other links

Saturday, March 10, 2018

ጀዋር መሐመድ ቀጣዩን የትግል ዓይነት

ጀዋር መሐመድ ዛሬ በአጋዚ ሠራዊት በቦረና ዞን ሞያሌ ከተማ ከተፈጸመው የጅምላ ጭፍጨፋ በኋላ ያስተላለፈው መልዕክት | ቀጣዩን የትግል ዓይነት ተናግሯል
የህወሓት አጋዚ ሠራዊት በቦረና ዞን በሞያሌ ከተማ በ15 ንጹሐን ኢትዮጵያውያን ላይ በፈጸመው የጅምላ ጭፍጨፋ የተነሳ ሕዝቡ ወደ ጎረቤት ሃገር ኬንያ በጨለማ እየተሰደደ መሆኑ ታወቀ:: ይህን ተከትሎ ያለውን መረጃና ስለቀጣዩ የትግል ሁኔታ አክቲቭስትና የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ ጀዋር መሐመድ ተናገሯል:: ይመልከቱት::

No comments:

Post a Comment