Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Thursday, September 25, 2014

ወ/ሮ አዜብ መስፍን ስለመለስ ፋውንዴሽን በ ኢሳት የሰጡት ቃል


የኢሳቱ ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና መረጃ ፍለጋ ወ/ሮ አዜብ ጋር ደውሎ ድምፃቸውን ኢሳት ራድዮ ላይ አሰምቶናል። ጋዜጠኛ ሲሳይ ወ/ሮ አዜብ መሆናቸውን ካረጋገጡለት በኋላ መረጃ እንዲሰጡት ጠየቃቸው። አድዋ ስለሆንኩ መረጃ የለኝም በሚል ስልኩን ዘጉት። ለሁለተኛ ጊዜ ደወለላቸውና “ዶ/ር ካሱ ኢላላ ከእርስዎ ጋር ባላቸው አለመግባባት ስላላቸው የመለስን ፋውንዴሽን ለቀዋል የሚባል ነገር አለና ይህን እንዲያረጋገጡልኝ ወይም እንዲያስተባብሉልን ነው የደወልኩት” አላቸው። ምንም አይነት ችግር እንደሌለባቸው ከተናገሩ በኋላ መልሰው እርሳቸው ወ/ሮ አዜብ እንዳልሆኑ በድምጽ ተናግረው ዋሹ። “ድምጽዎት እኮ የአዜብ መስፍንን ይመስላል” አላቸው እርሳቸው ግን ልክ ይህን ሲላቸው ለሁለተኛ ጊዜ ስልኩን ዘግተውበታል። የዛሬው ኢሳት ራድዮ ለዚህ ዘገባ ምላሽ አለው ያድምጡት።

https://www.youtube.com/watch?v=qDmrXImTov8

No comments:

Post a Comment

wanted officials