Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Showing posts with label ‬ ‪#‎Gonder‬. Show all posts
Showing posts with label ‬ ‪#‎Gonder‬. Show all posts

Friday, September 15, 2017

Ethiopia: TPLF annex areas in Amhara region to Tigray


ESAT News 
A former land administrator in the Amhara region says the recent pact signed between the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) and the Amhara National Democratic Movement (ANDM) has illegally transferred several villages to the Tigray region.
The land administration expert who wish to remain anonymous told ESAT that two areas – Gichew and Gobe – that were historically Amhara were given to Tigray against the will of the people. He said the TPLF regime had illegally annexed the Wolkait and Tegede and other agriculturally fertile regions to Tigray and the recent pact gave more areas to the Tigray region against the will of the Amhara people.
The expert recalled a referendum ten years ago in Gichew that was monitored by the House of the Federation in which the people voted to remain in the Amhara region. The expert said the result of that referendum has never seen the light of day.
The former land administrator told ESAT that the TPLF had settled thousands of people from Tigray into the Amhara territory in the last two decades to deliberately change the demographics of the region.
The Wolkait and Tegede regions that were forcefully annexed to Tigray was the cause of the protest last summer in Gondar and Bahir Dar where TPLF forces killed at least two hundred in the two northern cities.

Friday, August 5, 2016

ሰበር ዜና ጎንደር ተቃውሞ ተነስቷል። ከፍተኛው ፍርድ ቤት በህዝብ ተጥለቅልቋል



ጎንደር የጦርነት ቀጠና ሆናለች ። ‪#‎Amharaprotests‬ ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Gonder‬

አንዳንድ ታጣቂ ገበሬዎች እና የታጠቀው የከተማ ኗሪ ከሕወሓት ጦር ጋር እዬተፋለሙ ነው። አጠቃላይ የጎንደር ዞን ታጣቂ ገበሬዎች በአጭር ጊዜ ይቀላቀላሉ ተብሎ ይጠበቃል። ህዝቡ ፒያሳ አካባቢ የወያኔን ባንዲራ በማውረድ የአባቶቹን ሰንደቅ አላማ እየሰቀለ ይገኛል ።


ጎንደር ከተማ ሙሉ በሙሉ ከቁጥጥር ውጭ ሆናለች
• የትግራይ ልዩ ኃይል አርማጭሆ ወደ አርማጭሆ ሒዶ ዐማሮችን ሊበቀል እንደሚችል ተጠቁሟል
• ሁለት የትግራይ ሠላዮች አርማጭሆ አካባቢ ባልታወቀ ምክንያት ተገድለው ተገኝተዋል

ዛሬ ማለዳውን የኮሎኔል ደመቀ ዘውዱን የፍርድ ሒደት ለመከታተል በመጡ ሰላማዊ ሰዎች ላይ የወያኔ ሠራዊት ተኩስ መክፈቱን ተከትሎ የዐማራ ገበሬዎች የአጸፋ መልስ ሰጥተዋል፡፡ በአጋዚ ጦር እስካሁን የሁለት ዐማሮች ሕይወት ማለፉን ለማወቅ የታቻለ ሲሆን አንድ የትግሬ መከላከያ ተገድሏል፤ በርካታ የፌደራል ፖሊሶችም ቆስለዋል፡፡

የትግሬው መንግሥት የወልቃይት ጠገዴ የዐማራ ማንነትን ለማፈን በመፈለጉ መላውን የዐማራ ሕዝብ በቁጣ አነሳስቷል፡፡ ዛሬ ሐምሌ 29 ቀን 2008 ዓ.ም. መለው የጎንደር ከተማ ከወያኔ ቁጥጥር ውጭ ሆኗል፡፡ ከአዘዞ እስከ ሸንበቂት ድረስ ያሉ ሁሉም የጎንደር ከተማ መንገዶች ሞት በማይፈሩ ወጣቶችና የታጠቁ ገበሬዎች ተሞልቷል፡፡ የትግሬ መከላከያ ከጭልጋና እና ከባሕር ዳር እንዳይመጣ መንገዶች ሁሉ ተዘግተዋል፡፡

ከኹመራ፣ ዳንሻሻ ሶሮቃ፣ አብደራፊ፣ ሳንጃ፣ ትክል ድንጋይ፣ አሽሬ፣ ዳባትና ደባርቅ፣ ከበለሳ፣ አዲስ ዘመን፣ ጋይንት፣ ፋርጣና ፎገራ፣ ከደንቢያ፣ ከጯሒት፣ አቸፈር፣ ዳንጋላና ዱር ቤቴ፣ … በቅርብ የሚገኘው የዐማራ ታጣቂ ገበሬ ሁሉ ወደ ጎንደር በመሔድ ከወንድሞቹ ጋር እንዲዋደቅ ተደጋጋሚ ጥሪ እየቀረበ ነው፡፡ የትግሬ መንግሥት ይህን ተከትሎ የስልክና የኢንተርኔት አገልግሎት ሊያቋርጥ ይችላል እየተባለ ነው፡፡
አሁን ዘግይቶ በደረሰን ዜና የትግራይ ልዩ ኃይል ፖሊስ በዳንሻ ከተማ ዐማሮችን ማስፈራራት የቀጠለ ሲሆን አርማጭሆ በመሔድ ዐማሮች ላይ የበቀል እርምጃ እወስዳለሁ ማለቱ ከዳንሻ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ ሁለት የትግራይ ሠላዮች ጎንደር ከተማ ሰንብተው ሲመለሱ አርማጭሆ ሲደርሱ ባልታወቀ ምክንያት ተገድለው መገኘታቸው ወያኔን አናዷል፡፡

wanted officials