Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Showing posts with label ‬ ‪#Ethiopia. Show all posts
Showing posts with label ‬ ‪#Ethiopia. Show all posts

Monday, February 26, 2018

የአሜሪካ ኤምባሲ የጉዞ ማስጠንቀቂያ አወጣ።US warn travellers to Ethiopia


የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርም ተመሳሳይ መግለጫ ማውጣቱ ታውቋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ በኢትዮጵያ ለአሜሪካ አምባሳደር ማብራሪያ ሰጥተዋል። በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ባወጣው የቅድመ ማስጠንቀቂያ መግለጫ ሰራተኞቹ ከአዲስ አበባ ውጪ በምንም አይነት መንቀሳቀስ አደገኛ ሁኔታን ሊያስከትል ይችላል ብሏል።
እናም በሀገር ውስጥ ያሉ መገናኛ ብዙሃን የሚሰጡትን መረጃ በመከታተል ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋልም ነው ያለው። በኤምባሲው መግለጫ መሰረት በኢትዮጵያ የተቃውሞ ሰልፎችና ሕዝባዊ አመጾች ድንገት ሊቀሰቀሱ ይችላሉ። በተለይም ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ የስልጣን መልቀቂያ ጥያቄ ማቅረባቸውን ተከትሎ የሀገሪቱ ቀውስ ሊባባስ እንደሚችል ነው ያስጠነቀቀው።
በአዲስ አበባ የአሜሪካ ኤምባሲ ያወጣውን የቅድመ ማስጠንቀቂያ መግለጫ መነሻ በማድረግም የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርም ተመሳሳይ ማሳሰቢያ መስጠቱ ታውቋል። ይህ በእንዲህ እንዳለም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአዲስ አበባ ከአሜሪካው አምባሳደር ማይክል ሬይነር ጋር በሀገሪቱ ባለው አሳሳቢ ሁኔታ ላይ መምከራቸው ተነግሯል።
አቶ ደመቀ አምባሳደሩን በጽሕፈት ቤታቸው ለማናገር የተገደዱት አሜሪካ የኢትዮጵያ ጉዳይ በእጅጉ ያሳሰባት በመሆኑ ነው ተብሏል። በኢትዮጵያ ያለው አገዛዝ በሚኒስትሮች ምክር ቤት በኩል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለመደንገግ ስብሰባ ላይ መሆኑ ይነገራል። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለ3 ወራት ወይም ለ6 ወራት ሊደነገግ እንደሚችል ዘገባዎች አመልክተዋል።

Chinese investment hotspot and a state of emergency: What’s going on in Ethiopia



Justina Crabtree | @jlacrabtree  CNBC
Ethiopia’s Prime Minister Hailemariam Desalegn resigned last week following anti-government protests. A state of emergency has since been imposed on the country.
Ethiopia is one of the world’s fastest-growing economies, having achieved double-digit gross domestic product growth in recent years.
China provides much of Ethiopia’s foreign direct investment, and the east African country is a linchpin of China’s Belt and Road infrastructure scheme.
Security measures are taken as the Oromo people protest against government during the Irreecha holiday in Addis Ababa, Ethiopia, on October 2, 2016.
Ethiopia is one of the world’s fastest growing economies and a hub for Chinese investment, having rejuvenated its fortunes after a turbulent history marred by civil war and famine.
But, the East African nation’s political story is murkier. Given the surprise resignation of its prime minister and the declaration of a state of emergency last week following protests, CNBC takes a closer look at this major frontier market.

Set up for political failure

Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn resigned on February 15 following mass protests. A six-month long state of emergency was imposed by the government the next day, with the intention of quelling civil unrest.
 
The state of emergency prohibits, among other things, the distribution of potentially sensitive material and unauthorized demonstrations or meetings.
Hailemariam remains in office until a new prime minister is appointed.
Ethiopia is, in essence, a one party state led by the Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front, a coalition comprising of parties representing different regions of the country.
Tension has been bristling between the powerful Tigray People’s Liberation front, which represents just 6 percent of Ethiopians, and its counterparts representing the Amhara and Oromo ethnic groups. Meanwhile, Hailemariam’s party, the Southern Ethiopian People’s Democratic Movement, is the weakest in the coalition.

People protest against the Ethiopian government during Irreecha, the annual Oromo festival which celebrates the end of the rainy season, in Bishoftu on October 1, 2017.
Zacharias Abubuker | AFP | Getty Images
People protest against the Ethiopian government during Irreecha, the annual Oromo festival which celebrates the end of the rainy season, in Bishoftu on October 1, 2017.
Hailemariam, who took power after the death of his predecessor Meles Zenawi in 2012, has failed to unite his party. The former leader headed up a centralized government and wielded prestige from the country’s civil war to ensure loyalty.
Anti-government protests have bubbled up, most recently in 2016 when the country’s last state of emergency was imposed.
“It is unlikely (Hailemariam’s) successor will adopt a more reformist stance,” Emma Gordon, senior East Africa politics analyst at consultancy Verisk Maplecroft, told CNBC via email. “Protests and political uncertainty will therefore continue.”

