful is just bringing each other into what’s going on in our lives as best we can because we’re not able to be together.”
Scott works full-time as a teacher and then returns home every evening to cook Johanna’s food.
“It’s one of the ways that I can care for her, and every other day for the past year I’ve had one of my dear friends come and they help [me] cook for Johanna,” he says. “She can only eat two meals, so she’s been eating the same two meals for over a year.”
Johanna can only tolerate 15 different foods, including spices, so she eats either beef chuck roast (beef stew) with organic celery, carrot and parsnip or organic lamb with turmeric, cinnamon and cucumber.

Johanna and Scott WatkinsImage copyrightJOHANNA AND SCOTT WATKINS
Image captionJohanna has not responded to any treatment so far, including four rounds of chemotherapy

The couple are currently living in the family home of their friends, the Olsons, while their own home is renovated to make it a safe living space for Johanna. The Olson family have given up using all scented products and do not cook in their house at all.
“I have had severe reactions to someone smoking a cigarette down the block,” says Johanna. “I have had severe reactions to the pizza place that’s a mile down the street, and all my windows are closed and sealed in the room with special filters.


“But just if the wind blows it on the right direction that day and I get even a whiff I can have a severe reaction. The house is quite large and I’m at the top level, and if an onion were to be cut in the kitchen I have had a severe reaction.”
Johanna has not left the attic room for more than a year, except to visit the hospital in an emergency or to see her doctor. Every morning she listens to a playlist of songs and then might write or answer an email to a friend, or video-call her young nieces.
The only people she does not have a life-threatening reaction to are her siblings, who help take care of her. Before they enter her room, they have to avoid eating strongly spiced food, shower with a special soap and strip down to their underwear. As soon as they walk in, they put on masks and special clothes that have never left Johanna’s room.
Despite all these precautions, Johanna’s symptoms still become worse after their visit.
“I think growing up in America, it’s common for us to just think, ‘Oh OK if there’s a disease there’ll be a medical solution, it will be fixed and I’ll move on with my life,'” says Johanna. “So being diagnosed and becoming this ill, [there was] definitely a grieving process that I went through.”
But the fact that Scott is downstairs in the same house and that she can talk to him on the phone is a huge comfort, says Johanna.
“I have many gifts in my life, many blessings that I have to be thankful for,” she says. “And that reminds me to not become selfish and just make it all about me.”

Tuesday, February 21, 2017

የብሪታኒያ መንግስት ለኢትዮጵያ የጸጥታ የሚሰጠው የገንዘብ ድጋፍ ምርመራ ተጠየቀ




የብሪታኒያ መንግስት ለኢትዮጵያ የጸጥታና የዲፕሎማቲክ አባላት ስልጠና እንዲያገኙ የሚሰጠው የገንዘብ ድጋፍ ምርመራ እንዲካሄድበት የሃገሪቱ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ጠየቀ።

የብሪታኒያ የፓርላማ አባላት አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ከእስር እንዲፈቱ ዘመቻን እያካሄዱ ባለበት ወቅት የብሪታኒያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለኢትዮጵያ በመስጠት ላይ ያለው ይኸው ድጋፍ “አሳፋሪ” ነው ሲል ሪፕሪቭ የተሰኘ ተቋም ተቃውሞን አቅርቧል።

ከተለያዩ አለም አቀፍ አካላት የቀረበን ጥያቄ ተከትሎ የብሪታኒያ አለም አቀፍ የልማት ትብብር ለኢትዮጵያ የጸጥታ እና የደህንነት አባላት የሚሰጠው የስልጠና ድጋፍ ከሁለት አመት በፊት እንዲቀር ማድረጉ ይታወሳል።

ይሁንና ከወራት በፊት የሃገሪቱ ውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትሮች የሚከታተሉት የግጭት የመረጋጋትና የደህንነት ድጋፍ የሚል ፕሮግራም የተጀመረ ሲሆን በዚሁ ዕድል ኢትዮጵያ ተጠቃሚ እየሆነች እንደሆነ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቱ ገልጿል።

