Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Wednesday, March 4, 2020

በህዳሴ ግድብ ድርድር ኢትዮጵያ ጫና እየደረሰባት ነው ያሉ ትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ሰልፍ ወጡ

የካቲት 28, 2020


በዮናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ መስሪያቤት ፊት ለፊት ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ሰለማዊ ሰልፍ አድርገዋል።ሰላማዊ ሰልፍ አድራጊዎቹ ዮናይትድ ስቴትስ የህዳሴ ግደብ ድርድርን በተመለከተ ለግብጽ ያደላ አቋም ይዛለች ፣ኢትዮጵያ ላይም ጫና እያሳደረች ነው ሲሉ ወቅሰዋል።
የኢትዮጵያ መንግስት የሀገሪቱን ጥቅም አሳልፎ የሚሰጥ ድርድር እንዳይፈርም፣ የእስከአሁኑን ድርድር ይዘት በግልጽ እንዲያሳውቅም ጠይቀዋል።
ሰልፉን የተከታተለው ሀብታሙ ስዩም ቀጣዩን ዘገባ አሰናድቷል።  https://amharic.voanews.com
No media source currently available

No comments:

Post a Comment

wanted officials