Sky-rocketing economic growth

The potential for new leadership in Ethiopia is little more than a band aid.
“The factors that have driven the protests — namely the ethnic federal system, the influence of the military and intelligence services, and the interplay between the political elites and the business sector — will remain in place,” Gordon said.
Ethiopia, one of the least developed economies in the world, has achieved double-digit growth in recent years. Should its incoming prime minister placate ethnic tensions along party lines — leading to the lifting of the state of emergency within six months — this could continue.
“Assuming (a) more benign political outcome, we expect economic growth to remain healthy, albeit below the 11 percent annual expansion targeted by the government’s Growth and Transformation Plan,” Jane Morley, regional manager for the Middle East and Africa at the Economist Intelligence Unit, told CNBC via email.

Chinese Premier Li Keqiang (R) and Ethiopia's Prime Minister Hailemariam Desalegn at the Great Hall of the People on May 12, 2017, in Beijing, China.Thomas Peter | Getty Images
Chinese Premier Li Keqiang (R) and Ethiopia’s Prime Minister Hailemariam Desalegn at the Great Hall of the People on May 12, 2017, in Beijing, China.
The plan includes investing $20 billion in the power sector, and boosting the number of tourists visiting the country to 2.5 million annually.
Morley placed the expected gross domestic product (GDP) growth figure at 7-7.5 percent annually over the next five years, thanks to “growing consumer markets, greater integration into global and regional value chains and continued infrastructure investment.”

Belt and Road linchpin

Ethiopia is a key partner of China’s Belt and Road Initiative (BRI), a massive infrastructure spending push to resurrect ancient trading routes centred on China. This is partly because of its strategic location neighboring the tiny port state Djibouti, at which China has a naval base. A maritime presence in the region enables access to European markets via the Suez Canal.
Ethiopia is also attractive because of its low cost labor, transport links and a vast consumer market — with its population of over 100 million making it Africa’s second largest.
Although foreign direct investment (FDI) to Ethiopia has been hampered by unrest in recent years, this remains on an upwards trajectory. According to the Economist Intelligence Unit, Ethiopia attracted $4.2 billion in the fiscal year of 2016-17.
Morley said: “This is partly because large amounts of FDI is Chinese, going into industrial parks, and concerns about human rights and repression have proved less of a deterrent than might be the case with some Western states.”

Thursday, December 7, 2017

Ethiopia says Saudi Arabia expels more than 1,300 citizens


By ELIAS MESERET, ASSOCIATED PRESS
Thousands of Ethiopians have been attracted to Saudi Arabia by the job opportunities
Ethiopia says more than 1,300 citizens have been expelled from Saudi Arabia in “recent days” after a warning for undocumented migrants to voluntarily leave the Gulf nation expired.
The foreign ministry’s statement late Tuesday came after Saudi officials began a crackdown against undocumented migrants, including tens of thousands of Ethiopians.
“The government is working with Saudi Arabia to safely return our citizens home,” the ministry’s director general of diaspora affairs, Demeke Atinafu, told the state-affiliated Fana Broadcasting Corporate.
Ethiopian officials have said more than 70,000 people have returned home since Saudi Arabia in March ordered all undocumented migrants to leave. The order was later extended until June but the majority of migrants remained. Those who don’t leave face forced deportation and a range of fines.
More than 400,000 Ethiopian migrants are estimated to live in Saudi Arabia, most working as domestic workers and farm workers.
Most Ethiopian migrant workers enter Saudi Arabia illegally through neighboring Yemen and send home money which, in many cases, is the only means for relatives to get by. Human Rights Watch has estimated that Ethiopian migrants globally sent home more than $4 billion in 2015.
“In many other countries, these Ethiopians could claim asylum and potentially be entitled to international protection,” the rights group said of the migrants in Saudi Arabia. “The problem is, Saudi has no refugee law and no asylum system.”

Friday, November 3, 2017

የኢትዮጵያውያን ዳግም አንድነት (Re-Unification of Ethiopians)Nuti tokko addaan hinbaanu

የኢትዮጵያውያን ዳግም አንድነት (Re-Unification of Ethiopians)
#AMHARA+#OROMO+___+___
(Nuti tokko addaan hinbaanu-አንድ ነን አንለያይም!)
==================================
አባ ገዳዎች አባይን ተሻግረዋል፡፡ አንድነት ለአማራና ለኦሮሞ ብቻ ሳይሆን ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንዲሁም ለዓለም ህዝብ ፈዋሽ መድሃኒት ነው፡፡ አንዱ የአንዱን ቁስል ሲጠረፍት፣ አንዱ የአንዱን አጥንት ሲቆፍር፣ እንደ አለት የከበዱ ሃገራዊ ችግሮችን ተሸክመን አብዛኛው ጊዜያችን የሚያልፈው በመናከስ ነው፡፡ ምዕራባውያን ወደ ውህደተ ዓለም (ግሎባላይዜሽን) እየተንደረደሩ እኛ በየቀኑ ድንበር ስንምስ፣ ድልድይ ስናፈርስ፣ አጥር ስንቀልስ እንውላለን፡፡ ልዩነት ይኖራል፡፡ አንድ ቤተሰብ ውስጥም ልዩነት ይኖራል፡፡ በልዩነት ተከባብሮ፣ አንድ የሚሆኑበት ነገር ላይ አብሮ መስራት ግን ኢትዮጵያን ወደ ቀደመ ልዕልናዋ ለመመለስ፤ ካልሆነም ቢያንስ በረሃብና በችግር የሚሰቃዩ ንፁሃን ዜጎችን ለመታደግ አይነተኛ መፍትሄ ነው፡፡
‹‹በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ›› እንዲሉ ከችግራችንና ከድህነታችን በላይ በተፈጠረው የዘረኝነት መንፈስ ንፁሃን ዜጎች ሁሌም በስጋት እንዲኖሩ ማድረግ እንደ ሰው ለሚያስብ ሰው ልብ ይሰብራል፡፡ እንግሊዞች ይጠቀሙበት የነበረውን ያረጀውና ያፈጀው የከፋፍለህ ግዛ (Divide and Rule) ስርዓት ለኢትዮጵያ እስካሁን ብዙ ዋጋ ቢያስከፍልም የመጭውን ዘመን ጨለማ ቀድሞ በማጤን ሻማ መለኮስ መቻል ትልቅ ብቃት እና መስዋትነት ይጠይቃል፡፡
በፌደራል ስርዓት ውስጥ የታቀፉ የግዛት አስተዳዳሪዎች (state Governors) በፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ እኩል የሆነ የመደራደር አቅም (equal political negotiation capacity) ከሌላቸው አቻ የሆነ የፖለቲካ ስነምህዳር (Balanced political environment) በፍፁም ሊፈጠር አይችልም፡፡ እንዲህ ባለው የፖለቲካ ስርዓት ደግሞ፣ አንዱ የቤት ልጅ አንዱ የእንጀራ ልጅ ሁኖ ይቀጥላል፡፡ አንዱ አስገዳጅ-ሌላው አጎብዳጂ፣ አንዱ ማማ-ሌላው ጫማ ሁኖ ይቀጥላል፡፡ ከጅምሩ የፌደራል ስርዓቱ መሰረት ቋንቋ በሆነባት ሃገራችን ኢትዮጵያ ደግሞ ችግሩ በጣም የጎላ ይሆናል፡፡
ሄዶ ሄዶ ግን ፍፃሜው አያምርም፡፡ የተገፋ፣ የተረገጠ፣ ሰብዓዊ እኩልነቱንና ነፃነቱን የተነፈገ ትውልድ ለአንድ ቀንም ቢሆን ነፃነቱን አውጆ ነፍሱን ይሰጣል፡፡ ሮናልድ ሬገን እንደሚለው ከሆነ ይህ ደግሞ ከ አንድ ትውልድ እድሜ በላይ አይሄድም፡ <<Freedom is never more than one generation away from extinction>>
ሰው እንደ ሰው እኩል ተከባብሮና ተቻችሎ የሚኖርባት ኢትዮጵያን ለመፍጠር በኦሮሚያ ክልል የተጀመረው እንቅስቃሴ በግሌ አበረታችና ተስፋ ሰጪ ነው፡፡ የኦሮሚያ ክልል መራሄ መንግስታት እያሳዩት ያለው ከፍ ያለ የመደራደር አቅምና የህዝብን ጥያቄ የመመለስ ሂደት ትልቅ ተምሳሌት ነው፡፡ በአማራ እና ሌሎችም ክልሎች መሰል ዘመኑን የዋጁና ከህዝብ ጎን የቆሙ መሪዎች እንደሚያስፈለጉ የተገለጠ ሃቅ ነው፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ በኦሮሚያ አባ ገዳዎች እየተደረገ ያለው ጉብኝት አበረታችና አንድነትን ለማጠናር ወሳኝ ሚና አለው፡፡ ወጣቶቹ መሪዎች ፍቅርና አንድነትን ብቻ ሳይሆን ድፍረትንም አስተምረው ይመጣሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን፡፡
ነገርግን ከዚህ ሁሉ ጀርባ አልፎ አልፎ የሚሸተኝ ተንኮል ያለ ይመስለኛል፡፡ ይህን የምለው የውሻ አፍንጫ ስላለኝ ወይም ሟርተኛ ስለሆንኩ አይደለም፡፡ ሰው ዛሬና ነገን ለመተንበይ ትናንትን ማጤን በቂ ባይሆንም መነሻ ይሆነዋል፡፡ ‹‹ አንዳንዴ የጣፈጠንን ነገር እንዳገኙ መብላት፣ ፍፃሜው በሽታ ሊሆን ይችላል››፡፡ ያም ሆነ ይህ ጉብኝቱ በብዙ ጥንቃቄ የሚደረግ መሆኑን ብረዳም፣ በጎጃም እና በጎንደር ህዝብ በኩል ጨዋነት የተሞላበት ተጨማሪ ጥንቃቄ እንደሚያስፈልግ ጠቁሜ ልመርሽ፡፡
ፍቅርና አንድነት ለኢትዮጵያ ህዝቦች!
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!
(Zelalem Tilahun)
Image may contain: bus, sky and outdoor
Image may contain: 8 people, people smiling, people standing and wedding

Saturday, October 14, 2017

ከኦሮሚያ ወደ አማራ ክልል የተንቀሳቀሱት ወጣቶች የእምቦጭ አረሙን የመንቀል ዘመቻ ጀመሩ

Image may contain: 1 person, crowd and outdoor

(ኢሳት ዜና–ጥቅምት 3/2010)
የአባይ ዋና ምንጭ በሆነው ጣና ሐይቅ ላይ እምቦጭ በተባለው አረም እየደረሰ ያለውን ጉዳት ለመከላከል ከኦሮሚያ ክልል ወደ አማራ ክልል የተንቀሳቀሱት ወጣቶች አረሙን የመንቀል ዘመቻ መጀመራቸው ታወቀ።
ጣና ኬኛ ወይንም ጣና የኛ ነው በሚል መሪ ቃል ወደ ጎጃም የተንቀሳቀሱት ወጣቶች በየስፍራው በተለይም በደብረማርቆስ ከተማ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
በበርካታ አውቶቡሶች ተሳፍረው ጣና ሃይቅን ከአረም ለመታደግ በሚደረገው ዘመቻ ተሳታፊ ለመሆን የተንቀሳቀሱት ወጣቶች ከሳምንቱ አጋማሽ ጀምሮ አረሙን በመንቀል ጣናን ለመታደግ በመንቀሳቀስ ላይ መሆናቸውን በምስል ተደግፈው ከተሰራጩት መረጃዎች መመልከት ተችሏል።
ይህን የኦሮሚያ ክልል ወጣቶችን እንቅስቃሴ ብዙዎች በአድናቆት እየጠቀሱ በማህበራዊ መድረኮች አስተያየታቸውን እየሰጡ ይገኛሉ።
በ2008 ሐምሌና ነሐሴ መንግስት በኦሮሚያና በአማራ ክልል ተወላጆች ላይ ያካሄደውን ግድያ ተከትሎ በጎንደርና በአዳማ የሁለቱ ክልል ወጣቶች አንዱ ለሌላው የሰጠውን አጋርነትም በማስታወስ ላይ ይገኛሉ።
በኢትዮጵያ ትልቁ ሃይቅ የሆነውና የአባይ ወንዝ አብይ ምንጭ እንደሆነ የሚታወቀው ጣና እምቦጭ በተባለው አረም በከፍተኛ ደረጃ መወረሩ ይታወሳል።
ይህም በመንግስት በኩል በቂ ትኩረት አላገኘም በሚል ተቃውሞዎች እየቀረቡ ሲሆን በአደጋው መጠን ችግሩን ለመፍታት የሚደረጉ ጥረቶችም አልታዩም።
84 ኪሎ ሜትር ርዝመት እንዲሁም 66 ኪሎ ሜትር ያህል የጎን ስፋት ባለው የኢትዮጵያ ትልቁ ሃይቅ ጣና ላይ በእምቦጭ አረም እየደረሰ ያለው ጉዳት ከሀይቁ ባሻገር በአባይ ውሃ ፍሰት ላይም ተጽእኖው የጎላ እንደሚሆን ባለሙያዎች ያሳስባሉ።
ይህ በእንዲህ እንዳለም የጣና ሃይቅን የወረረውን እምቦጭ አረምን ለመከላከል ወደ አማራ ክልል የተንቀሳቀሱት የኦሮሚያ ክልል ወጣቶች በደብረማርቆስ ከተማ የጠበቃቸው ደማቅ አቀባበል ወጣቶቹ በባህር ዳር እንዳያልፉ ምክንያት መሆኑ ተመልክቷል።
የባህር ዳር ከተማ ነዋሪዎችም የድምጽ መሳሪያዎችን ጭምር ይዘው ወደ አደባባይ በመውጣት የኦሮሚያ ክልል ወጣቶችን ለመቀበል ከተዘጋጁ በኋላ በባህርዳር እንዳያልፉ የተከለከሉበት ምክንያት ግልጽ አልሆነም።
ተልኳቸውን ጨርሰው ሲመለሱም ባህርዳር በምሽት እንዲገቡና በማለዳ እንዲወጡ ፕሮግራም መደረጉም እያነጋገረ ይገኛል።

Monday, October 9, 2017

Ethiopia’s ethnic federalism is being tested (The economist)

Ethiopia’s ethnic federalism is being tested

Violence between ethnic groups has put the country on edge
FOR centuries the city of Harar, on the eastern fringes of the Ethiopian highlands, was a sanctuary, its people protected by a great wall that surrounded the entire city. But in the late 19th century it was finally annexed by the Ethiopian empire. Harar regained a bit of independence in 1995, when the area around it became the smallest of Ethiopia’s nine ethnically based, semi-autonomous regions. Today it is relatively peaceful and prosperous—and, since last month, a sanctuary once more.
In recent weeks thousands of Ethiopians have poured into areas around Harar, fleeing violence in neighbouring towns (see map). Nearly 70,000 people have sought shelter just east of the city. Several thousand more are huddling in a makeshift camp in the west. Most are Oromo, Ethiopia’s largest ethnic group. Its members clashed with ethnic Somalis in February and March, resulting in the death of hundreds. The violence erupted again in September, when more than 30 people were killed in the town of Awaday. Revenge killings, often by local militias or police, have followed, pushing the death toll still higher. In response, the government has sent in the army.

Latest updates

See all updates
Ethnic violence is common in Ethiopia, especially between Oromos and Somalis, whose vast regions share the country’s longest internal border. Since the introduction of ethnic federalism in 1995, both groups have tried to grab land and resources from each other, often with the backing of local politicians. A referendum in 2004 that was meant to define the border failed to settle the matter. A peace agreement signed by the two regional presidents in April was no more successful.
When the ruling Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF) swept to power in 1991 after a bloody 15-year civil war, federalism was seen as a way to placate the ethnic liberation movements that helped it to power. The previous regime had been dominated by the Amhara, the second-largest ethnic group (the Eritreans broke away to form a new state). Eventually ethnic loyalties would wither as people grew richer, went the thinking of the Marxist-inspired EPRDF.
But the way federalism was implemented caused problems from the start. New identity cards forced people to choose an ethnicity, though many Ethiopians are of mixed heritage. Territories often made little sense. In the Harari region, a minority of Hararis rule over much bigger populations of Oromos and Amharas, a source of resentment. Boundaries that were once porous became fixed, leading to disputes.
For years the EPRDF sought to dampen the tension by tightly controlling regional politics. But its grip has loosened over time. Local governments have grown stronger. Regional politicians are increasingly pushing ethnic agendas. The leaders of Oromia, the largest region, have drafted a bill demanding changes to the name, administration and official language of Addis Ababa, the capital, which has a special status but sits within Oromia. They have stoked ethnic nationalism and accused other groups of conspiring to oppress the Oromo.
Politicians in the Somali region are no more constructive. They have turned a blind eye to abuses by local militias and a controversial paramilitary group known as the Liyu. The region’s president “has a fairly consistent expansionist agenda”, says a Western diplomat. “He may have spied an opportunity.” The federal government, now dominated by the Tigrayan ethnic group, was rocked by a wave of protests last year by the Oromo and other frustrated groups.
Many complain that the rulers in Addis Ababa are doing too little. They have been slow to respond to the recent violence, fuelling suspicions that they were complicit. “We are victims of the federal government,” shouts Mustafa Muhammad Yusuf, an Oromo elder sheltering in Harar. “Why doesn’t it solve this problem?”
Federalism may have seemed the only option when it was introduced in 1995. But some now suggest softening its ethnic aspect. “In the past the emphasis was too much on ethnic diversity at the expense of unity,” says Christophe Van der Beken, a professor at the Ethiopian Civil Service University. “The challenge now is to bring the latter back.”
This article appeared in the Middle East and Africa section of the print edition under the headline "Unity v diversity"

Saturday, September 23, 2017

በቢልና ሚሊንዳ ጌት ፋውንዴሽን እንዲሁም በሌሎች ለጋሾች የሚሰጠው ድጋፍ ለአማካሪ ድርጅት በሚደረግ ክፍያ እየባከነ መሆኑ ተገለጸ

በቢልና ሚሊንዳ ጌት ፋውንዴሽን እንዲሁም በሌሎች ለጋሾች የሚሰጠው ድጋፍ ለአማካሪ ድርጅት በሚደረግ ክፍያ እየባከነ መሆኑ ተገለጸ

የኢትዮጵያን የግብርና ስርአት ለማሻሻልና አርሶአደሮችን ተጠቃሚ ለማድረግ በቢልና ሚሊንዳ ጌት ፋውንዴሽን እንዲሁም በሌሎች ለጋሾች የሚሰጠው ድጋፍ ከተግባራዊ ስራ ይልቅ ለአማካሪ ድርጅት በሚደረግ ክፍያ እየባከነ መሆኑን ምንጮች ገለጹ።
የኢትዮጵያ ግብርና ማበልጸጊያ ማእከል ዋና ዳይሬክተር አቶ ካሊድ ቦምባ የዘመዶቻቸው ንብረት ለሆነውና ፈርስት ኮልሰንታሲ ለተባለው ድርጅት በእርዳታ የሚመጣውን ገንዘብ እያሻገሩ እንደሆነም ተመልክቷል።
የጉዳዩን አሳሳቢነት በተመልከተ የሚመለከታቸው አካላት ለጸረ ሙስና ኮሚሽን እንዲሁም ለቢልና ሚሊንዳ ጌት ፋውንዴሽን አቤቱታ ማቅረባቸውንም ለኢሳት የደረሰው ዜና ያመለክታል።
የኢትዮጵያን ግብርና ለማዘመንና አርሶ አደሩን ተጠቃሚ ለማድረግ በቢልና ሚሊንዳ ጌት ፋውንዴሽን ድጋፍ የተቋቋመው የግብርና ማበልጸጊያ ተቋም ስራን በሃላፊነት እንዲመሩ አቶ ካሊድ ቦምባ የተባሉ አሜሪካዊ ዜግነት ያላቸው ኢትዮጵያዊ ተወላጅ ወደ ኢትዮጵያ መሄዳቸውንና ለሶስት አመት በኮንትራት እንዲሰሩ መወሰኑን ምንጮች ገልጸዋል።
ሆኖም ግለሰቡ የኮንትራት ጊዜያቸው ካለፈ ሶስት አመት ቢቆጠርም ምንም አይነት የተጨበጠ ነገር ባለመታየቱ ጥረቱ መክሸፉን ምንጮቹ ይገልጻሉ፡፡
ይህ ሁሉ ሆኖ ግን አቶ ካሊድ ቦምባ አሁንም በሃላፊነታቸው ላይ መሆናቸውን መረጃው ያመለክታል።
በእቅዱ መሰረት ከሶስት አመት በኋላ አቶ ካሊድ ቦምባ በኢትዮጵያዊ ዜጋ እንዲተኩ የተወሰነ ቢሆንም ተግባራዊ መሆን ግን አልቻለም።
በየአመቱ የሚገኘው 60 ሚሊየን ዶላርም የርሳቸው ዘመዶች ንብረት ለሆነው ፈርስት ኮንሰልታንሲ በአማካሪነት ስም እየባከነ መሆኑ ታውቋል።
ፈርስት ኮንሰልታንሲ በቀድሞው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አህመድ ቄሎና በልጃቸው ነቢል ቄሎ የሚመራ የቤተሰብ ተቋም እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።
በአሜሪካው ዜጋ በአቶ ካሊድ ቦምባ የሚመራው የግብርና ማበልጸጊያ ተቋም በ2008 ባሳተመው አመታዊ መጽሄት በመስኩ በአለም አቀፍ ድጋፍ ምን ተሰራ የሚለውን ከመመለስ ይልቅ የመጽሄቱን የመጀመሪያ ገጾች የሀገሪቱን ባለስልጣናት መልዕክት በማስተናገድና ስለ ሀገሪቱ የግብርና ታሪክ በመዘርዘር እንዲሁም እቅዶችን በማብራራት ወደ 130 ገጽ በሚሆነው መጽሔት የተሰራ ስራ ማስፈር አለመቻሉን ከመጽሄቱ ጋር አያይዘው ለኢሳት የደረሱት መረጃዎች አመልክተዋል።
በአጠቃላይ በ26 አለም አቀፍና አህጉራዊ እንዲሁም ሀገራዊና ግለሰባዊ ድርጅቶች ድጋፍ የሚደረግለትና በአቶ ካሊድ ቦምባ የሚመራው የግብርና ትራንስፎርሜሽን ድርጅት የታሰበለት አላማ መክሸፉን ምንጮቹ ይናገራሉ።
ሆኖም የሚመጣውን ገንዘብ የሚጠቀሙት አማካሪዎች ሀሴት እያጋበሱ መሆኑንም መረዳት ተችሏል።
የግብርና ትራንስፎርሜሽን ድርጅት ሃላፊዎች ከመንግስት ባለስልጣናት በይበልጥም ከሕወሃት ሰዎች ጋር በፈጠሩት ቅርበት ከመቀሌ ዩኒቨርስቲና ከሬዲዮ ፋና ጋር በትብብር የሚሰሩዋቸው ስራዎች በመኖራቸው የመንግስትን ከለላ ለማግኘት እንደረዳቸው የኢሳት ምንጮች ገልጸዋል።
ለጸረ ሙስና ኮሚሽን በቀረበ ሪፖርት መሰረት ጸረ ሙስና ኮሚሽን የጀመረው ምርመራ የቆመው በሕወሃት መሪዎች ግፊትና በአቶ ሃይለማርያም ደብዳቤ መሆኑን ምንጮቹ ገልጸዋል።
 

