Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Monday, July 24, 2017

በጉራጌ ዞን በቸሃ ወረዳ በተነሳ ድንገተኛ የእሳት ቃጠሎ ከ15 ሱቆች በላይ እና በሚሊዮኖች የሚገመት ንብረት ሙሉ በሙሉ ወደመ

በጉራጌ ዞን በቸሃ ወረዳ - እምድብር ከተማ 01 ቀበሌ ልዩ ስሙ ገበያ ሰፈር አካባቢ በተነሳው ድንገተኛ የእሳት ቃጠሎ ከ15 ሱቆች በላይ እና በሚሊዮኖች የሚገመት ንብረት ሙሉ በሙሉ ወደመ ።
የቃጠሎው መነሻ ለጊዜው ያልታወቀ ሲሆን የሚመለከተው አካል ጉዳዩን አጣርቶ ምላሽ እንዲሰጣቸው ነዋሪዎቹ እየተማፀኑ ይገኛሉ ።

No comments:

Post a Comment

wanted officials