የብሪታኒያ ህግ በሚፈቅደው ደንብ በመጠቀም ይህንኑ መረጃ መመልከት እንደተቻለ ያስታወቀው ሪፕሪቭ ተቋም፣ የኢትዮጵያ ፖሊስ፣ የሰራዊት አባላት የፍትህ አካላት እንዲሁም የዲፕሎማቲክ አባላት በዚሁ አዲስ ፕሮግራም ስልጠና እንዲያገኙ የገንዘብ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን አረጋግጧል።

የሃገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን መስሪያ ቤታቸው ድጋፍን ለምን እንደቀጠለ ማብራሪያ እንዲሰጡ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቱ ምክትል ሃላፊ ሃሪየት ማክኩሎች (Harriet McCulloch) መጠየቃቸውን The Sun የተሰኘ ጋዜጣ ዘግቧል።

“ኢትዮጵያ የአቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ጉዳይን ዕልባት ባልሰጠችበት በዚሁ ወቅት የብሪታኒያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለሃገሪቱ ድጋፍ ማድረጉ አሳፋሪ ነው” ሲሉ ሃላፊዋ አክለው ገልጸዋል።

የአዲሱ ፕሮግራም መጀመርን ተከትሎ በተያዘው ወር የብሪታኒያ ፓርላማ የብሄራዊ ደህንነት ክፍል በአዲስ መልክ የተጀመረው ድጋፍ መሰረታዊ ግልፅነት የጎደለው ነው በማለት ሪፖርት አውጥቶ እንደነበርም ለመረዳት ተችሏል። ይኸው ፕሮጄክት ብሪታኒያ ጥያቄን ሊያስነሱ በሚችሉ የመብት ጥሰቶች ውስጥ ተሳታፊ እንድትሆን የማድረግ አደጋ እንዳለውም የፓርላማ አባላት ስጋታቸውን አቅርበዋል።

የብሪታኒያ አለም ቀፍ የዕርዳታ ትብብር ከጥቂት አመታት በፊት ለኢትዮጵያ ሲሰጥ በቆየው ተመሳሳይ የትምህርት ድጋፍ 90 በመቶ የሚሆኑት የደህንነትና የስለላ ሃላፊዎች የእድሉ ተጠቃሚ እንደነበሩ ታውቋል።

ካለፈው ወር ጀምሮ ከ50 የሚበልጡ የብሪታኒያ የፓርላማ አባላት የሃገሪቱ መንግስት በአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ጉዳይ ላይ እርምጃን እንዲወስድ አዲስ ዘመቻ መክፈታቸውን የሃገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ሲዘግቡ ቆይተዋል።

በንፋስ ስልክ ክፍለከተማ ስር የሚገኙ ነዋሪዎች ግራ መጋባታቸውን ገለጹ


 ኢሳት ዜና :- በአዲስ አበባ በንፋስ ስልክ ክፍለከተማ አንዳንድ አካባቢዎች የሚገኙ ነዋሪዎች ንብረታቸውን በ7 ቀናት ውስጥ አንስተው መሬቱን እንዲያስረክቡ ከሰበታ ከተማ አስተዳደር ደብዳቤ እንደተሰጣቸው እና በተጠቀሰው ቀናት ውስጥ ንብረታቸውን የማያነሱ ከሆነ አስተዳድሩ እርምጃ እንደሚወስድ እንደተነገራቸው ለኢሳት ገልጸዋል። በከፍተኛ ደረጃ የታጠቁ የኦሮምያ ክልል ፖሊሶች በግለሰቦች ቤት እየሄዱ ቤታቸውን አፍርሰው እንዲወጡ ሲያስጠነቅቁና ደብዳቤም በግድግዳዎች ላይ ሲለጥፉ አርፍደዋል። ፖሊሶቹ የኦሮምያ ክልል አቦ ሰፈር፣ የቻይና ሪል ኢስቴት እና ካቶሊክ ዩኒቨርስቲ የሚገኙባቸው ቦታዎች እንዲሁም ሙዚቃ ሰፈር ጀርባ ያሉ ነዋሪዎች ቦታዎቹ የአዲስ አበባ መስተዳደር ይዞታዎች አለመሆናቸውን በመጥቀስ ፣ በዚህ አካባቢ የሰፈሩ ሰዎች ሁሉ ቦታውን እንዲለቁ ሲያስጠነቅቁ አርፍደዋል።
ጉዳዩ ያስደነገጣቸው ነዋሪዎች ለመስተዳድሩ አቤት ካሉ በሁዋላ፣ ማምሻውን የፌደራል ባለስልጣናትና ወታደራዊ መኮንኖች ወደ ሰበታ አስተዳደር በመሄድ ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን፣ የከተማው ስራ አስኪያጅ ፖሊሶችን ማን እንደላካቸው እንደማያውቅ እንዲሁም ደብዳቤው ላይ ፊርማ የሌለው መሆኑን በመግልጽ ራሱን ለመከላከል ሞክሯል። ውዥንብሩ ግን አሁንም ቀጥሎአል። አንዳንድ ከቦታቸው እንዲሱ የታዘዙ ነዋሪዎች ከ40 አመታት በላይ ለአዲስ አበባ መስተዳደር ግብር ሲገብሩ መኖራቸውን ይገልጻሉ።
በሌላ በኩል ዛሬም ቤቶችን የማፍረስ ዘመቻው ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን፣ በቦሌ ክፍለከተማ ወረዳ 9 ልዩ ስሙ ቀጠና 9 ፣ ከ300 ቤቶች በላይ መፍረሳቸው ታውቛል።

