First Food or Freedom? ቅድሚያ ዳቦ ወይስ ነፃነት?
other links
(Move to ...)
Home
English news
Health news
ESAT
Technology
▼
Saturday, September 10, 2016
ሰበር ዜና: ፓትርያርክ አቡነ መርቆሬዎስ ቃለምዕዳን አስተላለፉ “ይህ ቀን ያልፋል፣ ገዳዮቹም ሆኑ ሥርዐታቸው ያሻራሉ፣ ኢትዮጵያ ግን ትኖራለች”
(ዘ-ሐበሻ) አባ መርቆሬዎስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ወ ፓትርያርክ ዘ-ኢትዮጵያ አዲሱን ዓመት በማስመልከት በወቅታዊው የሃገራችን እና ሕዝቦቿ ሁኔታ ባለ 6 ነጥብ መልዕት አስተላለፉ:: “ይህ ቀን ያልፋል; ገዳዮቹም ሆኑ ሥርዐታቸው ይሻራሉ፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ ግን ምን ጊዜም ገዳዮቹን ድል ነስቶ፣ ሃገሩን አስከብሮ በአንድነት እንደሚኖር እግዚአብሔርና ታሪክ ምስክር ናቸው” ብለዋል::
ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ | PDF
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment