Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Tuesday, September 30, 2014

መምህራንን ከስራ ቦታችው ማፍናቅል ተጀምሯል፡፡

(ፎቶ ፋይል)

የኢትዮጵያ መምህራን ድምፅ ይሰማ
ከሰሞኑ በተካሄደው ስልጠና እናተያያዥ ጉዳዮች ከመምህራን ጋር መስማማት ያልቻልው ገዢው ፓርቲ በአዲስ አበባ በተለያዩ ክፍለ ከተማዎቸ በመምህርነት ሙያ እያገለገሉ የሚገኙ የተለያዩ ወጣት መምህራንን ስልጠናው በተሳካ ምክንያት እንዳይካሄድ እንቅፋት በመሆን እንዲሁም በትምህርት ቤቶቸ ውስጥ ድብቅ አጀንዳ ይዛቹህ ስትንቅሳቅሱ ተገኝታቹሀል በሚል ምክንያት የተነሳ ህወሀት መራሹ መንግስት የሚከተሉትን መምህራን ከሚሰሩበት ትምህርት ቤት ያለፍላጎታችው ተነስተው ወደ ገጠራማ ስፍራዎች እንዲመደቡ ተደርገዋል፡፡ እስካሁን ድረስ ኢትዮጵያ መምህራን ድምፅ ይሰማ ጊዜያዊ ኮሚቴ ባገኘው መረጃ መሰረት በግዴታ ዝውውር የተሰጣቸው መምህራን የሚከተሉት ናቸው፡፡
1. መ/ር ይማም ሐሰን
2. መ/ር ሙለታ ዲንቃ
3. መ/ር ኤርሚያስ ተገኝ
4. መ/ር ሐይለ አምላክ ይገዙ
5. መ/ር ደምስ ግዛቸው
6. መ/ር አንዳርጋቸው ምህረቴ
7. መ/ር አንተነህ ንጉሱ
8. መ/ር ይስሀቅ ጉደታ
9. መ/ር መላኩ አበበ
10. መ/ር ዮሐንስ ካሳሁን
11. መ/ር ዳዊት የሺጥላ
12. መ/ር ዘሪሁን አላምረው ሲሆኑ ከትላንትናው እለት ማለትም 19/01/2007 ዓ.ም ጀምሮ ከስራ ገበታቸው ያለፍቃዳቸው መነሳታቸውን የሚገልፅ ደብዳቤ ተሰጥቷቸዋል፡፡ ከዚህ ቀደም በ2004 ዓ.ም የደመወዝ ጭማሪን ተከትሎ በተነሳ ተቃውሞ በተመሳሳይ መንገድ በርካታ መምህራን ከስራ የመባረር እና ራቅ ወዳሉ ስፍራዎች መመደባቸው ይታወሳል

በህወሃት “የትግራይ ኩራት ተነክቷል” ባዮች አይለዋል


የሰሞኑ የጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ካቢኔያቸውን “ከኋላ” አስከትለው ከፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ያካሄዱት የፊት ለፊት ንግግር ያስደሰታቸውና ያስኮረፋቸው ክፍሎች አሉ። “በህወሃት መንደር ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ የመወከል ባለጊዜው ህወሃት ነው። ህወሃት የኢትዮጵያ ምልክትና ተምሳሌት ነው” የሚሉት ወገኖች ቀደም ሲል ሲሰማ የነበረውን “የትግሬ ኩራት ተነክቷል” ስሜት በገሃድ ሲያንጸባርቁ ታይቷል።

አስገድደው ከሚመሩት ህዝብ ይልቅ ለውጪው ዓለም በመስገድና በማጎብደድ ወደር እንደሌላቸው የሚነገርረላቸው አቶ መለስሰሞኑን አቶ ሃይለማርያም ያገኙትን ዕድል አላገኙም። ከታላቋ አሜሪካ መሪ ጋር በግል የፊት ለፊት ወግ አላደረጉም። በተለያዩ መድረኮች ላይ በጅምላ ተገኝተው ከመጨባበጥና ውስን ቃላቶችን ሲለዋወጡ ከመታየቱ ውጪ ያላገኙትን ይህንን ዕድል አቶ ሃይለማርያም ማግኘታቸው ቅር ያሰኛቸው ክፍሎች “መለስ ከመሬት በታች ሆነው የዲፕሎማሲውን ስራ ሰርተው መድረኩን እንዳመቻቹ አስመስለው በተለያዩ መንገዶች መግለጻቸው የዚሁ የኩራታችን ተነካ ስሜት ነጸብራቅ ነው” የሚሉ ወገኖች አሉ።
ስብሰባው በኋይት ሃውስ እልፍኝ ወይም በተባበሩት መንግስታት ሳሎን ውስጥ አልነበረም የተካሄደው። ዓለምአቀፉ ሒልተን በሚያስተዳድረው የኒውዮርኩ ዋልዶርፍ አስቶሪያ ሆቴል አንድ ክፍል ውስጥ የአሜሪካ “ባንዲራ” እና የኢህአዴግ አርማ እንዲሰቀል ተደርጎ ንግግሩ መደረጉን ያወሱ ክፍሎች፣ ፕሬዚዳንት ኦባማ ምርጫ እየተቃረበ መሆኑንን ጠቁመው “የሲቪል ማኅበረሰቡ እንዴት መንቀሳቀስ እንዳለበት መታየት አለበት” በማለት ያነሱት ሃሳብ ከስብሰባው በላይ ሚዛን አንስቷል። ኢህአዴግ የመያዶች ህግ በሚል በማተም የዘጋውን የሲቪል ማኅበረሰቡን ተሳትፎ አስመልክቶ ኦባማ ማንሳታቸው ውሎ አድሮ የሚመነዘሩ ጉዳዮችን እንደሚያስነሳ አመላክቷል።
ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቴድሮስ አድሃኖም በፌስቡካቸው የለጠፉት የዚሁ የሆቴል ክፍል ስብሰባ በርካታ አስተያየት ተሰንዝሮበታል። “ቀጣዩ ጠቅላይ ሚኒስትር አንተ መሆን አለብህ” ከሚሉት የስጋና የደም አስተያየት ጀምሮ የዚሁ የፊት ለፊት ንግግር የቀድሞው “ባለ ራዕይ” መሪ “ራዕይ” ፍሬ አጎምርቶ የመታየቱ ብስራት ተደርጎ ተወስዷል፤ ታምኗል። ክብሩና ታሪኩም ለመለስ መቃብርና አጽም ህይወት ማላበሻ የአበባ ጉንጉን በረከት ሆኖላቸዋል።
የመለስ ሞት ዱብዳ የሆነበት ህወሃት፣ ከዱብዳው ማግስት ጀምሮ መርዶውን ሚስጥር ያደረገው የርዕሰ መንበሩ ወንበር ለይስሙላም ቢሆን እንዳይወሰድ አስፈላጊውን ዝግጅት ለማድረግ እንደሆነ በወቅቱ ብዙ የተባለበት ጉዳይ ነው። የመለስን የጥድፊያ ሞት “የግፍ ዋጋ፣ የአምላክ ቅጣት” በማለት ጮቤ የረገጡ ቢኖሩም፣ በህወሃት መንደር ግን ዜናው መሬት የተደረመሰ ያህል ስሜታቸውን ያራደ፣ ከሞት ጋር እልህ የተጋቡ የሚመስሉ፣ በዚሁ እሳቤ መለስ ቢሞቱም ያሉ ለማስመሰል የተደረገውና እየተደረገ ያለው ግብ ግብ “አምልኮ መለስ” ማስረጃ እንደሆነ ብዙዎች ተችተዋል።
ከዩኒቨርሲቲ የዲንነት በርጩማቸው ጀምሮ የሚያውቋቸው ሃይለማርያምን “የቆረጣ አካሄድን የተካነ” ሲሉ ይገልጹዋቸዋል። የሲዳማን ብሄረሰብ ለማስደሰት ከክልል ፕሬዚዳንትነታቸው ተነስተው አቶ መለስ ኢህአዴግ ቢሮ የተዛወሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም፣ በብሄር ውክልና ማመጣጠን ሰበብ ምክትል ጠ/ሚ ከመባላቸው ሌላ መለስ ቢሮ ለመጠጋት የሳቸው ሚና የለበትም። እንዳው አጋጣሚ ነው በሚል የሚከራከሩ ሃይለማርያም በኦባማ አስተዳደር ጫና ወንበሩን እንዲይዙ ከተደረገበት ጊዜ አንስቶ ህወሃቶች ውሳኔው “የትግሬዎችን ኩራት የነካ” መሆኑንን በመግለጻቸው በተደጋጋሚ መመከራቸውን ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ ዲፕሎማቶች ይገልጻሉ።
ለጎልጉል ቅርብ የሆኑ የአሜሪካ ዲፕሎማት ሰሞኑን እንደጠቆሙት ህወሃቶች “በኩራታችን ተወሰደ” ስሜት ሃይለማርያም ደሳለኝን በቀጣዩ ምርጫ በራሳቸው ሰው ለመተካት እየሰሩ መሆናቸውን አመልክተዋል። በተለያዩ ሚዲያዎች ቴድሮስ አድሃኖም ቀጣዩ ጠ/ሚ/ር ይሆናሉ ስለመባሉ ለተጠየቁት “ቴድሮስ የግራውን መስመር የማያውቁ በመሆናቸው አምባገነን፣ ፈላጭ ቆራጭ መሪ ሊሆኑ አይችሉም፤ መስፈርቱን አያሟሉም በሚል ፈተናውን ሊያልፉ የማይችሉ ተደርገው ስለመወሰዳቸው መረጃው አለኝ” ብለዋል።
“የህወሃት የስለላው ማሽን” የሚባሉትና በፈላጭ ቆራጭነቱ አግባብ ግንባር ቀደም እንደሆኑ የሚነገርላቸው “ዶ/ር” ደብረጽዮን ሌላው እጩ ናቸው። ለመጀመሪያ ጊዜ ጎልጉል ስማቸውን ጠቅሶ ለጠ/ሚኒስትርነት ህወሃት ወደ ግንባር እያቀረባቸው መሆኑንን መግለጹ አይዘነጋም። የመረጃችን ምንጭ የሆኑት እኚሁ ዲፕሎማት፣ “ዶ/ር” ደብረጽዮን አምባገነንና ፈላጭ ቆራጭ በመሆን መስፈርቱን የሚያሟሉ ቢሆኑም ዓለምአቀፍ እውቅና የሌላቸውና ለዚያ የሚበቁ እንደማይሆኑ በራሳቸው በህወሃት ሰዎች መታመኑን ጠቁመዋል።
በቀጣዩ ምርጫ ህወሃቶች ዋናውን “የኢትዮጵያ ውክልና” የሚባለውን ወንበር መልሶ የመያዝ እቅድ እንዳላቸው በቂ መረጃ አሜሪካ እንዳላት የጠቆሙት ዲፕሎማት፣ ከህወሃት ቁልፍ ሰዎች መካከል ሃይለማርያም ደሳለኝ ምክንያት ተፈጥሮ በቀጣዩ ምርጫ እንዳይወዳደሩ የማድረግ ዕቅድ ስለመኖሩ መስማታቸውን ጠቁመዋል። “ለጊዜው መረጃው ጥሬ ነው” ሲሉም ዝርዝር ውስጥ ለመግባት እንደማይችሉ አመልክተዋል።
የመለስ ሞት ይፋ በሆነበት ቅጽበት አቶ ሃይለማርያምን ከህወሃት እውቅና ውጪ ያነገሱት በረከት ስምዖን “የወንበሩ የወቅቱ ባለንብረት ህወሃት ነው” በሚሉት ክፍሎች ጥርስ ተነክሶባቸው እንደነበር ምንጭ እየጠቀሱ በርካታ ሚዲያዎች መዘገባቸው አይዘነጋም። በመተካካት ከኢህአዴግ መንበር ይወገዳሉ ወይም ተወግደዋል የሚባሉት አንጋፋ የድርጅቱ መሪዎች ጥላቸውና እጃቸው መዋቅሩን ነክሶ በመያዙ አሁንም በቀጣዩ ምርጫ የሃይለማርያም ጉዳይ በነዚሁ ሰዎች እጅ እንደሆነ የሚጠቁሙ አሉ።
source: ጎልጉል

Statement from Ginbot 7 Regarding the Horrific Video of Murdered Civilians in the Ogaden Region

Statement from Ginbot 7 Regarding the Horrific Video of Murdered Civilians in the Ogaden Region



http://ethsat.com/video/esat-special-programme-the-massacre-in-ogaden/
Ginbot 7, Movement for Justice, Freedom and Democracy is deeply saddened and outraged by the recent leaked video of barbaric killings of civilians suspected of supporting the Ogaden National Liberation Front (ONLF). Anyone with a conscience should be disturbed by the brutal scenes and sounds of hundreds of civilians whom the regime’s security forces have raped, tortured and killed.
Once again this video is a stark reminder to all Ethiopians, irrespective of their ethnic background and religious affiliation, that Ethiopia is ruled by a savage, blood-thirsty regime carrying out a reign of terror in all parts of Ethiopia.
There are no words of condolence that can adequately convey our sorrow, our sympathy for the victims and their families. The unfathomable brutality of the Tigrai People’s Liberation Front (TPLF) security forces dragging the dead corpses of alleged ONLF supporters in an act of coward savagery is an insult to the moral values of the Ethiopian people, and humanity in general
We affirm our just revulsion over these heinous crimes and call on those responsible for such a heinous crime to be held accountable.
There is no question that in the last 23 years the brutal TPLF regime has committed thousands of grave human rights violations against civilians in the Ogaden region and other parts of Ethiopia. Many of its most gruesome acts constitute war crimes and crimes against humanity.
The TPLF brutal and merciless regime has stubbornly continued its unabated threats to annihilate any group that does not embrace its bankrupt ideology of ethnic politics which it zealously promotes to stay in power.
The people of Ethiopia want to live together in peace with their rights, dignity and freedom protected and respected like the rest of humanity. More than ever, it is high time and in their long term interest in the region for Western democratic nations that support the TPLF by financing, arming and training its security forces to take a very hard look at the moral and political hazards of forming an alliance with a barbaric regime that engages in wanton violence (mass executions, torture, war crimes, ethnic cleansing) against its perceived political enemies.
Donor countries need to stop burying their head in the sand and acknowledge the basic fact that the TPLF regime is a threat to the people of Ethiopia and the stability of the Horn of Africa. Where there is no justice, there will never be peace.
Let it be clear to all concerned that the status quo in Ethiopia is not sustainable. The Ethiopian people will prevail over the inhumane and brutal dictatorship of the fascist minority dictatorship of the TPLF.
Freedom and Justice for the People of Ethiopia!

Monday, September 29, 2014

gun shots fired near Ethiopian embassy in Washington on Ethiopians

Report of shots fired near Ethiopian embassy in Washington

(Reuters)-The U.S. Secret Service detained a possible shooter after a report that shots were fired on Monday near the Ethiopian embassy in Washington, a spokesman for the agency said.

The possible shots were reported at about 12:15 p.m. EDT and there have been no injuries reported, spokesman Brian Leary said in an emailed statement.

Washington police, State Department officials and Secret Service agents are on the scene, the spokesman said. Repeated phone calls to the embassy went unanswered.

The bullet that the embassy guard fired struck a women's vehicle

A man who allegedly fired a gun outside the Ethiopian Embassy was arrested by Secret Service agents.During the incident the woyane embassy consulate believed to be TPLF spy agent fired a shot at list 3 times.


[embed]https://www.youtube.com/watch?v=57esjxMKnqc#t=279[/embed]

በዋሽንግተን ዲሲ የ ኢትዮጵያን ኢንባሲ ኢትዮጵያኖች ተቆጣጠሩት ባለ ኮከብ ባንዲራውን አውርደው ኮ ከብ የሌለበትን የ ኢትዮጵያን ባንዲራ ሰቀሉ በአሁን ሰአት ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው ኤንባሲ ይህን ይመስላል መንገድ ተዘግትዋል ፖሊሶች ኤንባሲውን አጥረውታል ሲክሬት ሰርቪስና እስቴት ዲፓርትመንት በጋራ ምርመራ እያደረጉ ነው ። ኤምባሲው ግልጋሎት እየሰጠ አይደልም::ወደ ኤምባሲዉ የምዒያስኬደዉ መንገድ ተዘግቷል ።አባሳደር ግርማ ብሩ ሶስት ጥይት የተኮሰውን ለመሰበቅ ሲሞክሩ በካሜራ ሲቀረፁ ስለነበር ተያዙ


የታጋይ አንደርጋቸው ጽጌ ጉዳይ በአውሮፓ ህብረት ምክርቤት ኮሚሽን ውይይት ተደረገበት፤ በአስቸኮይ እንዲፈታም ጠይቀዋል።

የታጋይ አንደርጋቸው ጽጌ ጉዳይ በአውሮፓ ህብረት ምክርቤት ኮሚሽን ውይይት ተደረገበት፤ በአስቸኮይ እንዲፈታም ጠይቀዋል።
ታጋይ አንዳርጋቸው ጽጌ በአምባገነኑ ወያኔ እጅ ወድቆ መሰቃየት ከጀመረ 3 ወራት አልፈዋል። ባለፉት ቀናት የአውሮፓ ህብረት የሰበአዊ መብት ም/ቤት በጉዳዩ ላይ ከፍተኛ ውይይት አደርገዋል ። አንዳርጋቸው የፖለቲካ እስረኛ እና ለዲሞክራሲ፣ ለነጻነት፣ ለመልካም አስተዳደር እና ሰበአዊ መብት መከበር የሚታገል የግንቦት 7 ከፍተኛ አመራር ሲሆን ባስቸኮይ ተለቆ ወደ እንግሊዝ እንዲመለስ ኮሚሸነር ተናግረዋል፡፡የተከበሩ አና ጎሜዝ አንዳርጋቸው ብቻ አይደለም በርካታ ኢትዮጵያኖች ታስረዋል ብሎግ ዘጠኝ፣ ጋዜጠኞች፤ ፖለቲከኞች ሁሉም ካለ ምንም ምክንያት መፈታት አለባቸው። የኢትዮጵያን ፓርላማ ባለፈው ሂጄ አይቸዋለሁ በጣም የሚገርም ነው የፖለቲካ እስረኛ ሳይሆን ሽብርተኞች ናቸው ያሉን ሲሉ ከአንድ መንግስት የማይጠበቅ ነው። እስክንድር ነጋ ሽብርተኛ ሳይሆን አለም አቀፍ የብእር ተሸላሚ ነው። ብሎግ 9 ጸሃፊያን፣ ጦማሪያን ናቸው። አንዳርጋቸው ጽጌ የፍትህ ታጋይ ነው። ታዲያ እንዴት ነው የኢትዮጵያ መንግስት ህግን የሚተረጉመው ሲሉ ተናግረዋል።
ኮሚሽኑ በሁለት ወር ውስጥ ይህን ጉዳይና የኢትዮጵያን ሰበአዊ መብት በተመለከተ እና የአንዳርጋቸው ጽጌን ጉዳይ የሚመለከት ኮሚቴ እንዲሰየም እና እንደገና እንደሚወያዩበት የወሰኑ ሲሆን የአቶ አንዳርጋቸውን በተመለከተ አሳሳቢ በመሆኑ ከእንግሊዝ መንግስት ጋር በመሆኑ ለብቻ በሚቀጥሉት እናየዋለን ሲሉ ዘግተዋል።
በዚሁ ስብሰባ የኢትዮጵያ መንግስት ተወካይ ቀርበው አሁንም የተለመደ ማስተባበያ ሰጥተዋል። እኛ ምንም አይነት ህግ አልጣስንም ብለዋል።
[embed]https://www.youtube.com/watch?v=BwEHQSso51M[/embed]

Shame On Me For Being Proud of President Obama!


I used to be proud of President Barack Obama
First, I am never proud of politicians. Second, I am never ashamed of politicians. I am often dismayed and even angry over things they did (said) or did not do (say). Mostly, I am critical of politicians on some issue of accountability or lack of transparency. I often rage against their corruption, hypocrisy, duplicity, cynicism, amorality and immorality. Perhaps I should not let them get my goat that way. After all, politicians and members of the world’s oldest profession share one thing in common.  They are shameless. I can’t help shaming shameless politicians. The question for me is not whether to shame or not to shame a politician but whether I should be ashamed of myself for being proud of a shameless politician.Shame On Me For Being Proud of President Obama
I made an exception to my hard and fast rule against shameless politicians. The year was 2007. The politician was a young, charismatically magnetic and silver tongued politician named Barack Obama running for the presidency of the United States. I liked the man for his values and achievements. I was proud of him, but my pride in the man had little to do with the fact that he could be the “first Black President.” I do not believe in classifying human beings created in the image of God by race, color, nationality, gender, religion and so on. My creed is humanity before ethnicity, nationality and raciality. Anyway, to my way of thinking, the Barack Obama I proudly supported in 2007 and help get elected president was a statesman and not a politician.
A point of clarification: I express my views in this commentary only to the extent of President Barack Obama’s record on civil liberties and Africa policy. I do not seek or aim to critique his entire presidency
I was proud of President Barack Obama because I believed that he believed in the rule of law as the bulwark of liberty. I have this wacky and dogmatic conviction that government officials, leaders, institutions and anyone exercising power should be constrained by a “supreme law” of the land and held strictly accountable for their actions and omissions while in office. That supreme law protects citizens from arbitrary deprivation of life, liberty and property by those in power.  To explain it in my own metaphor, the constitution (or the supreme rule of law of the land) is fundamentally the people’s iron chain leash on the “government dog”. The shorter the leash, the better and safer it is for the dog’s masters.
John Adams, the second president of the United States, observed, “There is danger from all men. The only maxim of a free government ought to be to trust no man living with power to endanger the public liberty.” To me, the rule of law is that insurance policy against men who endanger the public liberty. President Dwight D. Eisenhower said, “The clearest way to show what the rule of law means to us in everyday life is to recall what has happened when there is no rule of law.” (Could he have been talking prophetically about Ethiopia today when he said that?) On July 28, 2014, President Obama told a town hall meeting of Young African Leaders, “Regardless of the resources a country possesses, regardless of how talented the people are, if you do not have a basic system of rule of law, of respect for civil rights and human rights, if you do not give people a credible, legitimate way to work through the political process to express their aspirations, if you don’t respect basic freedom of speech and freedom of assembly … it is very rare for a country to succeed.” On August 5-6, 2014, he assembled the most flagitious violators of the rule of law and destroyers of democratic freedoms from Africa under the rubric of “U.S.-Africa Leadership Summit” and wined and dined them at the White House.
I was proud of Barack Obama, President of the United States, who took an oath “to preserve, protect and defend the Constitution of the United States”.  I was proud to hear him speak on December 15, 2013, Bill of Rights Day, proclaiming the Bill of Rights as “the foundation of American liberty, securing our most fundamental rights — from the freedom to speak, assemble and practice our faith as we please to the protections that ensure justice under the law.” My pride in President Obama took a big hit when U.S. District Judge Richard J. Leon in the District of Columbia on December 16, 2013 described President Obama’s national security surveillance (indiscriminate collection of telephone metadata) policies in a 68-page ruling as “almost Orwellian”.  I remembered presidential candidate Obama’s famous declaration at a fundraiser on March 30, 2007: “I was a constitutional law professor, which means unlike the current president I actually respect the Constitution.”  An “almost Orwellian” constitutional law professor?
I was proud of Senator Barack Obama who wrote in his book, The Audacity of Hope, “We hang on to our values, even if they seem at times tarnished and worn; even if, as a nation and in our own lives, we have betrayed them more often that we care to remember. What else is there to guide us? … If we aren’t willing to pay a price for our values, if we aren’t willing to make some sacrifices in order to realize them, then we should ask ourselves whether we truly believe in them at all.”   President Obama was not willing to pay the price for the priceless liberties of free expression,  free press, freedom of religion, freedom from unreasonable searches and seizures and so on in Africa by simply telling African dictators that the U.S. will not give them their annual handouts unless they respect the basic human rights of their citizens and do right by their people.  So I dedicate to all Africans yearning to breathe free under the boots of African dictators William Cowper’s verse on liberty:
‘Tis liberty alone that gives the flower
Of fleeting life its lustre and perfume;
And we are weeds without it.