ዶ/ር መረራ ጉዲና የሽብርተኝነት ክስ ተመሰረተባቸው

የካቲት ፲፮ ( አሥራ ስድስት )ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በእስር ላይ የሚገኙት የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ ፕሬዚደንት ዶ/ር መረራ ጉዲና ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ አቶ ጃዋር ሙሃመድ፣ ኢሳት እና ኦኤምኤን ቴሌቪዥን ጣቢያዎች በሌሉበት የሽብር ክስ ተመስርቶባቸዋል። በአውሮፓ ኅብረት ግብዣ በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ይዞታ ላይ ምስክርነት ለመስጠት ቤልጅየም በመገኘት ንግግር አድርገው ሲመለሱ ህዳር 21 ቀን 2009 ዓ.ም ከሁለት ጓደኞቻቸው ጋር ከመኖሪያ ቤታቸው በደኅንነት ኃይሎች ታፍነው የተወሰዱት ዶ/ር መረራ፣ የአርበኞች ግንቦት7 የተባለውን የሽብር ቡድን ተልእኮ ለማሳካት በማሰብ ከ2008 ዓም ጀምሮ የሁከትና ብጥብጥ ጥሪ በማስተላለፍ እንዲሁም በአንዳንድ የኦሮምያ እና የአማራ ክልል አካባቢዎች ህብረተሰቡ ወደ ሁከትና ብጥብጥ እንዲገባ በማድረግ በመቀስቀስና አመራር በመስጠት በተነሳው ሁከት ምክንያት በአማራ ክልል፣ በደቡብባ በሰሜን ጎንደር እና በባህርዳር ዙሪያ የመንግስትና መንግስታዊ ባልሆኑ ተቋማት በኢንቨስትመንት በተሰማሩ ባለሃብቶች ንብረት እንዲወድም ፣ መሰረተ ልማት እንዲቋረጥ፣ ሰው እንዲሞት፣ በሰው አካል ላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል የሚል ክስ ተመስርቶባቸዋል።

UK training Ethiopian Security among the headlines



65 Ethiopians to be whipped in Sudan for protesting at Ethiopian embassy





Citing report by Radio Dabanga, Ethiopian Satellite Television says a court in Khartoum sentenced 65 Ethiopians to be whipped forty times. Their crime? Protesting at the embassy of Ethiopia in Khartoum.
Ethiopians protested last week against new increase in fees for permit to stay in Sudan. Fee increased by more than six fold to $308 from $48, according to the report.
Apparently, Ethiopians were protesting at the Ethiopian embassy to ask the government of Ethiopia to intervene. Ethiopians often complain about abuses and mistreatment in Sudan.
Meanwhile, Sudanese regional authorities were in Mekele,capital of Tigray regional government, for a two days conference on Ethio-Sudanese border last week which coincided,apparently, with TPLF’s its 42 anniversary which was celebrated in Mekelle.

በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ፊት ለፊት ሰላማዊ ሰልፍ ካደረጉ ኢትዮጵያውያን መካከል 500 ሲታሰሩ 65ቱ በግርፋት እንዲቀጡ ተወሰነ !!

በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ፊት ለፊት ሰላማዊ ሰልፍ ካደረጉ ኢትዮጵያውያን መካከል 500 ሲታሰሩ 65ቱ በግርፋት እንዲቀጡ ተወሰነ !!
ኢሳት (የካቲት 13 ፥ 2009)
በሱዳን ካርቱም በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ሰላማዊ ሰልፍ በማካሄድ የሃገሪቱ መንግስት በመኖሪያ ፈቃድ ላይ የጨምረውን ክፍያ እንዲያሻሽል ጥያቄ ካቀረቡ ኢትዮጵያውያን መካከል 500 አካባቢ የሚሆኑት መታሰራቸውን የሱዳን መገናኛ ብዙሃን ዘገቡ። 65ቱ ኢትዮጵያውያን እያንዳንዳቸው ህዝብ በተሰበሰበት 40 ጅራፍ እንዲቀጡም ፍርድ ቤቱ ወስኗል።
ከታሳሪዎቹ መካከል 65ቱ በ40 ግርፋት እንዲቀጡ በመዲናይቱ ካርቱም የሚገኝ ፍርድ ቤት ብይን መስጠቱን ራዲያ ዳባንጋ የተሰኘ የሬድዮ ጣቢያ በጉዳዩ ዙሪያ በቀረበው ሪፖርት አመልክቷል።
የሱዳን መንግስት በቅርቡ 46 የአሜሪካን ዶላር አካባቢ ሲያስከፍል የነበረውን የመኖሪያ ፈቃድ ክፍያ ወደ 308 ዶላር ከፍ ማድረጉ ታውቋል።
ይህንኑ ክፍያ በካርቱም የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ማግባባት እንዲያደርግላቸው ለመጠየቅ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ከቀናት በፊት ሰላማዊ ሰልፍ ቢያካሄዱም የኤምባሲው ሰልፍ ከአቅም በላይ ነው በማለት ለሱዳን መንግስት የጸጥታ ሃይሎች ጥሪ ማቅረቡን ለመረዳት ተችሏል።
ጥሪውን ተከትሎ በቦታው የደረሱ የሃገሪቱ የጸጥታ ሃይሎች ወደ 500 የሚሆኑት ለእስር መዳረጋቸን ሬዲዮ ጣቢያው ዘግቧል።
ለእስር ከተዳረጉት ኢትዮጵያውያን መካከል በኤል-ታታ ቀጠና ስር የሚገኘው የኤምቲዳድ ኤል-ዳራጃ ፍርድ ቤት 65ቱ ኢትዮጵያውያን በ40 የጅራፍ ግርፋት እንዲፈጸምባቸው ብይን አስተላልፏል።
65ቱ ኢትዮጵያውያን ከግርፋቱ በተጨማሪ የ771 የአሜሪካን ዶላር ቅጣት የተጣለባቸው ሲሆን፣ ክፍያን መፈጸም ካልቻሉ የሁለት ወር የእስር ቅጣት እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ወስኗል። በተያዘው ወር መጀመሪያ በካርቱም የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሱዳን መንግስት በስደተኞች ላይ ይፈጸማል ያሉትን እንዲሁም የኤምባሲ ትብብር አያደርግልንም ያሉትን ድርጊት በማውገዝ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ አካሄድው እንደነበር ራዲዮ ጣቢያው አክሎ አቅርቧል።
ሱዳን የተለያዩ ወንጀሎችን በሚፈጸሙ የሃገሪቱ ዜጎች ላይ የጅራፍ ግርፊያ ቅጣትን የምታስተላልፍ ሲሆን፣ ይኸው ቅጣት ህዝብ በተሰበሰበት አደባባይ የሚፈጸም መሆኑ ታውቋል። በኢትዮጵያውያኑ ላይ የተላለፈው ይኸው ቅጣት መቼ ተፈጻሚ እንደሚሆን የተገለጸ ነገር የለም።
ከጥቂት አመታት በፊት በሱዳን ካርቱም እንዲሁም በጎረቤት ደቡብ ሱዳን ጁባ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሃገሪቱ ያሉ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ትብብር በምንፈልግ ጊዜ አያስተናግዱንም በማለት ተቃውሞን ሲያቀርቡ አቆየታቸው ይታወሳል።
እነዚሁ ኢትዮጵያውያን ለመንግስት ቅርበት ያላቸውና አካላት እየተለዩ የሚፈልጉት ድጋፍና ትብብር እንደሚደረግላቸው ሲገልጹ የቆዩ ሲሆን፣ በሳውዲ አረቢያና ሌሎች ጎረቤት ሃገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንም ተመሳሳይ ቅሬታን ሲያቀርቡ ቆይተዋል።

ሰበር መረጃ ... የህወሀቱ ጄነራሎች ከሚንስትሮቻቸው ጋር ተሰብስበው እንደነበር.መረጃዋች ጠቆሙ

ሰበር መረጃ ...
የህወሀቱ ጄነራሎች ከሚንስትሮቻቸው ጋር ተሰብስበው እንደነበር.መረጃዋች ጠቆሙ!
በስብሰባው ላይ ሜጀር ጄነራል ሐሰን ኢብራሂም እና ሜጀር ጄኔራል መሰለ በለጠ የተገኙ ሲሆን በአወያይ መደብ ላይ ጄኔራል ሲራጅ ፈርጌሳ በተስፋ መቁረጥ ተሰይመው መዋላቸውን ለመረዳት ተችሏል::
በዚህም.መሰረት የወያኔ ቡድን አጠቃላይ ወታደራዊ ይዘት የተፈተሸ ሲሆን በሰው ሀይል መጠን ላይ በ2007 ከነብረው 182.500 አጠቃላይ የመከላከያ ሰው መጠን ምን ያህል ጨምረናል የሚለውን ለማየት ተሞክሯል::
በዚህም ምሰረት በ2009 የሰራዊቱ መጠን 173. ሺ አካባቢ መድረሱን ለወታደራዊ ሚኒስቴር ቢሮው የቀርበው ሪፓርት አስደንጋጭ ሆኖ ተገኝቷል::
በዚህም መሰረት አጠቃላይ በሀገሪቱ ለውትድርና የደርሱ በቁጥር 24,757,344, እድሜያቸው 16–49 በ (2007) ጀምሮ ከተመለመሉት 33 ሺ. ወጣቶች ምካከል ውትድርናውን በብቃት የተወጡት 21.ሺ ይህል ሲሆኑ ከነዚህም መካከል ሰራዊቱን የተቀላቀሉት 8.354 ብቻ ናቸው ይህም ከነባር ሰራዊቱ መጉደል አንጻር የመተካት ወይም የመጨመር ይዞት አለማሳየቱን ተንተርሶ...
ሜ/ጄ ሀሰን ኢብራሂም በበጀት አጠቃቀም ላይ በ2007 ከተመደበው 33 ሚሊዮን ዶላር ለስልጠናና ለምድባ ስምሪት የፈሰሰውን ሀብት እንዲፈተሽ ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን የወታደራዊ ደህንነቱ ከስልጠና በፊትና በኃላ ስለተሰወሩ ወጣቶች እንዲሁም በግዳጅ ላይ የሚገኘው ሰራዊትን ኩብለላ ተመልክቶ ደካማ ጎኖችን ለመፈተሽ ተሞክሯል::
በስብሰባው ላይ አስደንጋጭ ንግግር ያደረጉት ሜ/ጄ መሰለ በለጠ የምናሰለጥነው ለግንቦት ሰባት ካልሆነ በቀር በሁለት አመት እንደምን ሆኖ ነው ቁጥሩ የሚያንስ ሰራዊት ያፈራነው ሲሉ ተደምጠዋል::
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!
( ጉድሽ ወያኔ )

Sunday, February 19, 2017

ደቡብ ሱዳንና ከኢትዮጵያ አንዱ የሌላው ሃገር ታጣቂ ቡድኖች እንዳያስተናገዱ የሚያደርግ ስምምነት ተፈራረሙ






ኢሳት


በአዲስ አበባ ጉብኝትን እያደረጉ ያሉት የደቡብ ሱዳኑ ፕሬዚደንት ሳልባኪር ከኢትዮጵይ ጋር አንዱ የሌላው ሃገር ታጣቂ ቡድኖች እንዳያስተናገዱ የሚያደርግ ስምምነት መፈራረማቸውን የመንግስት መገናኛ ብዙሃን አርብ ዘግበዋል።

በሁለቱ ሃገራት በድንበር፣ በጸጥታና በነዳጅ አቅርቦት ዙሪያ ተመሳሳይ ስምምነት መድረሳቸውም ታውቋል።

ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን በተለያዩ ጊዜያት ያደረጓቸውን መግባባቶች ተከትሎ የደቡብ ሱዳን አማጺ ቡድን አመራር ሪክ ማቻር ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገቡ መደረጉም ይታወሳል።

ይሁንና የአማጺ ቡድኑ አመራሮች ኢትዮጵያ የወሰደችው እርምጃ በሁለቱ ወገኖች መካከል ሲካሄድ በቆየው ድርድር ላይ አሉታዊ ተፅዕኖን እንዳሳደረ በመግለጽ ላይ ናቸው።

የምስራቅ አፍሪካ ሃገራት ለደቡብ ሱዳን የሰላም ድርድር ቸልተኝነት አሳይተዋል በተባሉበት በዚሁ ወቅት አሜሪካ ወደ ደቡብ ሱዳን ልዑካን በመላክ የሁለቱ ወገኖች ስምምነት ዕልባት እንዲያገኝ ጥረት መጀመሩም ታውቋል።

በአዲስ አበባ የሚገኙ ፕሬዚደንት ሳልባኪር በዚሁ ጉዳይ ዙሪያ ከኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋር ይመክራሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም ለመረዳት ተችሏል።



Friday, February 17, 2017

አንጋፋዉ የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት በዘጠና ዓመታቸው አረፉ



ኢትዮጵያ በፋሺስት ኢጣሊያ በተወረረችበት ወቅት ለኢትዮጵያ ነፃነት አበክረዉ ይታገሉ ከነበሩት ከብሪታንያዋ ዶክተር ከሲልቪያ ፓንከርስት የሚወለዱት ሪቻርድ ፓንክረስት እንደ ጎርጎሪያኑ አቆጣጠር ከ1956 ጀምሮ የሚኖሩት ኢትዮጵያ ዉስጥ ነበር።


ሪቻርድ ፓንክረስት አረፉ


አንጋፋዉ የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት ዘጠና ዓመታቸው አረፉ። የኢትዮጵያን ታሪክ በማጥናት አቻ የማይገኝላቸዉ ፓንክረስት፣ በኢትዮጵያ እና ሥለ ኢትዮጵያ ጉዳይ ብቻ ከ20 በላይ መፅሐፍት ያሳተሙ በሳል ምሑር፤ ኢትዮጵያን አፍቃሪና ለኢትዮጵያ ታላቅ ባለዉለታ ነበሩ። ፓንክረስት የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲን በፕሬዝደትነት የመሩ እና የዩኒቨርስቲዉን የኢትዮጵያ ጥናት ተቋም የመሠረቱ ምሑርም ነበሩ። ኢትዮጵያ በፋሺስት ኢጣሊያ በተወረረችበት ወቅት ለኢትዮጵያ ነፃነት አበክረዉ ይታገሉ ከነበሩት ከብሪታንያዋ ዶክተር ከሲልቪያ ፓንከርስት የሚወለዱት ሪቻርድ ፓንክረስት እንደ ጎርጎሪያኑ አቆጣጠር ከ1956 ጀምሮ የሚኖሩት ኢትዮጵያ ዉስጥ ነበር። ፓንክረስት የአንዲት ሴት እና የአንድ ወንድ ልጅ አባት ነበሩ። ወንድ ልጃቸዉ ዶክተር አሉላ ፓንክረስት በኢትዮጵያዊዉ ጀግና ስም ከመሰየማቸዉም በላይ የአያት አባታቸዉን ፈለግ ተክትለዉ የኢትዮጵያን ጉዳይ የሚያጠኑ፣ ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚያስተምሩና የሚኖሩ ምሑር ናቸዉ። እሸቴ በቀለ የፓንክረስትን የቀድሞ ባልደረባ ዶክተር ኤልሳቤጥ ወልደጊዮርጊስን በስልክ አነጋግሯቸዉ ነበር።


እሸቴ በቀለ


ነጋሽ መሐመ

Trump, Congress and the Push for Work Visa Reform: QuickTake Q&A


President Donald Trump may join members of Congress from both parties in trying to overhaul the visa programs used by corporations to bring overseas workers to the U.S. The implications are complicated and far-reaching, particularly for technology companies.
1. Which programs are under scrutiny?
Companies use a variety of visas to bring in workers from abroad, including the B-1, the L-1 and the best-known one, the H-1B.
2. What does the H-1B program do?
It allows companies to recruit 85,000 employees from abroad each year for specialty positions in fields including technology, science, medicine, architecture — even fashion modeling. It took less than a week for applicants to exhaust that allotment in 2016, and technology companies including Facebook Inc., Google Inc., Intel Corp. and Cisco Systems Inc. have sought to increase the number available. People from India receive more H-1Bs than any other nationality.
3. Why does the U.S. have these programs?
They were designed to allow U.S. companies to hire temporary workers from other countries when they couldn’t find qualified people domestically. These temporary visas were established under the Immigration and Nationality Act of 1952. The programs have morphed over the years, and many of the visas now go to companies that pay foreign workers less than their American counterparts would receive. The total number of visas issued for temporary employment-based admission to the U.S. grew to more than 1 million in 2014 from just over 400,000 in 1994, according to the Congressional Research Service. Those numbers included some unskilled and low-skilled workers, plus accompanying family members.
4. Do the programs need reform?
It’s pretty clear the H-1B program and others have been used in ways that contradict their original intent. There have been allegations of abuse and at least one big settlement: In 2013, a Bangalore-based outsourcing company, Infosys Ltd., agreed to pay a record fine of $34 million to settle U.S. allegations that it sent employees to the U.S. with B-1 visitor visas to sidestep the caps on H-1Bs.
5. What does Trump propose?
During his presidential campaign, he said the H-1B program is a “cheap labor program” that takes jobs from Americans. He hasn’t yet detailed his ideas as president, but based on a draft executive order, his administration may push companies to try hiring American workers before turning to foreign ones — a step that isn’t necessary now — and make it more difficult for lower-paid roles to qualify for H-1B skilled-worker visas. He’s also asked that the programs prioritize giving visas to the most highly paid workers from abroad.
6. Who gets priority now?
Currently, H-1B visas are allocated by random lottery, with no priority given to companies that pay workers more. The biggest recipients of the visas are outsourcing companies, including India’s Tata Consultancy Services Ltd., Wipro Ltd. and Infosys. They pay workers in the program an average of about $65,000 a year, while Apple Inc., Google and Microsoft Corp. pay their H-1B employees more than $100,000.
7. Can Trump act on his own?
An executive order can begin the reform process, but Trump lacks the broad powers of Congress. For example, he can’t change the number of H-1B visas that are given out each year, but he probably can change the way they’re allocated. So he could order that priority be given to higher-paid workers.
8. What might Congress do?
Congress has tried many times in the past decade to change the work visa programs, with limited effect. Bills offered in the House by two California lawmakers, Republican Darrell Issa and Democrat Zoe Lofgren, aim to do so by dramatically raising the minimum wage for H-1B workers — as high as $130,000, in Lofgren’s proposal, up from the current $60,000. The legislative push has spooked India’s tech companies, weighing on their stocks. There’s also a bipartisan proposal in the Senate, long pushed by Republican Chuck Grassley and Democrat Richard Durbin, that would forbid replacing U.S. workers with H-1B hires and prioritize visa applications from people who earned degrees at American colleges.
9. Will Silicon Valley be hurt by the changes?
It depends on the details, of course, but the U.S tech industry may well come out on top. Because so many H-1B visas go to outsourcing firms, American employers like Apple, Google, Microsoft Corp. and Facebook haven’t been able to get as many as they would like. They could be benefit if outsourcers face more restrictions.
Bloomberg
by Saritha Rai and Peter Elstrom

wanted officials