አስገራሚ!! ወላድ እናቶችን በነጻ ወደ ጤና ተቋም የሚወስደው ታክሲ ሹፌር በጎንደር
Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት
Showing posts with label Gonder. Show all posts
Showing posts with label Gonder. Show all posts
Saturday, December 16, 2017
አስገራሚ!! ወላድ እናቶችን በነጻ ወደ ጤና ተቋም የሚወስደው ታክሲ ሹፌር በጎንደር
አስገራሚ!! ወላድ እናቶችን በነጻ ወደ ጤና ተቋም የሚወስደው ታክሲ ሹፌር በጎንደር
Sunday, September 17, 2017
የቅማንት ኮሚቴ የተባለው የጥፋት ኃይል የሚሠራውን ተመልከቱ – ሙሉቀን ተስፋው
ከሕወሓት በሚመደብለት በጀት በመጠቀም አንዳንድ ጥቅመኛ ሰዎችን በመፈለግ ወደማይኖሩበት አካባቢ እየሔዱ እንዲመርጡ ሲቻል በ‹ሕጋዊ› በማስመዝገብ ካልተቻለ ደግሞ ካርድ አዘጋጅቶ ነገ ሒደው እንዲመርጡ እያደረገ ነው፤ ያም ካልሆነ ደግሞ ኮሮጆ እስከመቀየር ነው እቅዱ፡፡ ለአብነት ያክል የሚከተለውን ናሙና በደንብ እዩት፡፡
ጫንቅ በተባለው ቀበሌ ‹ቅማንት› የሌለ በመሆኑ በርካታ ሰዎችን ከሌላ ቦታ ሒደው እንዲመርጡ አስመስግበዋል፡፡ ለምሳሌ ከጫንቅ የምዝገባ ሰነድ በተገኘው መረጃ መሠረት የጫንቅ ነዋሪ ነን ብለው የተመዘገቡ ሰዎችን ስምና ትክክለኛ መኖሪያቸውን ከዚህ በታች አቅርበነዋል፤
1. ዝናው ደሴ፣ (ጎንደር ቀበሌ 19)
2. ዳሳሽ ክንዴ (ምድራሮ)
3. ኤፍራታ (ምድራሮ)
4. አለበል (ምድራሮ)
5. አድና ( ምድራሮ)
6. ወርቄ ደርብ (ምድራሮ)
7. ደጀን ሙሌ (ጫጭቁና )
8. ሀብቴ (ጎንደሮች ማርያም)
9. መሰረት ጫኔ( ላይ አርማጭሆ ሮቢት)
10. አዛናው ጌታነህ ( ጎንደር ቀበሌ 19)
11. ጌታሁን መንግስት (ጎንደር ቀበሌ 18)
12. ቻሌ ( ቁስቋም)
13. ሀብቴ ምህረት ( ጎንደሮች ማርያን)
14. ታደሰ አየልኝ( ቀበሌ 18)
15. ወርቁ አየልኝ (ጎንደር ቀበሌ 18)
16. የመንግስት አስረስ ሚስት (ጎንደር ቀበሌ 18)
17. ቄስ ዘመነ (ቀራኒዮ መድሃኒያለም)
18. ዳኜ ምህረት ተፋለጥ ( ላይ አርማጭሆ)
19. ጌትነት አዳነ (ጎንደር ቀበሌ 18)
20. ዳኜ ሽጉጥ (ጫጭቁና)
21. ስመኘው ጌታሁን (ጎንደር 18)
22. አበበ አስሬ ( ላይ አርማጭሆ)
23. አማረ ታምራት ( ጎንደር የመንገድ ትራንስፖት ሾፌር ጎንደር)
24. ይግዛው ፀጋ አደመ (ቁስቋም)
2. ዳሳሽ ክንዴ (ምድራሮ)
3. ኤፍራታ (ምድራሮ)
4. አለበል (ምድራሮ)
5. አድና ( ምድራሮ)
6. ወርቄ ደርብ (ምድራሮ)
7. ደጀን ሙሌ (ጫጭቁና )
8. ሀብቴ (ጎንደሮች ማርያም)
9. መሰረት ጫኔ( ላይ አርማጭሆ ሮቢት)