Then liberty, like day,
Breaks on the soul, and by a flash from Heaven
Fires all the faculties with glorious joy.
I was proud of Barack Obama the constitutional and civil rights lawyer who toiled “to make sure that everybody’s vote counted,” as he liked to describe it. Barack Obama filed a lawsuit in 1995 forcing the  State of Illinois to enforce the 1993 federal Motor Voter law making it easier for people to register to vote. In his book,  Dreams From My Father, young Barack Obama wrote, “In my legal practice, I work mostly with churches and community groups, men and women who quietly build grocery stores and health clinics in the inner city, and housing for the poor.”  He chose to do community work spurning the potentially big rewards a Harvard law sheepskin could bring.
I was proud of Professor Barack Obama who taught challenging law courses on civil rights, the equal protection and due process clauses of the Fourteenth Amendment and institutional racism in the law. I like professors who teach what they preach and preach what they teach.
I am proud of college and law student Barack Obama.  Obama distinguished himself at Harvard Law by becoming the “first African American president” of the law review (a student-run scholarly journal publishing legal articles by distinguished legal academics and others). I am most proud of 19 year-old Barack Obama at Occidental College in Los Angeles who in 1980 got baptized in political activism by participating in an anti-apartheid South Africa divestment protest as a sophomore.  In his very first speech as a student political activist Barack Obama said,
There’s a struggle going on. It is happening an ocean away, but it is a struggle that touches each and every one of us. Whether we know it or not. Whether we want it or not. A struggle that demands we choose sides. Not between black and white. Not between rich and poor.  A harder choice than that. It is a choice between dignity and servitude. Between fairness and injustice. Between commitment and indifference. A choice between right and wrong.
In December 2013, President Obama told Nelson Mandela at a White House reception, “I am one of the countless millions who drew inspiration from Nelson Mandela’s life.  My very first political action, the first thing I ever did that involved an issue or a policy or politics, was a protest against apartheid. I studied his words and his writings.”
I was very proud of Senator Barack Obama who single handedly managed to enact S.B. 2125, (Democratic Republic of the Congo Relief, Security, and Democracy Promotion Act of 2006). At the time, I was one of the Ethiopian-American  activists pushing for passage of H.R. 5680 “Ethiopia Freedom, Democracy, and Human Rights Advancement Act of 2006” (introduced by Christopher Smith, R- New Jersey; renumbered in 2007 as H.R. 2003 and introduced by Donald Payne, D-New Jersey and passed in the House in 2007). What is there not to be proud about a statesman who managed to pass a law promoting democracy in Africa?
I was proud of President Barack Obama for a very personal reason. I identified with his heritage in East Africa. Barack Obama, Sr. was the among the first generation of young Africans in post-independence Africa to come to the U.S. for higher education. The great Harry Belafonte and his friends arranged for 81 young Kenyan students, including Barack Obama, Sr. to come to the U.S.  I was part of the early second wave of young Africans to come to the U.S. for higher education in the late 1960s and early 1970s. Young U.S.-educated  Africans in the 1960s were role models for me and millions of other young Africans. Obama Sr.’s situation deteriorated after he returned to Kenya. He had serious policy and ideological disagreements with founding President Jomo Kenyatta. In Dreams from My Father, son Obama described how his father’s career and livelihood ended at the hands of an old school African dictator:  “After Kenyatta fired my father he was blacklisted in Kenya, found it impossible to get work, and his life deteriorated into drinking and poverty.” I believe Obama Sr., was a victim of human rights violations.  Kenyatta blacklisted Obama Sr., because of his political beliefs and drove him into poverty where he could find comfort only in the bottle. Today, millions of highly educated Africans choose to live outside Africa to avoid facing the fate of Barack Obama Sr. I thought President Obama, just for the fact of his father’s persecution,    would have a heightened interest in human rights in Africa. I thought his father persecution at the hands of an old school dictator would impel him to deal more firmly with the new breed of African dictators swarming the continent. I was wrong!
“Shame on me for being proud of President Barack of Obama!”
In 2014, I hold my head in shame and say, “Shame on me for being proud of President Barack of Obama!” It is excruciatingly painful feeling to say that in public. For years, I defended and extolled the presidential candidate and president in my weekly commentaries, even when my defense was not objectively justifiable. I even signed up to defend certain  policies he has pursued in campus and town hall debates and in the media. I waxed eloquent on his eloquent speeches. I argued to my readers that we must be with him through thick and thin as he comes under withering  ideological attack from the old guards. All of the evidence now suggest he is the “old guard” when it comes to civil liberties and Africa.
It is unlikely that I will ever be able to share my views in person with President Obama. I doubt I will be able to convince him on the need to pay the price of our values in Africa. But I would be thrilled if President Barack Obama would talk to Barack Obama, the sophomore at Occidental College, who spoke prophetically and stirring rhetoric about the struggle against apartheid in South Africa. I’d love to be the fly on the wall as the two carry on with their conversation:
College Student Barack Obama:
There’s a struggle going on. It is happening an ocean away, but it is a struggle that touches each and every one of us. Whether we know it or not. Whether we want it or not. A struggle that demands we choose sides.
President Barack Obama 
…Make no mistake: history is on the side of these brave Africans, and not with those who use coups or change Constitutions to stay in power. Africa doesn’t need strongmen, it needs strong institutions… [G]overnments that respect the will of their own people are more prosperous, more stable, and more successful…
College Student Barack Obama:
[The choice is] Not between black and white. Not between rich and poor.  A harder choice than that. It is a choice between dignity and servitude. Between fairness and injustice. Between commitment and indifference. A choice between right and wrong.” 
President Barack Obama:
Regardless of the resources a country possesses, regardless of how talented the people are, if you do not have a basic system of rule of law, of respect for civil rights and human rights, if you do not give people a credible, legitimate way to work through the political process to express their aspirations, if you don’t respect basic freedom of speech and freedom of assembly … it is very rare for a country to succeed.”
The fly on the wall would suddenly drop into the conversation.
The struggle is still going on in Africa in 2014. True, it is not a struggle about a minority white government oppressing a majority African population. It is a struggle against ruthless and greedy black dictators who grab and cling to power by force and oppress their people. It is not a struggle against minority white supremacists but minority ethnic supremacists who oppress other black Africans because of their ethnicity, religion, language, gender and so on. Neither the nature of the struggle nor the intensity of oppression has changed in Africa since the days of apartheid South Africa. Only the faces have changed; it is now black faces committing the atrocities, corruption and human rights violations.
In 1980, black South Africans fought against a system of Bantustans (so-called black homelands). In 2014, Ethiopians suffer under a modernized Bantustan system euphemistically called “ethnic federalism” (“kilil” or ethnic homelands), a political concept and doctrine which perfectly mirrors apartheid’s “Bantustans.” Today, Ethiopians are corralled into “kilils” like cattle and prodded to fight each other by stoking the fires of ethnic grievances that burned out long ago. In 2014, ruthless black African dictators and thugtators are oppressing black Africans. President Obama wake up and open your eyes.  You “must choose sides” in Africa.  Between Africa’s strongmen and the defenseless ordinary African people. In your Africa policy, your “choice is between dignity and servitude. Between fairness and injustice. Between commitment and indifference. A choice between right and wrong.”
Has President Obama chosen the side of Africa’s strongmen?
On September 25, 2014, President Obama met with a “delegation” of the ruling regime in Ethiopia in N.Y. City for a bilateral meeting. What he said at that meeting dam near caused me emeses (a more polite medical term I prefer to use to  describe the urgency I felt to expel the contents of my stomach after listening to that clip). He said,
…[S]some of the bright spots and progress that we’re seeing in Africa, I think there’s no better example than what has been happening in Ethiopia — one of the fastest-growing economies in the world.
We have seen enormous progress in a country that once had great difficulty feeding itself. It’s now not only leading the pack in terms of agricultural production in the region, but will soon be an exporter potentially not just of agriculture, but also power because of the development that’s been taking place there.
We’re strong trading partners. And most recently, Boeing has done a deal with Ethiopia, which will result in jobs here in the United States. And in discussions with Ban Ki-moon yesterday, we discussed how critical it is for us to improve our effectiveness when it comes to peacekeeping and conflict resolution. And it turns out that Ethiopia may be one of the best in the world — one of the largest contributors of peacekeeping; one of the most effective fighting forces when it comes to being placed in some very difficult situations and helping to resolve conflicts… So Ethiopia has been not only a leader economically in the continent, but also when it comes to security and trying to resolve some of the longstanding conflicts there. We are very appreciative of those efforts,… [in]  … some hotspot areas like South Sudan, where Ethiopia has been working very hard trying to bring the parties together, …
As an afterthought, President Obama added,
Two last points I want to make. … terrorism…  That’s an area where the cooperation and leadership on the part of Ethiopia is making a difference as we speak…. So our counterterrorism cooperation and the partnerships that we have formed with countries like Ethiopia are going to be critical to our overall efforts to defeat terrorism.
And also, the Prime Minister and the government is going to be organizing elections in Ethiopia this year. I know something about that… And so we’ll have an opportunity to talk about civil society and governance and how we can make sure that Ethiopia’s progress and example can extend to civil society as well, and making sure that throughout the continent of Africa we continue to widen and broaden our efforts at democracy, all of which isn’t just good for politics but ends up being good for economics as well — as we discussed at the Africa Summit.
Fact-checking President Obama
Does Ethiopia “lead the pack in terms of agricultural production in the region” and “will soon be an exporter” of agricultural commodities?  The 2014 World Food Programme (the branch of the United Nations and the world’s largest humanitarian organization addressing hunger and promoting food security) completely contradicts him:
Despite these positive advances, Ethiopia remains one of the world’s most food-insecure countries, where approximately one in three people live below the poverty line. The 2014 Humanitarian Requirement Document (HRD) released in January by the Government of Ethiopia and the humanitarian community, estimates that 2.7 million Ethiopians will need food assistance in 2014 due to droughts and other short-term shocks…  In 2014, WFP Ethiopia plans to assist nearly 6.5 million vulnerable people with food and special nutritional assistance, including school children, farmers, people living with HIV/AIDS, mothers and infants, refugees and many others.
Does President Obama know that the “export” he is talking about could come about only because millions of hectares of fertile land in Ethiopia have been sold to so-called foreign investors at fire sale prices by the regime in Ethiopia displacing hundreds of thousands of indigenous people? Is it even fair to export food to the Middle East while Ethiopians starve and the regime goes out panhandling for food aid throughout the world?
President Obama said Ethiopia is “one of the fastest-growing economies in the world… [and is] … a leader economically in the continent”.  Is this supported in fact?
The 2014, the Oxford Poverty and Human Development Initiative (OPHDI) Multidimensional Poverty Index (formerly annual U.N.D.P. Human Poverty Index) reported for the fourth successive year that Ethiopia is ranked as the second poorest country on the planet.  In 2010, OPHDI reported that the percentage of the Ethiopian population in “severe poverty” (living on less than USD$1 a day) was 72.3%.  In 2014, 82 % of the rural population in Ethiopia struggles “in severe poverty” compared to 18% in the urban areas.  Does it even make sense to talk about “one of the fastest-growing economies” amidst such abject poverty? 
The fact of the matter is that the hyperbolic claims of economic growth in Ethiopia are based on fabricated and massaged GDP (gross domestic product) numbers. No one has been able to disprove my evidence and claims challenging the official statistics of economic growth presented in my commentary “The Voodoo Economics of Meles Zenawi”.
President Obama said, “… it turns out that Ethiopia may be one of the best in the world — one of the largest contributors of peacekeeping… [and have] … one of the most effective fighting forces” in conflict regions. Is one’s “effective fighting force” another’s “war criminals”? In its December 2008 report on Somalia, Human Rights Watch stated:
… Ethiopia is a party to the conflict, but has done nothing to ensure accountability for abuses by its soldiers. The United States, treating Somalia primarily as a battlefield in the ‘global war on terror,’ has pursued a policy of uncritical support for transitional government and Ethiopian actions, and the resulting lack of accountability has fueled the worst abuses. The European Commission has advocated direct support for the transitional government’s police force without insisting on any meaningful action to improve the force and combat abuses.
Unlike beauty, the ugliness of war crimes is not in the eyes of the beholder!
In his very “last point”, as an afterthought, President Obama said, “… the Prime Minister [Hailemariam Desalegn] and the government is going to be organizing elections in Ethiopia this year. I know something about that… And so we’ll have an opportunity to talk about civil society and governance and how we can make sure that Ethiopia’s progress and example can extend to civil society as well…” How much does President Obama really know about Ethiopian elections?  Does he know that the ruling regime stole the 2005 elections in broad daylight and jailed virtually all opposition party leaders, critical independent journalists, human rights advocates and civic society leaders? Does President Obama know that in the 2010 election, the ruling regime won 99.6 percent of the seats in parliament?
I am really intrigued when President Obama says, “I know something about that”. Does he know that just in the past few weeks, young men and women barely in their 20s have been arrested and jailed for “terrorism” merely for blogging on Facebook and speaking their minds on other social media? Does he know that in the past few weeks six popular independent publications including Afro Times, Addis Guday, Enku, Fact, Jano, and Lomi were shuttered and dozens of journalists jailed or exiled as a consequence? Does he know Ethiopia’s best and brightest journalists have been languishing in subhuman prisons throughout the country for years?Does he know that no one in Ethiopia could write about the corrupt dictators there in the  way I can write about him in America fully protected by the First Amendment? Does he know opposition parties are harassed, intimidated, jailed, persecuted and prosecuted for peacefully opposing the regime? How can there be an election worth the name where the press, opposition parties and civil society organizations are suppressed and persecuted? Does President Obama know that in 2010 as a result of the so-called “Proclamation on Charities and Society”,  “the number of civil society organizations in Ethiopia was reduced from about 4600 to about 1400 in a period of three months in early 2010.  Staff members were reduced by 90% or more among many of those organizations that survive”? Does President  Obama know that he is the one subsidizing Africa’s ruthless and corrupt dictators with hard-earned American tax dollars?
Verdict of history on President Obama
I was proud of President Barack Obama because I believed that he believed in liberty and human rights not only for  Americans but also Africans. I believe the vast majority of Africans were also proud of him because they believed his message of, “Yes, we can”.  When Barack Obama was elected President of the United States in 2008, there was not a pair of eyes in Africa that did not shed tears of joy. In 2014, there are many pairs of African eyes shedding tears of sorrow at the very sight of President Obama hugging and embracing the worst African dictators, wining and dining them in the White House and showering them with undeserved  praise without a hint of criticism of their abominable human rights records.  President Obama has become a not-so-strange bedfellow of African dictators.
The verdict of history shall be that President Obama gave the people of Africa empty words of hope in their time of despair. But he gave corrupt African dictators not only billions of dollars in aid but also moral legitimacy by lionizing them in the court of world public opinion. President Obama has been a sore disappointment to millions in Africa who believed in his promise of “hope and change” and followed his clarion call to go “Forward”. His “audacity of hope” proved to be an audacity of indifference and a source of disillusionment for millions of Africans. Obama offered “change we can believe in.” The verdict of history is, “We can’t believe nothing changed in Africa during the presidency of Barack Obama!” No one in Africa believes in President Obama anymore, except the palm-rubbing, panhandling dictators and thugtators. President Obama’s “Yes, We can” slogan in Africa turned out to be, “No, we cannot do anything to improve human right conditions in Africa.”
I don’t want my readers to get the impression that I do not like Barack Obama as a person. I like him. I have enormous respect for him as a highly accomplished human being. I honor him as a dutiful father and husband and as a role model for all of us. I admire him as a gutsy constitutional and civil rights lawyer. I believe him to be a decent and an honorable man.  I have also no doubts that he is well-intentioned and well-meaning person. I do not believe he is a malicious man, but I do not doubt he is a victim of malicious political circumstances. He has done many good things in office. History will remember his “Affordable Health Care Act” as a practical demonstration that “Obama Cares”. Obama, the man.
All I am saying is that I am no longer proud of President Barack Obama. All I am saying is that I am ashamed of what President Obama is doing with corrupt and ruthless African dictators who trample on the human rights of their citizens. All I am saying is that I am ashamed of President Obama for authorizing the National Security Agency to collect and store information about the phone call of ordinary law-abiding Americans. My heart is shattered when I make this declaration to a candid world.
President Obama will be remembered for generations to come as Africa’s most illustrious and renowned prodigal grandson.  For Africans in Africa and in America who are no longer proud of President Obama, I commend them to heed the steely words of Frederick Douglass, a great American who escaped slavery to become a champion of freedom. “ The limits of tyrants are prescribed by the endurance of those whom they oppress.”
Perhaps there is a bit of poetic justice for me in all of this.  The man who has been dishing out his version of the truth to power and those who abuse power for so many years must now take his own medicine and ‘fess up to his readers.  “Yes, I messed up!” How do I feel? Like Othello in Shakespeare’s Othello: “O fool! fool! fool!”  But hold on! I gather inspiration from George W. Bush as I move forward: “There’s an old saying in Tennessee — I know it’s in Texas, probably in Tennessee — that says, fool me once, shame on — shame on you. Fool me — you can’t get fooled again.” Whatever! You know what I mean.
Professor Alemayehu G. Mariam teaches political science at California State University, San Bernardino and is a practicing defense lawyer. 