Friday, September 15, 2017

Ethiopia: TPLF annex areas in Amhara region to Tigray


ESAT News 
A former land administrator in the Amhara region says the recent pact signed between the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) and the Amhara National Democratic Movement (ANDM) has illegally transferred several villages to the Tigray region.
The land administration expert who wish to remain anonymous told ESAT that two areas – Gichew and Gobe – that were historically Amhara were given to Tigray against the will of the people. He said the TPLF regime had illegally annexed the Wolkait and Tegede and other agriculturally fertile regions to Tigray and the recent pact gave more areas to the Tigray region against the will of the Amhara people.
The expert recalled a referendum ten years ago in Gichew that was monitored by the House of the Federation in which the people voted to remain in the Amhara region. The expert said the result of that referendum has never seen the light of day.
The former land administrator told ESAT that the TPLF had settled thousands of people from Tigray into the Amhara territory in the last two decades to deliberately change the demographics of the region.
The Wolkait and Tegede regions that were forcefully annexed to Tigray was the cause of the protest last summer in Gondar and Bahir Dar where TPLF forces killed at least two hundred in the two northern cities.

Thursday, September 7, 2017

ONLF says member handed over to Ethiopia not terrorist


Abdikarin Sheikh Muse
ESAT News (September 7, 2017)
The Ogaden National Liberation Front (ONLF) said an executive member of the Front, Abdikarin Sheikh Muse, who was handed over to Ethiopia last week was not a terrorist as described by the cabinet of the Somali government.
Hassan Abdulahi, a senior member and spokesperson of the ONLF, was responding to statementents by the Somali government spokesperson that Sheikh Muse was a terrorist and his extradition to the Ethiopian regime was “a legal step taken to remove a security threat.”
Abdulahi told ESAT that there is no extradition agreement between the two countries and the statement coming out of the Somali Information Minister Abdirahman Omar Osman was a text prepared by an operative of the Ethiopian regime in Somalia known by the name General Gabre.
Abdulahi further said that the parliament not the cabinet had the power to decide on such matters. He said he had information that Parliament will convene Saturday to deliberate on the issue.
Somalis both at home and abroad denounce the government of Mohamed Abdullahi Farmajo for handing over Sheikh Muse to the Ethiopian regime. Farmajo won the election running on the platform of restoring the sovereignty of Somalia and stop meddling by the TPLF in the affairs of the country. Somalis believe the President had broken his promise by handing over Sheikh Muse to the TPLF.
Somalis in Mogadishu and Kenya took to the street to denounce the extradition of Abdikarin Sheikh Muse, also known as Qalbi-Dhagax. Asked why Somalis care if Sheik Muse is an ONLF that is fighting the Ethiopian regime, Abdulahi responded “Somalis are one people regardless of where they live.”
The Ethiopian regime says Abdikarin Sheikh Muse surrendered at his will.

Friday, December 16, 2016

Public resistance against the Ethiopian regime continues in Konso Zone.


The Southern Nations, Nationalities, and People Region or Kilil is home to fifty-four different ethnic groups. The Konso people’s demand has unleashed acts of terror by Ethiopian government security forces.
Many including teachers and civil servants have abandoned their homes and are in hiding. The regime is using such harsh methods as closing flour mills, shutting off water service and closing of health clinics. Security forces use beatings and mass jailing to terrorize the Konso people.
There is only one hospital functioning while all eleven health centers are shut down by the Ethiopian security. Out of one hundred sixty four Konso Police officers only eleven are on duty.
Tensae Radio reported there are over two hundred fifty in the local jail with four hundred detained in the college campus and with thousand more in different localities.

