Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Sunday, September 17, 2017

Israeli chemical company files a 198M suit at The Hague against Ethiopian gov’t


ESAT News
Israel Chemicals (ICL) files a 198M dollars compensation suit against the Ethiopian government for losses it incurred due to the latter’s “failure to provide the necessary infrastructures and regulatory framework.”
ICL ended its potash project in Ethiopia in October 2016 after the Ethiopian government assessed what ICL called “unjustified and illegal tax assessment.”
A local newspaper in Addis Ababa reported quoting its sources that the Israeli company has taken the case to the International Court of Arbitration at The Hague, Netherlands.
A five year exploration in Afar region of Ethiopia by the chemical company found 3.2 billion tons of potash and an agreement was signed with the Ethiopian government in 2013.
ICL took over the potash development project in Afar from Allana Potash in 2015, and used Allana’s name for a while till Revenue Authorities levied a 50 million dollar tax. ICL refused to pay the taxes saying it was “unjustified and illegal tax assessment.” The company claims it lost millions of dollars.
Tax authorities say they have tried to settle the matter with ICL outside the court but the company has refused their plea.

የኦሮምያና የሶማሌ ችግር ሶማሊላንድ ላይ ጥቃት አስፈፀመ – ሰሎሞን አባተ(ቪኦኤ)



በኦሮምያና በሶማሌ ክልሎች ወሰኖች ባሉ ወረዳዎች ውስጥ እየተካሄደ ካለው የጥቃት እርምጃዎችና ግጭቶች ጋር በተያያዙ ምክንያቶች ከተፈጠረው የፀጥታ ቀውስ ጋር ተያይዞ ከሰማሌ ክልል የተፈናቀሉ ከአርባ ሺህ እስከ ሃምሣ ሺህ የሚሆኑ የኦሮሞ ተፈናቃዮች ምሥራቅ ሃረርጌ መግባታቸውን የዞኑ አስተዳዳሪ ማምሻውን ለቪኦኤ ገልፀዋል።
ዋሺንግተን ዲሲ — በኦሮምያና በሶማሌ ክልሎች ወሰኖች ባሉ ወረዳዎች ውስጥ እየተካሄደ ካለው የጥቃት እርምጃዎችና ግጭቶች ጋር በተያያዙ ምክንያቶች ከተፈጠረው የፀጥታ ቀውስ ጋር ተያይዞ ከሰማሌ ክልል የተፈናቀሉ ከአርባ ሺህ እስከ ሃምሣ ሺህ የሚሆኑ የኦሮሞ ተፈናቃዮች ምሥራቅ ሃረርጌ መግባታቸውን የዞኑ አስተዳዳሪ ማምሻውን ለቪኦኤ ገልፀዋል።በሌላ በኩል ደግሞ ጭናቅሰን ውስጥ ዛሬ በተፈጠረ ግጭት የሦስት ሰው ሕይወት መጥፋቱ ተሰምቷል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ከዚሁ የሁለቱ አጎራባች ክልሎች ቀውስ ጋር ተያይዞ ጎረቤት ሶማሌላንድ ውስጥ በስደት የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ህይወት ያጠፋ ጥቃት እየተፈፀመባቸው መሆኑና ከፍተኛ ሥጋት ላይ እንደሚገኙ እየገለፁ ናቸው።

ሃርጌሣ ላይ ሁለት ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ተገድለው አንደኛው ላይ ጉዳት እንደደረሰት የሶማሊላንድ የፀጥታ ሚኒስትር ዴኤታ አስታውቀዋል።

ሶማሊያዊያኑ በኢትዮጵያዊያን ላይ ጥቃት እንዳያደርሱ ጥሪ ያስተላለፉት ሚኒስትር ዴኤታው ሞሐመድ ሙሣ ዴሬ ለኢትዮጵያዊያኑ ስደተኞች ጥበቃ እንዲያደርጉ ኃይሎቻቸውን ማዘዛቸውን አመልክተዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
  00:14             12:48  


