other links

Wednesday, August 15, 2018

በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የትራፊክ መቆጣጠሪያ ክፍል ውስጥ ጎርፍ በመግባቱ የበረራ መዘግየት አጋጠመ፡፡


በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የትራፊክ መቆጣጠሪያ ክፍል ውስጥ #ጎርፍ_በመግባቱ የበረራ መዘግየት አጋጠመ፡፡ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪየሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኮለኔል ወሰንየለህ ሁነኛው እንደገለፁት፥ በትራፊክ መቆጣጠሪያ ክፍል ውስጥ ጎርፍ የገባው ሌሊት 9 ሰዓት ላይ ነው። በዚህም ምክንያት በአውሮፕላን ማረፊያው የበረራዎች መዘግየት ያጋጠመ ሲሆን፥ የተወሰኑ አውሮፕላኖችም #በአቅራቢያ (?) በሚገኙ የአውሮፕላን ማረፊያዎች እንዲያርፉ ተደርጓል ነው ያሉት። #FBCሮፕላን ማረፊያው የበረራዎች መዘግየት ያጋጠመ ሲሆን፥ የተወሰኑ አውሮፕላኖችም #በአቅራቢያ (?) በሚገኙ የአውሮፕላን ማረፊያዎች እንዲያርፉ ተደርጓል ነው ያሉት

No comments:

Post a Comment