Friday, August 5, 2016

ሰበር ዜና ጎንደር ተቃውሞ ተነስቷል። ከፍተኛው ፍርድ ቤት በህዝብ ተጥለቅልቋል



ጎንደር የጦርነት ቀጠና ሆናለች ። ‪#‎Amharaprotests‬ ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Gonder‬

አንዳንድ ታጣቂ ገበሬዎች እና የታጠቀው የከተማ ኗሪ ከሕወሓት ጦር ጋር እዬተፋለሙ ነው። አጠቃላይ የጎንደር ዞን ታጣቂ ገበሬዎች በአጭር ጊዜ ይቀላቀላሉ ተብሎ ይጠበቃል። ህዝቡ ፒያሳ አካባቢ የወያኔን ባንዲራ በማውረድ የአባቶቹን ሰንደቅ አላማ እየሰቀለ ይገኛል ።


ጎንደር ከተማ ሙሉ በሙሉ ከቁጥጥር ውጭ ሆናለች
• የትግራይ ልዩ ኃይል አርማጭሆ ወደ አርማጭሆ ሒዶ ዐማሮችን ሊበቀል እንደሚችል ተጠቁሟል
• ሁለት የትግራይ ሠላዮች አርማጭሆ አካባቢ ባልታወቀ ምክንያት ተገድለው ተገኝተዋል

ዛሬ ማለዳውን የኮሎኔል ደመቀ ዘውዱን የፍርድ ሒደት ለመከታተል በመጡ ሰላማዊ ሰዎች ላይ የወያኔ ሠራዊት ተኩስ መክፈቱን ተከትሎ የዐማራ ገበሬዎች የአጸፋ መልስ ሰጥተዋል፡፡ በአጋዚ ጦር እስካሁን የሁለት ዐማሮች ሕይወት ማለፉን ለማወቅ የታቻለ ሲሆን አንድ የትግሬ መከላከያ ተገድሏል፤ በርካታ የፌደራል ፖሊሶችም ቆስለዋል፡፡

የትግሬው መንግሥት የወልቃይት ጠገዴ የዐማራ ማንነትን ለማፈን በመፈለጉ መላውን የዐማራ ሕዝብ በቁጣ አነሳስቷል፡፡ ዛሬ ሐምሌ 29 ቀን 2008 ዓ.ም. መለው የጎንደር ከተማ ከወያኔ ቁጥጥር ውጭ ሆኗል፡፡ ከአዘዞ እስከ ሸንበቂት ድረስ ያሉ ሁሉም የጎንደር ከተማ መንገዶች ሞት በማይፈሩ ወጣቶችና የታጠቁ ገበሬዎች ተሞልቷል፡፡ የትግሬ መከላከያ ከጭልጋና እና ከባሕር ዳር እንዳይመጣ መንገዶች ሁሉ ተዘግተዋል፡፡

ከኹመራ፣ ዳንሻሻ ሶሮቃ፣ አብደራፊ፣ ሳንጃ፣ ትክል ድንጋይ፣ አሽሬ፣ ዳባትና ደባርቅ፣ ከበለሳ፣ አዲስ ዘመን፣ ጋይንት፣ ፋርጣና ፎገራ፣ ከደንቢያ፣ ከጯሒት፣ አቸፈር፣ ዳንጋላና ዱር ቤቴ፣ … በቅርብ የሚገኘው የዐማራ ታጣቂ ገበሬ ሁሉ ወደ ጎንደር በመሔድ ከወንድሞቹ ጋር እንዲዋደቅ ተደጋጋሚ ጥሪ እየቀረበ ነው፡፡ የትግሬ መንግሥት ይህን ተከትሎ የስልክና የኢንተርኔት አገልግሎት ሊያቋርጥ ይችላል እየተባለ ነው፡፡
አሁን ዘግይቶ በደረሰን ዜና የትግራይ ልዩ ኃይል ፖሊስ በዳንሻ ከተማ ዐማሮችን ማስፈራራት የቀጠለ ሲሆን አርማጭሆ በመሔድ ዐማሮች ላይ የበቀል እርምጃ እወስዳለሁ ማለቱ ከዳንሻ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ ሁለት የትግራይ ሠላዮች ጎንደር ከተማ ሰንብተው ሲመለሱ አርማጭሆ ሲደርሱ ባልታወቀ ምክንያት ተገድለው መገኘታቸው ወያኔን አናዷል፡፡

wanted officials