10. አዛናው ጌታነህ ( ጎንደር ቀበሌ 19)
11. ጌታሁን መንግስት (ጎንደር ቀበሌ 18)
12. ቻሌ ( ቁስቋም)
13. ሀብቴ ምህረት ( ጎንደሮች ማርያን)
14. ታደሰ አየልኝ( ቀበሌ 18)
15. ወርቁ አየልኝ (ጎንደር ቀበሌ 18)
16. የመንግስት አስረስ ሚስት (ጎንደር ቀበሌ 18)
17. ቄስ ዘመነ (ቀራኒዮ መድሃኒያለም)
18. ዳኜ ምህረት ተፋለጥ ( ላይ አርማጭሆ)
19. ጌትነት አዳነ (ጎንደር ቀበሌ 18)
20. ዳኜ ሽጉጥ (ጫጭቁና)
21. ስመኘው ጌታሁን (ጎንደር 18)
22. አበበ አስሬ ( ላይ አርማጭሆ)
23. አማረ ታምራት ( ጎንደር የመንገድ ትራንስፖት ሾፌር ጎንደር)
24. ይግዛው ፀጋ አደመ (ቁስቋም)
እንግዲህ በዚህ ዓይነት ነው፤ ሕዝብን ለማጫራስ እየተሠራ ያለው፡፡ ይህ እንደምሳሌ ቀረበ እንጅ በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ተመሳሳይ ነው፡፡በየምርጫ ከሰሜን ጎንደር ዞን ፖሊስ ደግሞ የደረሰው መረጃ ጣቢያ አራት የ‹ቅማንት›ና አንድ የ‹ዐማራ› ፖሊሶች ተደልድለዋል፡፡ ይህ ሁሉ ምን እንደሚያመለክት መገመት አይከብድም፡፡
Tuesday, December 1, 2015
ጎንደር ማረሚያ ቤት በተለምዶ ባህታ ማረሚያ ቤት የሚባለው በሳት አድጋ እየወደመ ነው! Gonder prison break(fire)
ጎንደር ማረሚያ ቤት በተለምዶ ባህታ ማረሚያ ቤት የሚባለው በሳት አድጋ እየወደመ ነው!
========================//==========================
ጎንደር ማረሚያ ቤት በእሳት ጋይቶ ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ታራሚዎች ሲሞቱ በመቶዎች የሚቆጠሩ አመለጡ ጎንደር የጦር ቀጠና መስላለች
ጎንደር እስር (ማረሚያ) ቤት በእሳት ቃጠሎ
የውርደት ሞት ለወያኔ ኢህአዴግ!
የጎንደርን ግፍ በመፈጸም አናታችን ላይ ያሉት ከሃዲዎች በግፍ ላይ በሚደርሰው በደል በሚያነሱት ጥያቄና ትግል የለሕግ ድጋፍና ፈተራ ወንጀል በተለያዩ የማጎሪየ ቤቶች እተሰቃዩ ይገኛሉ፡፡
በተለይ ከጣሊያን ጀምሮ እስር ቤት ሆኖ ሕዝብን ሲያሰቃይ ነበረና በ‹አፄ› ሀይለስላሴና በ‹ራስ› አንዳርጋቸው መሳይ መሰሪና ግፍ አገዛዝ የተስፋፋውና ተጠናከረው አጎንደር እስር ቤት ዛረ በቃጠሎ ነደደ፡፡
በቃጠሎው በርካታ ሰዎች ተጎዱ ሲሆን ከበለሳ ሚሊሻነት ዛሬ የሰ/ ጎንደር ‹‹አስተዳዳሪ›› ተብለው የተሾሙት ግዛት አብዩ በበርካታ ሰዎች ላይ ያለ ፍ/ ቤት ትእዛዝ ‹ሞት› ማዘዛቸው ተሰምቷል፡፡ ከ40 በላይ ሰው እንደሞተ ነው ሚነገረው፡፡ እስረኛ አምልጧል፡፡ እስረኞች ክፉኛ እየተሰቃዩ ይገኛሉ፡፡ እየተመረቱ ይደበደባሉ፤ የስቃይ እስር ይፈጸምባቸዋል፤ ይገደላሉ፡፡ የቃጠሎው ምክንያት ???