እኛ በመላው አለም የምንገኝ የወልቃይት ጠገዴና ጠለምት ተወላጆች ዛሬም እንደትላንቱ በአንድነት ከሕዝባችን ጎን በጽናት በመቆም የትግል አጋርነታችንንና አንድነታችንን እንገልጻለን

የአማራና የትግራይ ክልል ፕሬዝዳንቶች ጠገዴ ላይ ያሳለፉትን ውሳኔ ልሳነ ግፉአንና የጠለምት አማራ ማንነት ኮሚቴ በጋራ እንደሚቃወሙት አስታወቁ


የአማራና የትግራይ ክልል ፕሬዝዳንቶች ጠገዴ ወረዳ ላይ ያሳለፉትን ውሳኔ ልሳነ ግፉአንና የጠለምት አማራ ማንነት ኮሚቴ በጋራ እንደሚቃወሙት አስታወቁ።

ሕወሃትና ተላላኪው ብአዴን በአዲሱ አመት ዋዜማ ለመላው የጎንደር ህዝብ የሰጡት ስጦታ ቢኖር ሰላምና አንድነቱን ሳይሆን አካሉ የሆነውን የጠገዴ ማህበረሰብን ለሁለት እንደ ቅርጫ መቀራመትን ነው በማለት እርምጃውን በጽኑ አውግዘዋል።
ሕዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ የወልቃይትን መሬት ከረገጠበት ጊዜ ጀምሮ ሕዝቡ እስራት፣ድብደባና ግድያ እንዲሁም ዝርፊያ ሲፈጸምበት መቆየቱን ልሳነ ግፉአን ከጠለምት አማራ ማንነት ጥምረት ጋር ባወጣው የጋራ መግለጫ በዝርዝር አስቀምጧል።
የወልቃይትን ሕዝብ ሙሉ ውክልና ይዘውና የሕዝብ ጥያቄን አንግበው በሰላማዊ መንገድ ፍትህ የጠየቁ የወልቃይት አማራ ማንነት ኮሚቴ አባላት በሽብርተኝነት ተወንጅለው በሕወሃት ማሰቃያ ካምፕ መከራ በመቀበል ላይ መሆናቸውንም አስታውቋል።
በሰላማዊ መንገድ ለቀረበው ጥያቄ በተሰጠው የሃይል አጸፋ የተቆጡ የጎንደር ልጆችም መብታቸውን ለማስከበር በመዋደቅ ላይ መሆናቸውን በመግለጫው ያስታወቀው ጥምር ኮሚቴው ጳጉሜ 1/2009 ሕወሃትና ብአዴን የተፈራረሙትንም ውሳኔ እንደማይቀበለው አስታውቋል።
እኛ በመላው አለም የምንገኝ የወልቃይት ጠገዴና ጠለምት ተወላጆች ዛሬም እንደትላንቱ በአንድነት ከሕዝባችን ጎን በጽናት በመቆም የትግል አጋርነታችንንና አንድነታችንን እንገልጻለን ብለዋል።
ከጳጉሜ 1/2009 ጀምሮ በሕወሃትና በብአዴን መሪዎች አማካኝነት የታወጀው ጠገዴን ለሁለት መክፈል አንቀበልም በማለት በመግለጫው ላይ አስፍሯል።
የጎንደር አማራ ለምና ታሪካዊ የሆኑትን የግጨውና የጎቤ መንደሮችን ወደ ትግራይ መከለል ፍጹም ሰብአዊነት የጎደለውና አንድን ብሔረሰብ ለሁለት የሚከፍልና የሚለያይ ጭራቃዊ ተግባር በመሆኑ የምንጸየፈውና የምናወግዘው ነው ብሏል መግለጫው።
ልሳነ ግፉአንና የጠለምት የአማራ ማንነት ጥምረት በጋራ ባወጡት በዚህ መግለጫ በኦሮሚያ ክልልና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል እየተካሄደ ያለውን ደም አፋሳሽ ድርጊት በማውገዝ ሕወሃት ኦህዴድና ሶህዴፓን በመጠቀም ወንድማማቾችን እያፋጀ ነው ብሏል።

