other links

Saturday, December 16, 2017

ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በትግራይ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች የተገደሉ ተማሪዎች አስከሬን ካልተመለሰ አንማርም አሉ


ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በትግራይ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች የተገደሉ ተማሪዎች አስከሬን ካልተመለሰ አንማርም አሉ




ጌታቸው ሽፈራው

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ትግራይ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች የተገደሉ ተማሪዎች አስከሬን ካልተመለሰ፣ ተማሪዎችም ወደየክልላቸው ካልተመለሱ አንማርም ብለዋል።

ተማሪዎች አንማርም በማለታቸው የተጨነቀው ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ወደ ክፍል ገቡም አልገቡም መምህራን ወደ ክፍል እንዲገቡ እያደረገ ነው። መምህራን ያለ ክፍለ ጊዜያቸው ወደ ክፍል ገብተው ተማሪዎችን እንዲጠብቁ እየተገደዱ ነው ተብሏል።

No comments:

Post a Comment