ሕዝቡ ጠመንጃ በያዘ ማንም የወያኔ ኢህአዴግ ታጣቂ ላይ ድንጋይ ይወረውራል፡፡ አንፈልጋችሁም እተባሉ ነው፡፡
በዋና ዋና መንገዶች ላይ የታጠቁ ወታደሮች በጠተንቀቅ ቁመዋል፡፡ በተለያዩ አቅጣጫዎች ጥይት በመተኮስ በጩኸት እየተናወጠ ነው፡፡ ለግድያ ተጨማሪ ጦር ከአዘዞና ከልዩ ልዩ ቦታዎች በመኪና ተጭኖ እየመጣ ነው፡፡
ሞት ለወያኔ! ሞት ለብአዴን! ሞት ለአቃጣሪ ኩሊዎች ኹሉ!!!
የሚሉ መፈክሮች ይስተጋባሉ፡፡
እውነት ነው ወያኔ ኢህአዴግና ግብረአበሮቹ ተዋርደው መውረድ አለባቸው!!! የውርደት ሞት ለወያኔ- ኢህአዴግ!!!
እውነት ነው ወያኔ ኢህአዴግና ግብረአበሮቹ ተዋርደው መውረድ አለባቸው!!! የውርደት ሞት ለወያኔ- ኢህአዴግ!!!
========================//==========================
ጎንደር ማረሚያ ቤት በእሳት ጋይቶ ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ታራሚዎች ሲሞቱ በመቶዎች የሚቆጠሩ አመለጡ ጎንደር የጦር ቀጠና መስላለች
ጎንደር እስር (ማረሚያ) ቤት በእሳት ቃጠሎ
የውርደት ሞት ለወያኔ ኢህአዴግ!
የጎንደርን ግፍ በመፈጸም አናታችን ላይ ያሉት ከሃዲዎች በግፍ ላይ በሚደርሰው በደል በሚያነሱት ጥያቄና ትግል የለሕግ ድጋፍና ፈተራ ወንጀል በተለያዩ የማጎሪየ ቤቶች እተሰቃዩ ይገኛሉ፡፡
በተለይ ከጣሊያን ጀምሮ እስር ቤት ሆኖ ሕዝብን ሲያሰቃይ ነበረና በ‹አፄ› ሀይለስላሴና በ‹ራስ› አንዳርጋቸው መሳይ መሰሪና ግፍ አገዛዝ የተስፋፋውና ተጠናከረው አጎንደር እስር ቤት ዛረ በቃጠሎ ነደደ፡፡
በቃጠሎው በርካታ ሰዎች ተጎዱ ሲሆን ከበለሳ ሚሊሻነት ዛሬ የሰ/ ጎንደር ‹‹አስተዳዳሪ›› ተብለው የተሾሙት ግዛት አብዩ በበርካታ ሰዎች ላይ ያለ ፍ/ ቤት ትእዛዝ ‹ሞት› ማዘዛቸው ተሰምቷል፡፡ ከ40 በላይ ሰው እንደሞተ ነው ሚነገረው፡፡ እስረኛ አምልጧል፡፡ እስረኞች ክፉኛ እየተሰቃዩ ይገኛሉ፡፡ እየተመረቱ ይደበደባሉ፤ የስቃይ እስር ይፈጸምባቸዋል፤ ይገደላሉ፡፡ የቃጠሎው ምክንያት ???
ሕዝቡ ጠመንጃ በያዘ ማንም የወያኔ ኢህአዴግ ታጣቂ ላይ ድንጋይ ይወረውራል፡፡ አንፈልጋችሁም እተባሉ ነው፡፡
በዋና ዋና መንገዶች ላይ የታጠቁ ወታደሮች በጠተንቀቅ ቁመዋል፡፡ በተለያዩ አቅጣጫዎች ጥይት በመተኮስ በጩኸት እየተናወጠ ነው፡፡ ለግድያ ተጨማሪ ጦር ከአዘዞና ከልዩ ልዩ ቦታዎች በመኪና ተጭኖ እየመጣ ነው፡፡
ሞት ለወያኔ! ሞት ለብአዴን! ሞት ለአቃጣሪ ኩሊዎች ኹሉ!!!
የሚሉ መፈክሮች ይስተጋባሉ፡፡
እውነት ነው ወያኔ ኢህአዴግና ግብረአበሮቹ ተዋርደው መውረድ አለባቸው!!! የውርደት ሞት ለወያኔ- ኢህአዴግ!!!
እውነት ነው ወያኔ ኢህአዴግና ግብረአበሮቹ ተዋርደው መውረድ አለባቸው!!! የውርደት ሞት ለወያኔ- ኢህአዴግ!!!
Saturday, July 18, 2015
ከደርግ የባሰ ግፍ በጎንደር
ወያኔ/ኢሕአዴግ “ብሶት ነው የወለደኝ” በሚል ደርግን በሚዋጋበት ጊዜ፣ መንገድ አሳልፎ ወደ መሃል አገር እንዲገባ ያደረገው የጎንደር ሕዝብ ነበር። በመላኩ ተፈራና በደርግ መከራን ያየና በመከራ የተማረረ ህዝብ፣ የተሻለ ሊመጣ ይችላል በሚል ነበር ወያኔን አሳልፎ ያስገባው።
ሆኖም ጎንደሬው ከደርግ የባሰ ግፍና መከራ እየደረሰበት ነው። ደርግ ያላደረገው በደል ህዝቡ እየተፈጸመበት ነው። ገበሬው ከምርታማ የጎንደር መሬት በኃይል እየተፈናቀለ ፣ ለአገዛዙ ቅርበት ላላቸው ኢንቨርስትሮች መሬቱ እየሰጠበት ነው። እሰ ሰሊጥ የመሳሰሉት የሚያበቅለው ለምለሙ መሬት በኢንቨርስተሮች ሕግ ወጥና ጸረ-ሕዝብ በሆነ መንገድ እየተወረረ ነው። ይሄን አይነት ዜጎችን ማፈናቀል ደርግ እንኳን ያልፈጸመው ግፍ ነው።
ሆኖም ጎንደሬው ከደርግ የባሰ ግፍና መከራ እየደረሰበት ነው። ደርግ ያላደረገው በደል ህዝቡ እየተፈጸመበት ነው። ገበሬው ከምርታማ የጎንደር መሬት በኃይል እየተፈናቀለ ፣ ለአገዛዙ ቅርበት ላላቸው ኢንቨርስትሮች መሬቱ እየሰጠበት ነው። እሰ ሰሊጥ የመሳሰሉት የሚያበቅለው ለምለሙ መሬት በኢንቨርስተሮች ሕግ ወጥና ጸረ-ሕዝብ በሆነ መንገድ እየተወረረ ነው። ይሄን አይነት ዜጎችን ማፈናቀል ደርግ እንኳን ያልፈጸመው ግፍ ነው።
በምእራብ ወያኔ ገበሬዎችን ቀምቶ የጎንደርን መሬት ለሱዳን አሳልፎ እየሰጠ ነው። ይሄንን በደርግ ጊዜ ያልታየ ለኢትዮጵያ ህዝብ ጥም መቆም ሳይሆን አገርን መሸጥ መሆኑን የሚያሳይ ነው።
ሕዝቡ ለመብቱ፣ ለክብሩ፣ ለነጻነቱ ሰላማዊ በሆነ መንገድ ጥያቄ ሲያነሳ ደግሞ እየተደገደል፣ እየታሰረ፣ ክፍተኛ እንግክትና መከራ እየደረሰበት ነው። በኢትዮጵያ በሰለጠነ መልኩ በሰላም ለዉጥ እንዲመጣ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጋዮች ብዙዎቹ ሲሰደዱ፣ ብዙዎቹ ወህኒ ወርደዋል። በአንድነት ፓርቲ ሥር በጎንደር ክፍል ሃግር ሲንቀሳቀሱ ከነበሩ ጀግና ወገኖቻችን መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል።
ሕዝቡ ለመብቱ፣ ለክብሩ፣ ለነጻነቱ ሰላማዊ በሆነ መንገድ ጥያቄ ሲያነሳ ደግሞ እየተደገደል፣ እየታሰረ፣ ክፍተኛ እንግክትና መከራ እየደረሰበት ነው። በኢትዮጵያ በሰለጠነ መልኩ በሰላም ለዉጥ እንዲመጣ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጋዮች ብዙዎቹ ሲሰደዱ፣ ብዙዎቹ ወህኒ ወርደዋል። በአንድነት ፓርቲ ሥር በጎንደር ክፍል ሃግር ሲንቀሳቀሱ ከነበሩ ጀግና ወገኖቻችን መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል።
1. ኣንጋው ተገኝ (ሰሜን ጎንደር)
2. አባይ ዘዉዱ (አብርሃ ጅራ ጎንደር)
3. እንግዳው ዋኘው (አብርሃ ጅራ ጎንደር)
4. በላይነህ ሲሳይ (መተማ ጎንደር
5. አለባቸው ማሞ (መተማ ጎንደር)
6. አለበል ዘለቃ ሃይማኖት አየና ( ውሮታው፣ ደቡብ ጎንደር)
7. ጸጋዬ ገበይየሁ (አርማጭሆ)
8. መምህርት ግዛው ( ሰሜን ጎንደር)
9. አውቀ ብርሃኑ (ጎንደር)
10. ማሩ አሻግሬ ( የአርማጭሆ ተወላጅ፣ የዞኑ የአንድነት አመራር – ቀይ የለበሰው))
11. አለላቸው አታለለኝ ( የሰሜን ጎንደር አንድነት ሰብሳቢ)
12. አስቴር ስዩም ( በጎንደር የምእራብ አርማጮሆ የአንድነት አመራር)
2. አባይ ዘዉዱ (አብርሃ ጅራ ጎንደር)
3. እንግዳው ዋኘው (አብርሃ ጅራ ጎንደር)
4. በላይነህ ሲሳይ (መተማ ጎንደር
5. አለባቸው ማሞ (መተማ ጎንደር)
6. አለበል ዘለቃ ሃይማኖት አየና ( ውሮታው፣ ደቡብ ጎንደር)
7. ጸጋዬ ገበይየሁ (አርማጭሆ)
8. መምህርት ግዛው ( ሰሜን ጎንደር)
9. አውቀ ብርሃኑ (ጎንደር)
10. ማሩ አሻግሬ ( የአርማጭሆ ተወላጅ፣ የዞኑ የአንድነት አመራር – ቀይ የለበሰው))
11. አለላቸው አታለለኝ ( የሰሜን ጎንደር አንድነት ሰብሳቢ)
12. አስቴር ስዩም ( በጎንደር የምእራብ አርማጮሆ የአንድነት አመራር)
Subscribe to:
Posts (Atom)