የአሜሪካ ብሔራዊ የደህንነት ኤጀንሲ የኢትዮጵያው አገዛዝ ዜጎቹን እንዲሰልል የቴክኖሎጂ እገዛና ስልጠና እየሰጠ መሆኑ ተጋለጠ


(ኢሳት ዜና–መስከረም 4/2010)
የአሜሪካ ብሔራዊ የደህንነት ኤጀንሲ የኢትዮጵያው አገዛዝ ዜጎቹን እንዲሰልል የቴክኖሎጂ እገዛና ስልጠና እየሰጠ መሆኑን ኢንተርሴፕት የተባለ ተቋም አጋለጠ።
ብሔራዊ የደህንነት ኤጀንሲው በኢትዮጵያ የስለላ መረብ እንዲዘረጋ ትልቅ እገዛ ማድረጉን መረጃዎቹን ያሰባሰበው ይሄው ተቋም ገልጿል።
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በየአመቱ የሀገራትን ሰብአዊ መብት አያያዝ በማስመልከት በሚያወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ ዜጎቿን መሰለሏንና ማፈኗን ቢያወግዝም የዚሁ ድርጊት ተባባሪ መሆኑ ግን ትክክል አለመሆኑን ተቋሙ ተችቷል።
አሜሪካ የኢትዮጵያ ዜጎች እንዲሰለሉና እንዲታፈኑ በሚያስችለው የደህንነት ቴክኖሎጂ መረብ ዝርጋታ እጇ አለበት መባሉ ጉዳዩን ውስጡን ለቄስ አስብሎታል።
በአንድ በኩል ኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ረገጣ ትፈጽማለች በማለት የምታወግዘው ዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ በሌላ በኩል የጉዳዩ ተባባሪ ሆና መገኘቷ ብዙዎችን አስገርሟል።
ኢንተርሴፕት የተባለው ተቋም ሚስጥራዊ ሰንዶችን በመመርመር ይፋ እንዳደርገው የአሜሪካ ብሔራዊ የደህንነት መስሪያ ቤት ኢትዮጵያ የዜጎቿን የስልክ ግንኙነትና ንግግሮችን የሚጠልፍ የቴክኖሎጂ መረብ እንድትዘረጋ ከፍተኛ የቴክኖሎጂና የስልጠና ድጋፍ አድርጓል።
በአንድ በኩል በልማትና በጤና እንዲሁም በሰብአዊ ጉዳይ ላይ ብቻ እርዳታ እሰጣለሁ እያለች የምትፎክረው አሜሪካ በሌላ ሁኔታ የኢትዮጵያውያን መብት እንዲጣስና እንዲታፈን በሚያደርግ ወንጀል ተባባሪ መሆኗ ትልቅ ችግር መሆኑን ኢንተርሴፕት ዘርዝሯል።
እንደ ተቋሙ ገለጻ አሜሪካ ለኢትዮጵያ የስለላ መረብ መረጃ የቴክኖሎጂና የስልጠና አገልግሎት ስትሰጥ የቆየችው ሽብርተኝነትን ለመከላከል በሚል ሰበብ ነው።
ይህም ሆኖ ግን የኢትዮጵያ አገዛዝ ይህን ቴክኖሎጂ ለሰብአዊ መብት ረገጣና ለአፈና እየተጠቀመበት መሆኑን አሜሪካ እያወቀች ይህን ማድረጓ አግባብነት የለውም ብሏል።
ኢትዮጵያ የተቃዋሚ መሪዎችንና ጋዜጠኞችን በማሳደድና በማሰር እንዲሁም ዜጎችን በመግደል ወንጀል እየፈጸመችበት መሆኑንም ኢንተርሰፕት የተባለው ተቋም ገልጿል።
አሜሪካ ለኢትዮጵያ መንግስት የስለላ መረብ የሰጠችው የቴክኖሎጂ መረብ የአንበሳው ኩራት ወይም ላየንስ ፕራይድ የተሰኘ ነው።
ይህም እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከ2002 በትንሽ የሰው ሃይል ጀምሮ በ2005 ወደ ከፍተኛ ደረጃ ያደገ ነው ተብሏል።
በዚህ ፕሮጀክት 8 አሜሪካውያንና 103 ኢትዮጵያውያን ተሳትፈዋል ተብሏል።
ፕሮጀክቶቹም በአዲስ አበባ፣በድሬደዋና በጎንደር ከተሞች የተዘረጉ መሆናቸው ነው የተገለጸው።
በእነዚህ ፕሮጀክቶችም 7 ሺ 700 ሰንዶችና 900 ሪፖርቶች ከስለላ ስራው በኋላ የተዘጋጁ መሆናቸውን ኢንተርሴፕት አጋልጧል።

በሶማሌና በኦሮሚያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የተፈጠረውን ግጭት ተከትሎ የተፈናቃዮች ቁጥር ጨመረ


(ኢሳት ዜና–መስከረም 5/2010) በሶማሌና በኦሮሚያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የተፈጠረውን ግጭት ተከትሎ የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር በመጨመር ላይ መሆኑ ተገለጸ።
ዛሬ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከሶማሌ ክልል ተፈናቅለው ወደ ድሬዳዋና አዋሳኝ የኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች መግባታቸው ተገልጿል።
በጂጂጋ የ28 ሰዎች የቀብር ስነስርዓት ዛሬ መፈጸሙ የተገለጸ ሲሆን፡ ትላንት ምሽት በከተማዋ የተደራጀ ዘረፋ ሲካሄድ እንደነበረ ለማወቅ ተችሏል።
ከግጭቱ ጋር በተያያዘ በጂጂጋ ከተማ የሸቀጦችና የምግብ ዋጋ መጨመሩን ከዘጋቢያችን መረጃ ለማወቅ ተችሏል።
የሶማሌላንድ መንግስት ጥቃት በመፍራት በካምፕ ውስጥ ለተጠለሉ በመቶዎች ለሚቆጠሩ የኦሮሞ ተወላጆች ድጋፍ እያደረገ ነው።
ሁለቱም ወገኖች የህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ ህወሀትን አጀንዳ የሚያስፈጽሙ መሆናቸው በብዙዎች ዘንድ ግንዛቤ ተወስዷል።
የሶማሌ ክልል ልዩ ሃይልን መሳሪያ ከማስታጠቅ አንስቶ የተለየ ድጋፍ የሚያደርግለት የህወሀት መንግስት በኦሮሞ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት ኦህዴድ በኩልም ታጣቂዎችን በማሰማራት ወደ ግጭት እንዲያመሩ ሚናው ከፍተኛ እንደሆነ ይነገራል።
ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ተባብሶ በቀጠለው በሁለቱ ክልሎች መሃል የተጀመረ ግጭት የበርካቶችን ህይወት አጥፍቷል።
እስካሁን ባለው መረጃ ከሁለቱም ወገኖች ከ50 በላይ ሰዎች በባለፉት ሶስት ቀናት ብቻ መገደላቸው ታውቋል።
በዛሬው ዕለት በሶማሌ ክልል ርዕሰ ከተማ ጂጂጋ የ28ሰዎች የቀብር ስነስርዓት መፈጸሙን መረጃዎች አመልክተዋል።
እነዚህ የተገደሉት ሰዎች በግጭቱ ምክንያት እንደሆነ የሚገልጸው የሶማሌ ክልል መንግስት ለዚህም ተጠያቂ ያደረገው የኦህዴድን አመራሮች መሆኑን በመግለጫው ጠቅሷል።
ከጂጂጋ ኢሳት ያነጋገራቸው አንድ ነዋሪ እንደሚሉት በዛሬው ዕለት የቀብር ስነስዓታቸው የተፈጸመው ሲቪል ናቸው የሚባለው ከዕውነት የራቀ ነው። በግጭቱ የተገደሉ የሶማሌ ልዩ ሃይል አባላትና ፖሊሶች ናቸው።
ምንም እንኳን ግድያው ለጊዜው የቆመ ቢሆንም የሰዎች መፈናቀል ተባብሶ መቀጠሉ ታውቋል።
በዛሬው ዕለትም በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከሶማሌ ክልል ወጥተው በድሬዳዋና አቅራቢያ የኦሮሚያ መንደሮች መግባታቸውን መረጃዎች አመልክተዋል።
መፈናቀሉ በሚቀጥሉትም ቀናት የሚጠበቅ ሲሆን በጂጂጋ፣ ውጫሌና በአንዳንድ አካባቢዎች ነዋሪ የሆኑትም በጉዞ ላይ መሆናቸው ተገልጿል።
በሌላ በኩል የሶማሌላንድ መንግስት ፡ ጥቃት በመፍራት በካምፕ ውስጥ ለተጠለሉ በመቶዎች ለሚቆጠሩ የኦሮሞ ተወላጆች ድጋፍ እያደረገ መሆኑን የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
የሶማሌላንድ የሀገር ሽማግሌዎችና መንግስት ፣ የሀገራቸውን ወጣቶች በማረጋጋት ላይ ናቸው ተብሏል።
ትላንት ምሽት በጂጂጋ በወጣቶች የተደራጀ የዘረፋ ተግባር የተፈጸመ መሆኑን የዓይን እማኞች ለኢሳት ገልጸዋል።
በከተማዋ የሚገኙ የንግድ ቦታዎች በምሽት ዘረፋው ሲፈጸምባቸው የክልል ልዩ ሃይል አባላትና የመከላከያ ሰራዊት በስፍራው እንደነበሩም ታውቋል። ዘረፋውን ከማስቆም ይልቅ ሲያበረታቱም ነበር ተብሏል።
በህወሀት መንግስት በስውር ተቀስቅሷል በተባለውና በፊት ለፊት የየክልሎቹ ገዢ ፓርቲዎች የተፋጠጡበት የወሰን ይገባኛል ጥያቄ ደም አፋሳሽ ወደ ሆነ ግጭት ከገባ በኋላ በተለይ በጂጂጋ የኑሮ ውድነት መከሰቱን የደረሰን መረጃ አመልክቷል።
ከኦሮሚያ ክልል ወደ ሶማሌ ክልል የሚገቡ ምርቶች ባለፉት ቀናት በመቋረጣቸው በሸቀጦችና የምግብ ዋጋዎች ላይ ከፍተኛ ጭማሪ ማሳየቱን ለማወቅ ተችሏል።
ከኦሮሚያ የሚገቡ ምርቶች በተለይም ድንች፣ ቲማቲም፣ ሽንኩርትና የመሳሰሉት በሰሞኑ ውጥረት ምክንያት መቆማቸው የተገለጸ ሲሆን በጂጂጋ የሚገኙ የአትክልት መሸጫ ቤቶች መዘጋታቸውን ከአካባቢው የደረሰን መረጃ ያመለክታል። ቀድሞም በነበረው ከፍተኛ የኑሮ ውድነት የሚሰቃየው የጂጂጋ ነዋሪ ተጨማሪ ችግር እንደመጣበት ነው መረጃዎች የሚያመለክቱት።
በሌላ በኩል በስልጣን ላይ ያለው መንግስት ግጭቱ መቆሙን እየገለጸ ነው። ግጭቱ የከፋ ጉዳት ከማድረሱ በፊት ለመቆጣጠር የመከላከያና የፊዴራል ፖሊስ ከክልሎቹ አመራርና ጸጥታ አካላት ጋር በአካባቢው ተሰማርተዋል ያለው የመንግስት መግለጫ እስከአሁን ስለተገደሉት ዜጎች ምንም ያለው ነገር የለም።

Meet the Brazilian woman who's made a million cigars

Angela Araju works in a factory that's been running for more than 100 years.

Friday, September 15, 2017

Landfill landslide kills one person in Addis ababa , Ethiopia



A landfill landslide in the outskirt of the capital Addis Ababa on Thursday
killed at least one person.
A witness told ESAT that up to four people are feared dead and several others wounded when the pile of trash collapsed for the second time in a year.
In March over 130 people were killed and about the same number were left without shelter. Among the dead were squatters who live off the garbage, eating leftover food and salvaging items.
The landfill site has become a threat to those dwelling near by as it continues to be the only dumping ground for a city of more than 4 million residents.
Over 3 million dollars has been raised to support survivors of the last landslide but most of that money did not reach the survivors, according to reports.

Ethiopia: TPLF annex areas in Amhara region to Tigray


ESAT News 
A former land administrator in the Amhara region says the recent pact signed between the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) and the Amhara National Democratic Movement (ANDM) has illegally transferred several villages to the Tigray region.
The land administration expert who wish to remain anonymous told ESAT that two areas – Gichew and Gobe – that were historically Amhara were given to Tigray against the will of the people. He said the TPLF regime had illegally annexed the Wolkait and Tegede and other agriculturally fertile regions to Tigray and the recent pact gave more areas to the Tigray region against the will of the Amhara people.
The expert recalled a referendum ten years ago in Gichew that was monitored by the House of the Federation in which the people voted to remain in the Amhara region. The expert said the result of that referendum has never seen the light of day.
The former land administrator told ESAT that the TPLF had settled thousands of people from Tigray into the Amhara territory in the last two decades to deliberately change the demographics of the region.
The Wolkait and Tegede regions that were forcefully annexed to Tigray was the cause of the protest last summer in Gondar and Bahir Dar where TPLF forces killed at least two hundred in the two northern cities.

London underground blast a terror incident, say police


ESAT News (September 15, 2017)
An “improvised explosive device” was detonated on a Tube train in south-west London during Friday’s morning rush hour injuring at least 22 people, Scotland Yard has confirmed.
The BBC report said the blast, at Parsons Green station on a District Line train from Wimbledon, is being treated as terrorism.
Twenty-two people have been treated in hospitals, mostly for burns, though at least eight have now been discharged.
The report said a hunt for the person who placed the device is under way and the area around the station has been evacuated.
Specialist officers there are securing the remains of the improvised device and ensuring it is stable.
Prime Minister Theresa May condemned the “cowardly” attack, which she said had “intended to cause significant harm”.
She said the UK’s terror threat level would remain at severe – the second highest – but would be under review.

አሪክ የተባለው የናይጄሪያ አየር መንገድ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ከሰሰ

Bildergebnis für አሪክ የተባለው የናይጄሪያ አየር መንገድ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ከሰሰ

 አሪክ የተባለው የናይጄሪያ አየር መንገድ በኢትዮጵያ አየር መንገድ የተሳሳተ መግለጫ ደርሰብኝ ላለው ጉዳት 56 ሚሊየን ዶላር ይከፈለኝ ሲል በፍርድ ቤት ክስ አቀረበ።
አየር መንገዱ ለናይጄሪያ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ባቀረበው የጉዳት ካሳ ክስ የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣የናይጄሪያ ትራንስፖርት ሚኒስቴርና የናይጄሪያ አቃቢ ህግ ተጠያቂ እንደሆኑ አመልክቷል።
20 አንቀጾች ባለው የክስ አቤቱታ የኢትዮጵያ አየር መንገድና የፌዴራሉ የናይጄሪያ ትራንስፖርት ሚኒስቴር የአሪክ አየር መንገድ አስተዳደርን ለመውሰድ ጀመርን ያሉትን ድርድር ፍርድ ቤቱ እንዲያስቆምም ተጠይቋል።
በአሪክ አየር መንገድ የቀረበው ክስ እንዳመለከተው አምኮን የተባለ ድርጅት ቀደም ሲል የተቋሙን አስተዳደር እንዲወስድ በመደረጉ ይህንኑ በመቃወም ሁለት የፍርድ ቤት አቤቱታዎች ቀርበው በሂደት ላይ ይገኛሉ።
እነዚህ ክሶች መቋጫ ሳያገኙ የናይጄሪያ ትራንስፖርት ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የአሪክ አየር መንገድ አስተዳደርን ለመረከብ ተደራድሬያለሁ ማለቱ ሕገወጥና ለኪሳራ የሚዳርግ ነው ብሏል። _ የአሪክ አየር መንገድ።
እናም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሌላ ተወዳዳሪ ተቋም ጉዳይ ጣልቃ በመግባትና ባደረሰው ጉዳት የናይጄሪያ አቃቤ ህግ ምርመራ እንዲጀምር ፍርድ ቤቱ እንዲያደርግ አሪክ አየር መንገድ አቤቱታ አቅርቧል።
የአሪክ አየር መንገድ ለናይጄሪያ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ክስ ቢያቀርብም ለየትኛው ዳኛ እንደተመራና በመቼ ጊዜ ቀጠሮ እንደተሰጠ ገና የታወቀ ነገር አለመኖሩን የአፍሪካ ፕሬስ ኤጀንሲ ዘግቧል።

በመታወቂያቸው በሰፈረ የብሄር ማንነት እየተለዩ የሚገደሉ፣ የሚታሰሩ የኦሮሞ ተወላጆች ቁጥር እየጨመረ መቷል።

በኦሮሞና ሶማሌ ወሰኖች ላይ የተጀመረው ግጭት ተባብሶ መቀጠሉ ተገለጸ

 በኦሮሞና ሶማሌ ወሰኖች ላይ የተጀመረው ግጭት ተባብሶ መቀጠሉ ተገለጸ።
በሺዎች የሚቆጠሩ የኦሮሞ ተወላጆች ከሶማሌ ክልል የተለያዩ ከተሞች ተፈናቅለው ወደ ሀረር መግባታቸው ታውቋል። ሁለቱ ክልሎች እየተወዛገቡ ነው።
ከሁለቱም ወገኖች በርካታ ሰዎች ተገድለዋል። ግጭቱ ወደ አጠቃልይ ቀውስ ሊያመራ እንደሚችል እየተነገረ ነው።
የሃይማኖት አባቶች ጥሪ አስተላልፈዋል። ይህ ግጭት በአገዛዙና በህዝብ መካከል ብቻ መሆኑን በሶማሌ እና ኦሮሚያ አካባቢዎች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በኢሳት በኩል መልዕክት እንዲደርስላቸው ጠይቀዋል።
የሁለቱ ክልሎች መንግስታት እየተወነጃጀሉ ነው። ሁለቱም ወገኖች በየፊናቸው የሚያሰራጯቸው መልዕክቶች ግጭቱን ከማብረድ ይልቅ እንዲባባስ ምክንያት መሆኑም እየተነገረ ነው።
ይሄን ያህል ዜጎች ሲገደሉና ከሚኖሩበት ተባረው ሲወጡ በዝምታ እየተመለከተ ያለው የህወሃት መንግስት ለ26 አመታት የተከተለው የዘር ፖለቲካ ውጤት ነው የሚለው ድምዳሜ በብዙ ወገኖች ዘንድ እየተሰጠ ነው።
ለኢሳት የሚደረሱ መረጃዎች አሰቃቂ በመሆናቸው ለህዝብ ደህንነት ሲባል እንዳይተላለፉ መደረጋቸው ተገልጿል።
ባለፉት ሶስት ቀናት ከሶማሌ ክልል የተለያዩ ከተሞች በተለይም ከጂጂጋና ውጫሌ በመታወቂያቸው በሰፈረ የብሄር ማንነት እየተለዩ የሚገደሉ፣ የሚታሰሩ የኦሮሞ ተወላጆች ቁጥር እየጨመረ መቷል።
ይህን በመስጋት ቤት ንብረታቸውን ትተው የተሰደዱ የኦሮሞ ተወላጆች ወደ አቅራቢያ የኦሮሚያ መንደሮች እየገቡ ሲሆን በሀረር ከተማ በሺዎች የሚቆጠሩ መድረሳቸውን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ለኢሳት ዛሬ በደረሰው መረጃ በሺ ዎች የሚቆጠሩ የኦሮሞ ተወላጆች ከጅጅጋ በመውጣት ላይ ናቸው።
እስከ 12 ሺ የሚሆኑት ከሶማሌ ክልል እንደሚፈናቀሉ አንድ ባለስልጣን ለዘጋቢያችን ገልጸዋል።
ተፈናቃዮቹ በሽሽት ላይ እያሉ በመንገድ ላይ ግጭት ተከስቷል ተብሏል። ስለደረሰው ጉዳት ግን ዝርዝር መረጃ እየጠበቅን ነው።
ጥቃቱን እየፈጸሙ ያሉት የሶማሌ ልዩ ሃይል አባላት መሆናቸውን ተፈናቃዮች ይናገራሉ።
በሶማሌ ተወላጆች በኩልም ግድያና መፈናቀል እንደደረሰባቸው የሚገለጹ መረጃዎች በመውጣት ላይ ናቸው።
የኦሮሚያ ክልል የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ባወጣው መግለጫ በሶማሌ ልዩ ሃይል የጭካኔ እርምጃ የተቆጡ የኦሮሞ ተወላጆች ባደረጉት የተቃውሞ ሰልፍ ላይ ግጭት ተፈጥሮ 18 ሰዎች መገደላቸውን አስታውቋል። ከእነዚህም ውስጥ 12ቱ የሶማሌ ተወላጆች መሆናቸው ተገልጿል።
ዛሬ በሃረር ተቃውሞ መካሄዱ ተሰምቷል። ሸዋ በር እና ፈረስ መጋላ አካባቢ የአጋዚ ወታደሮች አንድ ሰው መግደላቸው የተገለጸ ሲሆን ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ውጥረት መንገሱን ነው መረጃዎች የሚያመለክቱት።
በድሬደዋም እንዲሁ ግጭት እንደነበረ የተገለጸ ሲሆን ስለደረሰው ጉዳት ግን የታወቀ ነገር የለም።
ሶማሌላንድ በተባለችው ሀገር የኦሮሞ ተወላጆች ላይ ጥቃት በመፈጸም ላይ መሆኑን ዘግይቶ የደረሰን መረጃ አመልክቷል። ለጊዜው ቁጥራቸው ያልታወቁ የኦሮሞ ተወላጆች በሶማሌላንድ መገደላቸውንም ከደረሰን መረጃ ለማወቅ ተችሏል።
በሌላ በኩል ለኢሳት በስልክ፣ በኢሜይና በፌስቡክ ከሀገር ቤት በተለይም በሶማሌና ኦሮሚያ ክልል ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን በርካታ መልዕክቶች እየደረሱ ሲሆን ህዝቡ ከማንኛውም የእርስ በእርስ ግጭት ራሱን እንዲጠብቅና እንዲከላከል የሚጠይቁ ናቸው።
ይህ የህወሀት መንግስት ከህዝብ ጋር የገባበት ግጭት እንጂ በኢትዮጵያውያን መሀል የተፈጠረ አይደለም የሚለው መልዕክት በሁለቱም ክልሎች ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የተላለፉ ናቸው።

Thursday, September 14, 2017

Ethiopians irate over cancellation of pop star’s album release party



Ethiopians took to the social media to express their anger over the cancellation Sunday of Teddy Afro’s album release party by authorities who have also banned his new year concert.
Lyrics by Ethiopia’s king of reggae preaching unity and peaceful coexistence do not bode well for the ominous agenda of the ethnocentric regime that divide and rule the people with iron fist.
It was not the first time that the pop star’s concerts were cancelled. Several of Teddy’s concerts were banned, some in the last minutes, resulting in thousands of dollars loss to the singer.
Security forces on Sunday prevented the unloading of sound systems and band instruments from a truck parked at the Addis Ababa Hilton Hotel and told organizers of the party that the event had been banned by authorities.
Hundreds of invited guests were on their way to the dinner party that would have seen the video release of one of his songs from the most recent album that charted number one on Billboard’s World Albums.
His fans found the ban not only unfair to the artist but also ironical in that it came at a time when the regime has organized a ten day celebration of “Ethiopianism” in connection with the Ethiopian new year on September 11.
“Ethiopians want to celebrate #EthioNewYear Not with Chris Brown or Bruno Mars BUT #Teddy_Afro,” wrote Jordan Wmariam on his Facebook.
“Most of all I wish the new year to be a year that Ethiopians are equal under the law and for justice to prevail in the new year,” Teddy wrote
in a message posted on his Facebook after the cancellation of his party.

wanted officials