አቶ አስገደ ገ/ስላሴ ጨምሮ በርከት ያሉ የአረና አባላት የነበሩ አንድነትን ተቀላቀሉ


አቶ አስገደ ገ/ስላሴ ጨምሮ በርከት ያሉ የአረና አባላት የነበሩ አንድነትን ተቀላቀሉ

1. መምህር ታደሰ ቢተውልኝ የዓረና ማ/ኮሚቴ ነበር
2. መምህር ገብሩ ሳሙኤል የዓረና ቁጥጥ ኮሚሸን አባል ነበር
3. ኦቶ ሺሻይ አዘናው የዓረና ማ/ኮሚቴ አባል ነበር
4. አቶ አስገደ ገ/ስላሴ የዓረና ሥራ አስፈፃሚ አባል ነበር
5. ኢንጂነር ዓብደልወሃብ ቡሽራ ማ/ኮሚቴ ነበር
6. ወ/ት ዘቢብ ተሰማ ማ/ኮሚቴ ነበር
7. አቶ ሰለሞን አባይ
8. ይልማ ይኮኖ እና ሌሎች የአረና አባላት ነበሩ በትናንትናው ዕለት አንድነት ፓርቲን በይፋ የተቀላቀሉ ሲሆን፤ የመቀሌ አንድነት ዞን ባዘጋጀው የእንኩዋን ደህና መጣችሁ ፕሮግራም ላይ የአንድነት ብሄራዊ ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ አቶ ፀጋይ አላምረው፣ እንዲሁም የብሄራዊ ምክር ቤት አባላት አቶ አሻግሬ መሸሻ እና አስራት አብርሃም ከአዲስ አበባ በእንግድነት ተገኝተዋል።
በዚህ ወቅት ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን ከዓረና ጋር የሚኖራቸው ግንኙነት በተቻለ መጠን ሰላማዊና በመደጋገፍ ላይ የተመሰረተ እንዲሆን፤ ማንም ሰው የፈለገውን ፓርቲ መልቀቅም ሆነ መቀላቀል መብቱ ቢሆንም ከአላስፈላጊ ሰጣ ገባ መጠንቀቅ እንደሚስፈልግ መተማመን ላይ ተደርሰዋል።
ትግሉ መተጋገዝና መተባበር ግድ የሚል በመሆኑ እንደከአሁን በፊቱ በዓረና ካሉት ጓዶች ጋር በመከባበር ላይ የተመሰረተ ግኑኝነት ይኖረን ዘንድ በጣም አስፈላጊ ነው። ምንም ጥርጥር በሌለው ሁኔታ ነገር ተመልሰን የምንገናኝ፤ አንድ ሆን የምንቀጥል በመሆኑ፤ ከሁለቱም ወገን አብሮ የመስራቱ ጉዳይ መታሰብና መግባባት አስፈላጊ ነው።

የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ስልጠና አነጋጋሪ ሆኗል

የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ስልጠና አነጋጋሪ ሆኗል

በሃረማያ ዩኒቨርሲቲ የ3ኛ ዓመት የህግ ተማሪ የሆነው አቤል ስሜ መንግስት ካለፈው ነሐሴ አጋማሽ ጀምሮ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ባዘጋጀው የ15 ቀናት ሥልጠና ላይ ተሳትፏል፡፡ በቴሌቪዥን የተላለፈው ማስታወቂያ በአቅራቢያችሁ በሚገኝ ዩኒቨርስቲ ተመዝገቡ የሚል ስለነበረ በሚኖርበት ከተማ በሚገኘው አምቦ ዩኒቨርሲቲ መመዝገቡን የገለፀው አቤል፤ ለ15 ቀናት የሚዘልቅ ሥልጠና ላይ እሳተፋለሁ ብሎ እንዳልጠበቀ ይናገራል፡፡ አቤል ለስልጠና የተመደበው አቃቂ በሚገኘው የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ሲሆን አልጋና ቀለብ እንዲሁም ትራንስፖርት በዩኒቨርሲቲው እንደተሸፈነላቸው ለአንዳንድ ወጪዎች ተብሎም 400 ብር እንደተሰጣቸው ጠቁሟል፡፡ የመጀመሪያዎቹ በርካታ ቀናት ስልጠና በኒዮሊበራሊዝም ርዕዮተ – ዓለም ላይ ያተኮረ እንደነበረ ያስታወሰው ተማሪው፤ የኒዮሊበራሊዝም ውድቀት በተለያዩ አገራት ማሳያነት በስፋት እንደተብራራላቸው ይናገራል፡፡
እኔን ጨምሮ በርካታ ተማሪዎች ስለጉዳዩ ምንም ግንዛቤ አልነበረንም ያለው አቤል፤ ከስልጠናው በኋላ በገባን መጠን ጥያቄዎችና አስተያየቶች አቅርበናል ብሏል፡፡ በስልጠናው የተነሳው ሌላ አጀንዳ ልማታዊ መንግስትና አብዮታዊ ዲሞክራሲ የሚል ነበር ያለው ተማሪው፤ በዚህ ስልጠና ከአፄዎቹ ስርአት ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ሃገሪቱ የተጓዘችበት ውጣ ውረድ መዳሰሱን ጠቁሟል፡፡ በዚህ ርዕሰጉዳይ መነሻነት በርካታ ፈታኝ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ከተማሪዎች መነሳታቸውን አቤል ይገልፃል፡፡ ከተነሱት ጠንካራ ጥያቄዎችና አስተያየቶች መካከልም “ልማቱ ስራ አጥነትን በመቅረፍ ረገድ ምን ውጤት አመጣ?” “የተማረው ኃይል ስራ አጥ ሆኗል፣ ሃገሪቷም ጥቅም ማግኘት አልቻለችም፤ ይሄም በአጠቃላይ ሃገሪቱ የምትመራበት የኢኮኖሚ ፖሊሲ ችግር ያመጣው ነው” የሚሉ ይጠቀሳሉ ብሏል – አስተያየት ሰጪው፡፡ በተለይ ከዩኒቨርሲቲ ተመርቀው የሚወጡ ተማሪዎች በስራ አጥነት እንደሚንገላቱ በመጥቀስ መንግስት ለችግሩ መፍትሄ ለመስጠት የተጓዘባቸውን መንገዶች አምርረው እንደተቹ አቤል ይናገራል፡፡ ዲግሪ ይዘው ድንጋይ ጠራቢ የሆኑ ተማሪዎች እንዳሉ በመጥቀስም ሃገሪቱ በቂ የተማረ ሰው ኃይል በማፍራቷ ነው ወይ የተማረው ረክሶ በእውቀቱ ሳይሆን እውቀት በማይጠይቅ ሙያ ላይ እንዲሰማራ የተገደደው? የሚሉ ጥያቄዎች መሰንዘራቸውንም አስታውሷል፡፡
ከተማሪዎቹ ከቀረቡት ጥያቄዎች ውስጥ አሰልጣኞች ለአንዳንዶቹ ተገቢ ማብራሪያና ምላሽ እንደሰጡ የተናገረው አቤል፤ ጥቂት የማይባሉ በቸልታ የታለፉ ጥያቄዎች እንደነበሩም አልሸሸገም፡፡ በተለይ ሰፊ የመወያያ አጀንዳ በነበረው በፌደራሊዝም ጉዳይ ላይ ለቀረቡ አንኳር ጥያቄዎች መልስ አልተሰጠም ብሏል፡፡ በጅማ ዩኒቨርሲቲ በሁለተኛው ዙር የተሰጠውን ስልጠና የዲላ ዩኒቨርሲቲ የ1ኛ ዓመት የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን ተማሪ ሄለን ጉርሜሳ፣ ስልጠናው በአመዛኙ በጥያቄና አጨቃጫቂ ውይይቶች የተሞላ እንደነበር ትገልፃለች፡፡ በተለይ ያለፉት ስርአቶች ታሪክ እየተመዘዘ በንፅፅር መልክ ሲቀርብ፤ ተማሪዎች ንፅፅሩ ምን ጠቀሜታ አለው? የሃገሪቱን ታሪክ ማበላሸት አይሆንም ወይ? እንዲህ ያለው ጉዳይ የብሄርና ጎሳ እንዲሁም የሃይማኖት ግጭት ሊቀሰቅስ ይችላል፣ ቂም በቀልንስ አይቀሰቅስም ወይ? የሚሉ ጥያቄዎችና አስተያየቶች በስፋት እንደቀረቡ ታስታውሳለች፡፡ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚከሰቱ ብሄርንና ሃይማኖትን መሰረት ያደረጉ ግጭቶች፤ በተማሪዎች ተነስተው ውይይት ተደርጎባቸዋል የምትለው አስተያየት ሰጪዋ፤ በተለይ በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተነስቶ በነበረው ግጭት የሞቱ ተማሪዎችና ሰዎች ጉዳይ መጣራትና ወንጀለኞችም ፍርድ ማግኘት እንዳለባቸው ተማሪዎቹ አጥብቀው ጠይቀዋል ብላለች፡፡ አንዳንድ ተማሪዎችም በመምህራን የትምህርት አሰጣጥ ዘይቤና የፈተና ውጤት አያያዝ ላይ ያላቸውን ቅሬታም እንዳቀረቡ ታስታውሳለች፡፡
በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት ተማሪ የሆነው አስቻለው ብርሃኔ በበኩሉ፤ ስልጠናው ሙሉ ለሙሉ ከፖለቲካ አስተሳሰብ ጋር የተገናኘ መሆኑን ባይወደውም በየመሃሉ በዩኒቨርሲቲዎች የትምህርት አሰጣጥና ከተማሪ ውጤት ነጥብ አያያዝ ጋር በተገናኘ በተማሪዎች የተነሱት ጥያቄዎች በቂ ምላሽ ባይሰጥባቸውም ጠቃሚ እንደነበሩ ይነገራል፡፡ በአንዳንድ የስልጠና መድረኮችም አሰልጣኞች ያልጠበቋቸውና ፈታኝ የሆኑ ጥያቄዎች ከተማሪዎች መቅረባቸውን ምንጮቻችን ጠቁመውናል፡፡ “የፀረ ሽብር አዋጁ ተቃዋሚዎችን ለማፈን ነው የወጣው ይባላል…” “ኢህአዴግ ከስልጣን የሚወርደው መቼ ነው?” የሚሉና ሌሎችም እንደተነሱ ለማወቅ ችለናል፡፡ በአለማያ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው ስልጠና በአዲስ አበባ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት የቆመውን የምኒልክ ሃውልት በተመለከተ ከተማሪዎች ጥያቄ መነሳቱን የጠቀሱት ምንጮች፤ ምኒልክ የኦሮሞን ህዝብ ጨፍጭፈው ሃውልታቸው መቆሙ ተገቢ አይደለም የሚል አስተያየት ተሰንዝሯል ብለዋል፡፡ በሌላ በኩል መንግስት ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ያዘጋጀውን ሥልጠና በተመለከተ ተቃዋሚዎች በሰጡት አስተያየት የአንድ ፓርቲን አመለካከት ለማስረፅ የተዘጋጀ ነው ሲሉ ተቃውመውታል፡፡ አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ ባወጣው መግለጫ፤ ስልጠናው በግዴታ መሆኑ የሰዎችን ሰብአዊና ዲሞክራሲዊ መብት የሚጥስ ነው ብሏል፡፡
የፓርቲው ሊቀመንበር ኢ/ር ግዛቸው ሽፈራው ጉዳዩን አስመልክቶ ለአዲስ አድማስ አስተያየታቸውን ሲሰጡ፤ “ስልጠናው ታቅዶበት የተከናወነ ሳይሆን ድንገት ደራሽ ነው፣ በስልጠናው ያልተሳተፉ ተማሪዎች ተመዝግበው ትምህርት እንደማይቀጥሉ የሚያስጠነቅቅ፣ ሰብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብትን የሚደፈጥጥ ነው” ብለዋል፡፡ ወደ ከፍተኛ ትምህርት የሚገባው በትምህርት ብቃት እንጂ በዚህ መልኩ ተጣርቶ መሆን የለበትም የሚሉት ኢ/ር ግዛቸው፤ ተማሪዎች ያላቸውን አስተሳሰብና አመለካከት የመያዝ መብታቸው ሊጠበቅ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ ለዚህ መሰሉ ስልጠና የመንግስትን መዋቅርና ንብረት መጠቀም እንደማይገባ የሚናገሩት ኢ/ሩ፤ ይሄ የመንግስትና የህዝብ ሃብት ብክነት ነው ባይ ናቸው፡፡ ስልጠናው ውጤታማ አለመሆኑን ካሰባሰብናቸው መረጃዎች ለመረዳት ችለናል ያሉት ኢ/ር ግዛቸው፤ ስልጠናው ይበልጥ ኢህአዴግን ያስገመገመ እንደነበር ጠቅሰው የግምገማው ውጤትም አስከፊ እንደሆነ ተረድተናል ብለዋል፡፡ የመኢአድ ፕሬዚዳንት አቶ አበባው መሃሪ በበኩላቸው፤ የስልጠናው መንስኤ “በገዥው ፓርቲ በኩል ያለው ፍርሃትና ጭንቀት ነው” ይላሉ፡፡ ስልጠናው ተማሪዎቹ እንዴት ማጥናትና መማር እንዳለባቸው ቢሆን ኖሮ ሁሉም የሚደግፈው ሰናይ ተግባር ይሆን ነበር የሚሉት አቶ አበባው፤ ከዚህ ይልቅ የአንድን ፓርቲ አመለካከትና አስተሳሰብ አዳምጠው እንዲወጡ ነው የተደረገው፤ ይህ ደግሞ ለሃገር የሚጠቅም አይደለም ሲሉ ተችተዋል፡፡
በስልጠናው ወቅት የሚወጣው ወጪም ህግን የጣሰ ነው የሚሉት አቶ አበባው፤ ህጉ “የመንግስት ንብረትና ሃብት ለምርጫ ቅስቀሳ ወይም ለፖለቲካ ስራ አይውልም” እንደሚል ጠቁመዋል፡፡ ገዥው ፓርቲ ይህን ድንጋጌ ጥሶ የመንግስት ሃብትን ለግል ጥቅሙ እያዋለ ነው ሲሉም ከሰዋል፡፡ “ስልጠናው በተማሪዎች ብቻ የሚያበቃ ሳይሆን ዜጎችን በአጠቃላይ አፍኖ ለመያዝ የሚደረግ ጥረት በመሆኑ ወደ ሌሎች ዜጎችም እየወረደ ነው” ብለዋል አቶ አበባው፡፡ በየስልጠና መድረኩ ያለፉ ታሪኮች እየተመዘዙ ትችት ማቅረቡና ታሪክ ማዛባቱ ተገቢ አይደለም የሚሉት ፕሬዚዳንቱ፤ እነዚህ ጉዳዮች በየስልጠና መድረኮቹ አከራካሪ ሆነው ጎልተው መውጣታቸውን ካሰባሰቡት መረጃ መረዳታቸውን ጠቅሰዋል፡፡ ተማሪዎቹ ባነሷቸው ጠንካራ ጥያቄዎች ምክንያት ከአሰልጣኞቹ ጋር ፍጥጫ ውስጥ ገብተው እንደነበረም አቶ አበባው ይገልፃሉ፡፡
ለተማሪዎቹም ሆነ ለመምህራኑ የተዘጋጀው ስልጠና ሃገሪቱን የሚያስተዳድሩ ሰዎች ለሃገሪቱ በሚገባ የማያስቡ መሆናቸውን የሚያሳይ ነው የሚሉት የመድረክ አመራር አቶ ገብሩ ገ/ማርያም፤ ለዚህ ጉዳይ በይፋ የተመደበ በጀት ሳይኖር በስልጠና ስም የህዝብ ሃብት ማባከንና የአንድ ወገን አስተሳሰብ ለማስተላለፍ መጠቀም ነውር ነው ብለዋል፡፡ የአንድን ወገን የፖለቲካ አመለካከት በወጣቶች አዕምሮ ውስጥ ለማስረፅ የሚሰጥ ስልጠና ትውልድንም ሃገርንም አጥፊ ነው ያሉት አቶ ገብሩ፤ “እኛ ለዚህች ሃገር እንዲፈጠር የምንፈልገው በራሱ የሚተማመን፣ ራሱ የሚያስብ፣ ራሱ ጠይቆና አንብቦ የሚረዳ፣ ለጠየቀው ጥያቄ ተገቢ መልስ ማግኘቱን የሚያረጋግጥና ሀገር መምራት የሚችል ወጣት ነው፡፡” ሲሉም አስረድተዋል፡፡ “ስልጠናው የታለመለትን ግብ አልመታም” ብለው እንደሚያምኑ የገለፁት አመራሩ፤ በአንዳንድ መድረኮች ባለስልጣናት መልስ መስጠት እስኪያቅታቸው ድረስ በጥያቄ የተፋጠጡበት፣ የአብዮታዊ ዲሞክራሲ መርህ ይበልጥ የተፈተሸበት፣ መንግስት ከጠበቀው ውጤት የተለየ ተቃራኒ ውጤት የተመዘገበበት የስልጠና ሂደት መሆኑን እንደተረዱ ጠቁመዋል፡፡
በአጠቃላይም ስልጠናው አስቀድሞ የታቀደበት አለመሆኑንና ምርጫውን ታሳቢ ያደረገ፣ የግራ መጋባት ውጤት እንደሆነ አቶ ገብሩ ተናግረዋል፡፡ በአሠልጣኝነት ተሣታፊ የነበሩት የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ እውነቱ ብላታ በበኩላቸው፤ ስልጠናው ተቃዋሚዎች እንደሚሉት ምርጫን ታሳቢ ያደረገ ሳይሆን ታቅዶና ታስቦበት የተካሄደ ነው፡፡ በስልጠናው ሂደትም መንግስት የመልካም አስተዳደር ችግሮች መኖራቸውን የተረዳበትና ለቀጣይ የእርምት እርምጃዎች አጋዥ የሆኑ ግብአቶችን ያገኘበት እጅግ ስኬታማ ስልጠና እየተከናወነ ነው ብለዋል – አቶ እውነቱ፡፡ አክለውም ስልጠናው በግዴታ ነው የተካሄደው የሚለው ሃሰት መሆኑንና በሠልጣኞች ውዴታና ፍቃደኝነት ላይ የተመሠረተ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡

Sunday, September 28, 2014

EU Human Rights Committee hearing on Andargachew Tsege

EU Human Rights Committee hearing on Andargachew Tsege
Sept 28, 2014
The first speaker was Maya Foa of Reprieve who has been working on Andargachew Tsege’s case since his illegal detention. She stated his arrest was in “flagrant violation of international law”. Ms Foa told the hearing the trial in 2009 in which he was sentenced to death did not follow due process as Andargacchew did not get a chance to defend himself. She ended by saying “we ask all effort be made to have him released and back to freedom and his family in the UK”. MEP Mr. Richard Howitt commented as a fellow British National he was happy to see the UK government was taking interest in the case and that they were asking for Andargachew’s immediate release. Ms Foa then clarified that the UK Foreign Commonwealth Office’s position to date has been to ask for consular access rather than immediate release. The parliamentarian after thanking Ms Foa for the clarification then asked the Chairperson for the committee to send a letter to both the UK FCO and the Ethiopian authorities demanding for the immediate release of Andargachew Tsege.
https://www.youtube.com/watch?v=BwEHQSso51M&app=desktop

Saturday, September 27, 2014

ኢትዮጵያዊያንና ትግላችን፤ (ትግሉ ወደፊት እንዲሄድ ምን ማድረግ አለብን? )

ኢትዮጵያዊያንና ትግላችን፤ (ትግሉ ወደፊት እንዲሄድ ምን ማድረግ አለብን? )

  • 373
     
    Share
እስከመቼ ቅፅ ፲፯ ቁጥር ፲፯
አንዱ ዓለም ተፈራ
መስከረም ፲፭ ቀን ፳ ፻ ፯ ዓመተ ምህረት  ( 9/25/2014 )
በስታቲስቲክስ የተደገፈ የጥናትና ምርምር ዘገባ ማቅረብ ባልችልም፤ ባካባቢዬ ያለውን ሀቅ ተከታትዬ የሚኖረኝ ግንዛቤ፤ መንገዱኝ ይከፍትልኛል። የኢትዮጵያን ሕዝብ ፍላጎት ሰብስቤ፤ ይሄ ነው ብዬ የማቀርበው የጥናት ዘገባ የለኝም። ውጪሰው ኢትዮጵያዊያን ስለሚፈልጉት ወይንም ስለሚያደርጉት ተጨባጭ ማስረጃ ያጠራቀምኩት ዝርዝር የለኝም። ነገር ግን፤ በመጀመሪያ እኔ ራሴ የውጪሰው ኢትዮጵያዊያን አካል በመሆኔ፤ በዙሪያዬ ከምገናኛቸው እንደኔው የውጪሰው ኢትዮጵያዊያን ጋር ስለሀገራችን ሁኔታ እወያያለሁ። ለጥቆም በየድረ ገጹ የሚጻፈውን አነባለሁ። ባጠቃላይ በማንኛውም የዜና መለዋወጫ መንገዶች ሁሉ የሚካሄደውን የሀገሬ ጉዳይ ሳላሰልስ በቀን ሳይሆን በየሰዓቱ ማለት በሚቻልበት ሁኔታ እከታተላለሁ። ከሞላ ጎደል ሁላችን በኢትዮጵያ ያለው የፖለቲካ ሀቅ መለወጥ እንዳለበት እናምናለን። ከዚያ አልፎ እያንዳንዳችን ለዚህ ለውጥ ኢትዮጵያዊ ኃላፊነት እንዳለብን እናምናለን። እናም ዝግጁ ነን። ታዲያ እንዴት አድርገን ነው ይኼን ኃላፊነት፣ ፍላጎትና ዝግጁነት፤ በትክክለኛና በተሰባሰበ የአንድነት መንገድ ለትግሉ እንዲሠለፍ የምናደርገው?
በተከታታይ፤ ኢትዮጵያዊነት ማለት ምን ማለት እንደሆነ፣ በሀገራችን ያለው ምን ዓይነት መንግሥት እንደሆነና ምን ዓይነት ትግል እንደሚያስፈልገን በዚሁ ድረገጽ አስፍሬያለሁ። ( የጎደለና ያላነበቡ ካሉ፤ nigatu. wordpress.com  በመሄድ ሙሉ ጽሑፎችን መመልከት ይቻላል። ) በዚህ ጽሑፍ ደግሞ የሚከተሉትን በቅደም ተከተል የማቀርባቸው ነጥቦች፤ ሀ) ይህ የወራሪ መንግሥት ሀገራችንንና ሥልጣኑን ወዶ እንደማይለቅ፤ ለ) ከዚህ መንግሥት ጋር የሚደረገውን ትግል፤ ኢትዮጵያዊነትና ኢትዮጵያዊነት ብቻ ለስኬት እንደሚያበቃው፤ ሐ) ትግሉ በአንድ ማዕከል መመራት እንዳለበት፤መ) ትግሉ የኢትዮጵያ ሕዝብ በሙሉ የነፃነት ንቅናቄ እንደሆነ፤ ሠ) ትግሉ የግድ የሰላም ትግል እንደሆነ እና ረ) አሁን የተያዘው አወቃቀሩ የተሣሣተ የድርጅቶች መንገድ መሰረዝ እንዳለበት በመዘርዘር፤ ምን ማድረግ እንዳለብን አመላክታለሁ።
Tensaye
ሀ)      ይህ የወራሪ መንግሥት ሀገራችን እና ሥልጣኑን ወዶ አይለቅም።
አንዳንዶች፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ወራሪውን መንግሥት ስለማይወደው፤ “በምርጫ አቸንፈነው ሥልጣኑን ይለቃል”፤ብለው ያምናሉ። የኢትዮጵያ ሕዝብ ወራሪውን መንግሥት ስለማይወደው የሚለው፤ ትክክል ነው። ቀጥሎ ያሉት ሁለት ነጥቦች ግን አጠያያቂ ናቸው። በመጀመሪያ በምርጫ አቸንፈነው! የሚለውን እንመልከት። ምርጫን ማቸነፍ የሚቻለው፤ ትክክለኛ የሕዝብ ወኪልነትን ለማግኘት ትክክለኛ መፍትሔ መያዝ ቅድሚያ ያለው ሆኖ፤ ትክክለኛ የምርጫ ቅንብርና አስተማማኝ የአመራረጥ ሂደት ሲኖር ነው። የወራሪው የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር በምንም መንገድ ትክክለኛ የምርጫ ቅንብር እንዲኖር አይፈልግም። እንዳልነው ሕዝቡ አይወደውምና! ምርጫ የሰላም የፖለቲካ ትግልን መሠረት ያደረገ ነው። ለዚህ ደግሞ፤ መንግሥቱ የኢትዮጵያ ሆኖ፤ የሚያስተማምን ሕጋዊ መንገድ ሲኖር ነው። ይኼ የለም።
ሰላማዊ ትግልን በተመለከተ፣ ያልተስተካከሉ ሁለት አፅናፋዊ አመለካከቶች አሉ። የመጀመሪያው “ሰላማዊ ትግል አይሠራም!” ብሎ አጠቃሎ የሚኮንነው ክፍል ነው። ሌላው ደግሞ “ሰላማዊ ትግሉን እንደ እንቁላል ተሽቆጥቁጦ አቅፎ መጓዙ!”ን ያመነበት ክፍል ነው። ሰላማዊ ትግል፤ በነዚህ መካከል ነው በተግባር የሚካሄደው። ሰላማዊ ትግሉን የሚያምኑ ታጋዮች፤ ባለው ሕገ መንግሥት ተገዝተው ማጌጫ፤ ያንገት ጌጥ የሚሆኑ አይደሉም። ማኀተማ ጋንዲ ወራሪ እንግሊዞችን፤ ፓርላማ እንዲያስገቡት ከምርጫቸው ውድድር አልገባም። በጥቅማቸው ላይ ተነስቶ አመጽ ነው ያካሄደው። እሰሩን እንጂ አናደርግም ብሎ ነው ያመጸው። “የናንተን ጨው ከምንቀበል፤ በእግራችን ረጂም መንገድ ተጉዘን የራሳችን እናገኛለን!” ነው ያሉት። ማርቲን ሉተን ኪንግና አፍሪቃዊ አሜሪካዊያን ሰላማዊ ታጋዮች ለሚያደርጉት ሰላማዊ ሰልፍ፤ ፕሬዘዳንቱና አቃቤው “እባካችሁ ታገሱን፤ እስካሁን ያገኘነውን ድል ያስተጓጉልብናል!” ሲሉ፤ “ያ የናንተ ጉዳይ ነው። ለኛ ከነፃነታችን የበለጠ የናንተን አቋም አክብደን ቦታ አንሠጠውም!” በማለት ሰልፋቸውን ቀጠሉ።
ሰላማዊ ታጋዮች እንግዲህ ዋና ዓላማቸውን ለማግኘት፤ የሚከፈለውን መስዋዕትነት እያወቁ፤ እምቢታን ማስቀደማቸው ነው ትግሉ። ይህ ወራሪ መንግሥት ነው። በሱ ፓርላማ መግባትና አለመግባት፣ በዚህ ምርጫ ቁጥር ማግኘትና አለማግኘት፤ ዋጋ እንደሌለው ታሪኩ አስተምሮናል። ይህ ወራሪ የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር መንግሥት፤ ምንም ዓይነት የመግባባትና አብሮ ነገሮችን የመመልከት አእምሮ የለውም። ስለዚህ የምርጫ ጉዳይ ለሱ ጌጥ ከመሆን ሌላ ምንም ትርጉም የለውም።
ወራሪው መንግሥት የፈለገውን ገደብ ቢያደርግም፤ የሕዝቡ ታጋይ ክፍል ባንድነት የሚነሳበትን መንገድ ማበጀት አለብን። ለሕዝቡ የሚቀርቡት ምርጫዎች፤ ወራሪው በሚያዘጋጃቸው የሱ መደነቂያ መድረኮች ሳይሆኑ፤ ታጋዩ ክፍል በሚያዘጋጃቸው የራሱ መድረኮች መሆን አለባቸው። የራሱ መድረኮች በሙሉ ለራሱ የተዘጋጁ ናቸው። እኒህን ማስወገድና ከኒህ መራቅ አለብን። በታጋዩ ክፍል ለሕዝቡ የሚቀርቡት፤ ኢትዮጵያዊነት ወይንም የወራሪው የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር መንግሥት ፀረ-ኢትዮጵያዊነት ብቻ መሆን አለባቸው። በዚህ ታጋዩ ራሱ በሚያዘጋጀው ምርጫ፤ ወገን ይለያል። አንድም ከሕዝቡ ጋር መቆምን፤ አለያም ከወራሪው ጋር መቆምን። ትግሉ በኢትዮጵያዊነት ላይ ብቻ ያተኮረ መሆን አለበት። ይህ እንዳይሆን ወራሪው መንግሥት ሰማይ ይቧጥጣል፣ ይለምናል፣ ያስፈራራል፣ ጦር ይቀስራል፣ የማያደርገው ነገር የለም። እኛም ተመችተንለታል። ስለዚህ ራሳችንን ካላስተካከልን፤ ወደፊት መሄድ አይቻለንም። እናም በምርጫው ለሱ ጃኖ አልባሽ ከመሆን ይልቅ፤ የመውደቂያው አለት ድንጋይ እንዲሆን ማድረግ አለብን። በሱ ድግስ እናቸንፋለን የሚለው ተቀይሮ፤ የምርጫውን ምንነት በማሳወቅ በራሱ ድግስ መውደቂያዉን ለማዘጋጀት እንጣር።
በሌላ በኩል ደግሞ ወራሪው የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር መንግሥት ሥልጣኑን ስለመልቀቁ ነው። ይህ እኮ ወራሪ ነው። ወራሪ በየትኛው ታሪክና ቦታ ነው ወዶ ሥልጣኑን የለቀቀው? ወራሪው የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግምባር እኮ ሥልጣኑን የሚለቀው፤ መቃብሩ ላይ ሲደርስ ብቻ ነው። እናም በአንድነት እንግፋው። ወዶ ይለቃል ማለታችንን ትተን፤ አስገድደን ለማስለቀቅ ወስነን በተግባሩ እንሰማራ። የምናስገድደው ጦር መዘን ሳይሆን በሕዝብ የአንድነት እምቢታ ነው። ጠመንጃችን እምቢታችን ነው። ይህ ወራሪ ሕግ ያወጣል መልሶ ያፈርሰዋል። የሚያውቀው ቢኖር እሱ ዘለዓለም ገዥ ሆኖ መቀመጥ እንዳለበት ብቻ ነው። ስለዚህ ምንም መያዣ መጨበጫ ስነ ሥርዓት የለውም። እናም በዚህ ወይንም በዚያ የሚለው መንገድ አይሠራም። ራሱ የገነባቸውን ሕጎች የሚያፈርስ መንግሥት፤ ለማናቸውም የሕዝቡ አቤቱታ ፈቱን ሠጥቶ ያስተናግደዋል የሚል፤ ራሱን መመርመር አለበት። የራሱን ሕጎች በማፍረሱ፤ ሕጎችን ማፍረስ ትክክል ነው! እያለ እኮ ነው። ሕዝቡ ለምን የሱን ሕጎች መከተልና ማከበር ይገደዳል? ይህ መንግሥት በምንም መንገድ ሥልጣኑን ወዶ አይለቅም።
አንዶንዶች በውጭ መንግሥታት ተገፍቶ ትክክለኛ ምርጫ ያደርጋል ብለው ያምናሉ። የውጭ መንግሥታት እኮ የቆሙት ለራሳቸው ጥቅም ብቻ ነው። ለኢትዮጵያዊያን የተመሠረተና የቆመ የውጭ መንግሥት የለም። ወራሪው የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር መንግሥት ሎሌያቸው ሆኖ፤ የነሱን ጥቅም እስካስጠበቀላቸው ድረስ፤ በምንም መንገድ እንዲወግድባቸው አይፈልጉም። እኛኮ ዳር ደንበራችንን እናስከብራለን፣ ለሙን የሀገራችን መሬት ለራሳችን አራሾችና የመሬቱ ባለቤቶች እናስመልሳለን፣ ይህ ወራሪ መንግሥት ያለእውቅናው ያደረጋቸውን ሀገር የማስገንጠል፤ ወደብ የማሳጣት፣ የአባይን ዕድል በሌሎች እጅ የማስገባትና የመሳሰሉትን ዓለም አቀፍ ውሎች ልናፈርስ የተነሳን ነን! ኢትዮጵያን ለኢትዮጵያዊያን ብለን የተነሳን ነን! እንዴት ብለው እኛን ይደግፉ? ወይንስ የዋህነት ውጦናል? ስለዚህ፤ ለውጭ መንግሥታት አቤቱታ ማቅረባችንን ትተን፤ በአንድነት በመሰባሰብ፤ ጠንካራ ሆነን በመገኘት፤ ወደኛ እንዲመጡና እንዲለምኑን እናደርግ።
አንዳንዶች ዴሞክራሲያዊ አሠራር ሊከተል ይችል ይሆናል ብለው ያምናሉ። ከእባብ እንቁላል እርግብ እንዲፈለፈል እንጠብቃለን ወይ? ምንነቱና የሕልውናው ምሰሶ የሆነውን ፀረ-ኢትዮጵያዊነት እንዴት አድርጎ ይገፈዋል? ምኞት ጥሩ ነው። ምኞት ገሃድ ሆኖ በራሱ ይቆማል ብሎ መጠበቅ ግን የዋኅነት ነው። ወራሪው የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር በምንም ተዓምር ዴሞክራሲያዊ አሠራርን ይጎራበታል ማለት ቅዠት ነው። በታሪኩም ሆነ ዛሬ፤ በዛሬው ዕለት በሚያደርገው ተግባር፤ ዴሞክራሲያዊነትን ከአጥሩ ወዲያ በጎሪጥ በጠላትነት የሚያይ ነው። የአዲስ አበባን መሬት እንዳሻው ከሕዝቡ እየነጠቀ ለራሱ ጄኔራሎችና ደጋፊዎች የሠጠ ድርጅት፤ ምን ይከተላል ብሎ ነው ዴሞክራሲያዊ አሠራርን የሚቀበል? ዴሞክራሲን ሊማረውም የማይችለው ጉዳይ ስለሆነ፤ በፀረ-ዴሞክራሲያነቱ እንደዳቆነ በዚያው ቀስሶ ይቀበርበት።
ለ)      ይህን ትግል፤ ኢትዮጵያዊነትና ኢትዮጵያዊነት ብቻ ነው ለስኬት የሚያበቃው።
የኢትዮጵያን ሕዝብ ለመከፋፈልና ይሄንን ክፍፍል ዘለዓለማዊ ለማድረግ፤ የወራሪው የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር ያልፈነቀለው ደንጋይ፤ ያልገባበት ጉድጓድ የለም። የዚህ ፀረ-ኢትዮጵያ ቡድን እምነቱ፤ “ደጋግሜ ካሰቃየኋቸውና ጊዜ ከወሰደ፤ የኔ ፍላጎትና ተግባር ዘለዓለማዊ ሆኖ ይቀመጣል።” ነው። “ኢትዮጵያዊነትን አጥብቀው የሚሟገቱለትን ግለሰቦች በማሰቃየትና ኢትዮጵያዊነትን የሚያጠብቁ ድርጅቶችን መፈናፈኛ በማሣጣት፤ ደፍረው ወደ ኢትዮጵያዊነት የሚመጡትን ቁጥራቸውን እቀንስና፤ ያለትክ የሚያልፉት ሲያልቁ፤ ለኢትዮጵያዊነት ቋሚ አይኖርም።” ብሎ ነው። ይህ መንግሥት ምንም ዓይነት ጠንካራ እምነት በዚህ ላይ ቢኖረውም፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነቱን በነጠላው ጫፍ ቋጥሮ የያዛት ዕቃ ሳትሆን፤ በልቡ ውስጥ ያለ የደሙ ቀለም፣ የእምነቱ ማሠሪያ ስለሆነ፤ ሕዝቡ ኢትዮጵያዊነቱን ይዞ፤ ኢትዮጵያዊነት ደግሞ ሕዝቡን ይዞ ይኖራሉ። የሚጠፋው፤ ጊዜ ያበቀለው የወራሪው የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር ከነመንግሥቱ ነው።
አሁን በሀገራችን በኢትዮጵያ ያለው የወራሪና የተወራሪ ግዛት ነው። ይህ የዴሞክራሲ ጥያቄ አይደለም። ይህ እኔ በዚህ ተበድያለሁ ብሎ የራስን በደል የሚቆጥሩበት አይደለም። ይህ ርስ በርስ የምንወዳደርበት የቁንጅና ምርጫ ዝግጅት አይደለም። ይህ የወገን ደራሽ የሀገር አዳኝ ትግል ነው። ይህ ትግል እያንዳንዱን ኢትዮጵያዊና እያንዳንዷን ኢትዮጵያዊት በአንድነት የሚያሰልፍ ትግል ነው። እናም ኢትዮጵያዊነት ነው። ስለዚህ ትግሉ ለድል የሚበቃው መላ ኢትዮጵያዊያን የኔ ብለን አብረን ስንነሳ ነው። ለዚህ ደግሞ የሁላችን ፍላጎትና እምነት የያዘ የትግል ራዕይ መቀመር አለበት። ባሁኑ ሰዓት ይህ ራዕይ አራት የትግሉ ዕሴቶችን ያካተተ ይሆናል።
አንደኛ፤           የኢትዮጵያ ሕዝብ አንድ መሆኑንና ሉዓላዊነቱን መቀበል ነው።
ሁለተኛ፤                  የኢትዮጵያን አንድ ሀገር እና አንድ ብሔር መሆን መቀበል ነው።
ሶስተኛ፤           የየአንዳንዱ/ዷ/ን ኢትዮጵያዊ/ት/ የግለሰብ ዴሞክራሲያዊ መብት መከበር መቀበል ነው።
አራተኛ፤                    በሀገራችን በኢትዮጵያ የሕግ የበላይነትን መስፈን መቀበል ነው።
እኒህ ናቸው ሁላችን የምንጋራቸው አሁን የኢትዮጵያ መታገያ ዕሴቶቻችን።
ሐ)     ይህ ትግል በአንድ ማዕከል መመራት አለበት።
አሁን በፊታችን የተዘረጋው አንድ ትግል ነው። አሁን ሀገራችን ኢትዮጵያን ወጥሮ የያዛት፤ ወራሪው መንግሥት በሕዝቡ ላይ የሚያደርገው በደል ነው። በዚህ በደል የሚማቅቀው የኢትዮጵያ ሕዝብ፤ በትግል ላይ ነው። ይህ ትግል በኢትዮጵያ ሕዝብና በወራሪው የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር መንግሥት መካከል ያለ ትንቅንቅ ነው። ትግሉ፤ ሕዝቡ ነፃ ለመውጣት፤ ወራሪው የፈለገውን በሕዝቡና በሀገሩ፣ በሕዝቡ ነፃነትና በሕዝቡ እምነት ላይ የሚያላግጥበትን ሁኔታ ለመቀጠል፤ እያደርጉ ያሉት ግብግብ ነው። ስለዚህ ያለው የትግል ሠፈር፤ ሁለት ብቻ ነው። አንዱ የወራሪው የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር ሠፈር ሲሆን፤ ሌላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ሠፈር ነው። እናም ትግሉ አንድና አንድ አጥር ብቻ ነው ያለው። የሚቻለው አንድም ከአጥሩ ወዲህ ሆኖ ከሕዝቡ ጋር መቆም ነው፤ አለያም ከአጥሩ ወዲያ ሆኖ ከወራሪው ጋር መቆም ነው።
ይህ በግልፅ የሚያሳየው የዚህ የወራሪ መንግሥት ጠላትና ድራሹን አጥፊ፤ ኢትዮጵያዊነት ብቻ መሆኑን ነው። ይህ ደግሞ የኢትዮጵያ ሕዝብ መሣሪያ ነው። ለዚህ የሚያስፈልገው ደግሞ አንድ ማዕከል ነው። ኢትዮጵያዊ ማዕከል። የትግሉ ማጠንጠኛ በሆነው ኢትዮጵያዊነት ዙሪያ አንድ ማዕከል ማበጀት ነው። ይህ ሕዝባዊ ንቅናቄ ብቻ ነው፤ ሕዝቡን ለድል የሚያበቃው። ይህ ማዕከል ነው ትግሉን መምራት ያለበት።
መ)     ይህ ትግል የኢትዮጵያ ሕዝብ ንቅናቄ ነው።
የትግሬዎችን ነፃ አውጪ ግንባር ለማጥፋት፤ ድርጅት መመሥረትና መታገሉ አንድ ነገር ነው። መዋቅርና በዚህና በዚያ ማስፋፋቱ አንድ ነገር ነው። ቆም ብሎ፤ እያንዳንዱ የድርጅት አባል፤ ድርጅታችን ከተመሠረተ አንስቶ ምን ሠራን? ከጀመርንበት ነጥብ እስካሁን ምን ያህል ፎቀቅ አልን? ተሳክቶልናል? ወይንስ አልተሳካልንም? አደግን? ወይንስ ደከምን? የዚህ ሂደት ዕድገታችን መመዘኛው ምንድን ነው? ባገኘነው ስኬትስ ጠግበናል ወይ? እያልን መለካት አለብን። በዚህ ምርምራችን ደስተኞች ከሆን መቀጠሉ ተገቢ ነው። ካልተደሰትን ደግሞ፤ አንድም ድርጅቶቻችንን መቀየር አለያም ግባችንን መቀየር ይኖርብናል። አለያ ትግሉን ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ ተዘጋጅተናል ድርጅታችንም ጌጣችን ነው፤ ማለት ነው።
የኢትዮጵያ ሕዝብ ምን ጊዜም በሚደርስበት በደል አንገቱን ደፍቶ አልተቀመጠም። በየወቅቱ በደሉን በመቃወም የተለያዩ ትግሎችን አድርጓል። ከነመንግሥቱ፣ ግርማሜ ንዋይና ወርቅነህ ገበየሁ መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ጀምሮ፤ በተማሪዎች እንቅስቃሴ፤ በየክፍለ ሀገሮች የገበሬዎች መነሳሳትና በየካቲት ፷ ፮ቱ የታየው ሕዝባዊ እምቢታ የዚህ ምስከር ነው። በየጊዜው የተደረጉት መነሳሳቶች በተለያዩ ምክንያቶች ለስኬት አልበቁም። ይኼንን መርምረን ትምህርት መውሰድ አለብን። ሀገራዊ ውይይቶች የተደረጉባቸው ሀገራዊ ጉዳዮች ያማረ ውጤት ያስከትላሉ። ይሄን ለማድረግ ግን ጥረቶች አልታዩም። ለምን?
አሁንም ሕዝባዊ እንቅስቃሴዎች አሉ። ችግራቸው ምንድን ነው? ብለን አልጠየቅንም። ለምን? ለምሳሌ፤ የእስልምና ተከታይ ወገኖቻችን ለረጅም ጊዜ እየታጋሉ ነው። ይህ እንቅስቃሴያቸው በአብዛኛው የሃይማኖቱ ተከታዮች ዘንድ ተቀባይነት አለው። ታዲያ ለምን ግቡን አልመታም? በተጨማሪ፤ በኤርትራ የትጥቅ ትግል እንቅስቃሴ እናደርጋለን ብለው የተነሱ ብዙ አሉ። እኒህም ለረጅም ጊዜ መግለጫዎችን ሲያወጡ ስምተናል። ለምን ከፍተኛ ደረጃ ላይ አልደረሱም? እንቀጥል። በውጭ ሀገር ያለን ኢትዮጵያዊያን ነፃነት፣ ጊዜ፣ ንብረት፣ ሀገር ወዳድነት፣ ለወገን ተቆርቋሪነት ሞልቶናል። ታዲያ ለምን በአንድነት ተሰልፈን አልተነሳንም? ልጨምርበት። በሀገር ቤት የተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች አሉ። ለምን እንቅስቃሴያቸው ወደፊት አልተራመደም? በማዕከላዊነት ደግሞ፤ የየድርጅቶቹ መሪዎችና የትግሉ ልሂቃን፤ ለምን ይሄን ማድረግ እንዳልቻልን ጥናት አድርገን መፍትሔ ለምን አላቀረብም? ይሄ በተደጋጋሚ መታየት ያለበት ጉዳይ ነው።
ለዚህ ሁሉ ጥያቄ መልስ የግድ መኖር አለበት። እንግዲህ ሁሉም በያሉበት ያነሱት፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ጥያቄዎችን ነው። አንዱ ከሌላው የሚለየው፤ በራሳቸው ዙሪያ ብቻ ያለው ላይ ማተኮራቸው ነው። ቁም ነገሩ ግን የያዳንዳቸው ጥያቄዎች የሁሉም ጥያቄዎች ናቸው። የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች የጠየቁት የመብት ጥያቄ ነው። መምህራንና ተማሪዎች የጠየቁት ይኼኑ ነው። ነጋዴዎች የጠየቁት መብትና እኩልነትን ነው። ይህ የሁሉም ጥያቄ ነው። ቤት ተከራዮችና ቤት ለመሥራት የተዘጋጁት የጠየቁት መብታቸውን ነው። ይሄ የሁሉ ጥያቄ ነው። በደቡብ የተፈናቀሉት ኢትዮጵያዊያንና በኦጋዴን የሚሰቃዩት ኢትዮጵያዊያን የጠየቁት ኢትዮጵያዊ መብታቸውን ነው። ይህ የሁሉ ጥያቄ ነው። ስለዚህ የጎደለው እኒህን ጥያቄዎች በማያያዝ የሁሉም ማድረግና ሁሉም በአንድ ላይ የሚነሱበትን ማዘጋጀቱ ነው። ሁሉም የመብት፣ የነፃነት፣ የሕግ፣ የእኩልነት ጥያቄዎችን ነው ያነሷቸው። ሁሉም የሁሉም ጥያቄዎች ናቸው። ስለዚህ ሁሉም በአንድ ላይ ሁሉንም ማንገብ ያለባቸው ጥያቄዎች ናቸው። የድርጅት ሚና ይሄን ማድረግ ነው። ድርጅት የራሱን መርኀ-ግብር ብቻ አንግቦ ለራሱ ሥልጣን ማግኛ መንገድ ማስላት ሲይዝ፤ ፉክክር ይነግሳል። በርግጥ ነግሷል። እናም ቁጥር ለማብዣ ያለው እሽቅድድም፤ ዋናው ቁም ነገር ሆኗል። ከዚህ መውጣት አለብን። ይህ ትግል የኢትዮጵያ ሕዝብ መነሳሳት ነው። የሕዝቡ ንቅናቄ ነው።
ሠ)     ይህ ትግል የሰላም ትግል ነው።
አሁን ያለንበትን የደበዘዘ የትግል እንቅስቃሴ ሕይወት ሠጥተን ወደፊት ለመጓዝ፤ ማመንና መከተል ያለበን የትግል ቅደም ተከተል ዝርዝር፤ በግልፅ መስፈር አለበት። ነፃነት የመጀመሪያው ነው። ወራሪውን፤ ኢትዮጵያዊያን በአንድነት ማስወገድ አለብን። የተለያዩ ክፍሎች በተለያየ መንገድ በትግሉ ተጠምደዋል። የተለያዩ ድርጅቶች በመድረኩ ተጋግረዋል። በትጥቅ ትግል ላይ “ተሰማርተናል” የሚሉም አሉ። እንግዲህ ማን ከማን ጋር እንደሚታገልና ድሉ በምን እንደሚተረጎም ግራ የተጋባበት ሀቅ በመካከላችን ሰፍኗል። ይህ ትግል ወራሪውን የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር ማስወገድ ብቻ ሳይሆን፤ ከዚያ ቀጥሎ ለሚመጣው ሥርዓትም ጭምር ነው። ወራሪውን ማስወገድ ብቻ የትግሉ ዋና ማውጠንጠኛ ማድረግ አጓጉል ነው። ከዚያ ቀጥሎ የሚመጣው ሥርዓትም በእኩል ደረጃ መቀመጥ አለበት። አንድን ትግል በሌላ ትግል የመተካት አባዜ በሺታ ነው። ይህ ለኔ ብቻ ብለው በራሳቸው ድርጅት ተጎናንፈው የተቀመጡ ክፍሎች አጀንዳ ነው። ይህ የኢትዮጵያ ሕዝብ አጀንዳ አይደለም። ስለዚህ የዚህ ትግል ባለጉዳዮች መላ ኢትዮጵያዊያን ነን። እናም ትግሉ አሁን ባለበት ደረጃ፤ ሰላማዊ ነው። የትግሉን ተሳታፊዎች መሰባሰብ እና አንድነትን መፍጠር፤ ዋና የቅድሚያ ተግባሩ ነው። ሕዝቡ የትግሉ ባለቤት ነው፣ ሕዝቡ ሉዓላዊነቱ መጠበቅ አለበት፣ ሕዝቡ ትግሉን ይምራ ስንል፤ በአንድነት ሆነን ትግሉን ሁላችን እንቀላቀልበትና የሕዝቡን መብት እናስከብር ማለት ነው። “የኔ ድርጅት ሲያቸንፍ መብቱን ለሕዝቡ እሠጣለሁ።” የሚለው የቁጮ አባባል፤ ትናንት አልፎበታል። የዛሬ ሰዎች ነን። የዚህ ትርጉም፤ በቀጥታ ሲቀመጥ፤ “እኔ ገዥ መሆን እፈልጋለሁን በኔ ሥር ሆናችሁ እኔን ለማንገሥ ታገሉ።” ማለት ነው።
ረ)      አወቃቀሩ የተሣሣተው የድርጅቶች መንገድ መሰረዝ አለበት፤
አዎ! ሳይደራጁ ትግል የለም። ጣሊያን ፋሽስቱን የተጋተሩት ጀግኖች አርበኞቻችን፤ በየጎጡና በየመሪያቸው ከመንደር እስከወረዳ፣ ከወረዳ እስከ አውራጃ፣ ከአውራጃ እስከ ንጉሣቸውና ከንጉሣቸው እስከ ንጉሠ ነገሥታቸው ባንድ ሀገር፤ ባንድ መንግሥት ስም ተደራጅተው ነው። በየግሉ የሚደረግ እንቅስቃሴ ለድል አያበቃም። ከራሳችን ከዚህ ታሪክ የምንወስደው ትምህርት፤ ድርጅት ለወቅታዊ ጥያቄው መልስ የሚሆን መሣሪያ ነው። አሁን ደግሞ የሚያስፈልገን መሣሪያ፤ መላ ኢትዮጵያዊያንን በኢትዮጵያዊነት አሰብስቦ፤ በወራሪው የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር መንግሥት ላይ የሚያስነሣና፤ ለድል አብቅቶ የሽግግር መንግሥት የሚያቋቁም ነው። ይህ የሀገር ነፃነትን ለማስገኘት የሚደረግ መደራጀት ነው። ይህ መደራጀት የሚያስከትለው የሽግግር መንግሥት፤ ሕገ መንግሥት ተረቆ የሚጸድቅበት፤ ሕገወጥ በሆነ መንገድ የተደረጉት የወራሪው መንግሥት ዓለም አቀፍም ሆነ የሀገር ውስጥ ውሎችና ሕጎች የሚሰረዙበት፤ የፖለቲካ ድርጅቶች ምዝገባ ተደርጎ፤ እኒህ ድርጅቶች የሚወዳደሩበትና ተቀባይነት የሚያገኘው ወገን ሥልጣኑን የሚያስረክብበት ወቅት ነው።
ለዚህ ሂደት የሚያስፈልገን ኢትዮጵያዊ የሆነ አንድ ሕዝባዊ የነፃነት ንቅናቄ ነው። ይህ ንቅናቄ ለማንኛውም ኢትዮጵያዊ ክፍት ነው። “ጉዳዬ ነው” ያለ ኢትዮጵያዊ ሁሉ በግሉ ገብቶ የሚሳተፍበት ንቅናቄ ነው። መደራጀት ለሆነ ተግባር የሚደረግ የሰዎች መሰባሰብ ነው። አሁን በኢትዮጵያ የትግል ምኅዳር፤ ለዚህ ንቅናቄ ተወዳዳሪ ሌላ ድርጅት አይኖርም። ያሁኑ ሰዓት መደራጀት ሀገርን ነፃ አውጥቶ የሕዝቡን የበላይነት ለማስከበር ብቻ ካልሆነ፤ ኢትዮጵያዊም ሕዝባዊም አይደለም። ከዚህ ይልቅ የራሴን ድርጅት ነው የማጠናክረው ብሎ የሚሯሯጥ ድርጅት፤ ከወራሪው የትግሬዎች ነፃ ወጪ ግንባር የተለዬ አጀንዳ የለውም። አሁን ቅድሚያ ቦታ ያዥነት ኖሮኝ፤ ሌሎችን ዘግይተው ሲመጡ አቸንፋለሁ የሚል ድርጅት፤ ከመርኀ ግብሩና ከቆመለት ዓላማ ይልቅ ብልጣ ብልጥነትን የተካነ፤ ድርጅቱን ከሀገሩ ያስቀደመ፤ ግለኛ ድርጅት ነው። ይህ የሕዝብ ወገን አይደለም። ይህ ኢትዮጵያዊ አይደለም። እናም ይኼን የኢትዮጵያ ሕዝብ የነፃነት ንቅናቄ በአንድነት እንመሥርተው። ሃሳብ ላለው በ eske.meche@yahoo.com እገኛለሁ።
-- Ze-Habesh

wanted officials