First Food or Freedom? ቅድሚያ ዳቦ ወይስ ነፃነት?
other links
(Move to ...)
Home
English news
Health news
ESAT
Technology
▼
Thursday, October 13, 2016
ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ በዋስ እንዲወጣ የሰ/ጎንደር ዞን ከ/ፍ/ቤት ወሰነ።
ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ በዋስ እንዲወጣ የሰ/ጎንደር ዞን ከ/ፍ/ቤት ወሰነ።
ጉዳዩን የተመለከተው የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ኮሎኔል ደመቀ ዋስትና የሚከለክል ወንጀል አልፈጸሙም ብሏል።
ፍርድ ቤቱ በፌደራል ፍርድ ቤቶች መቅረብ ቢያስፈልገውም በጠበቃው ወይም ወኪሉ በኩል እርሱ በሌለበት መከራከር እንደሚችል ውሳኔ አስተላልፏል።
ምንጭ ጋዜጠኛ ሙሉቀን ተስፋው
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment