Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Thursday, November 16, 2017

በጭልጋ የአርበኞች ግንቦት 7 ታጋዩች ከሱዳን የገባ የህወሓት/ወያኔ ነዳጂ በጫነ ቦቲ እና አጃቢወቹ ላይ ጥቃት ፈፀሙ !!

በጭልጋ የአርበኞች ግንቦት 7 ታጋዩች ከሱዳን የገባ የህወሓት/ወያኔ ነዳጂ በጫነ ቦቲ እና አጃቢወቹ ላይ ጥቃት ፈፀሙ !!
ከጎንደር አዘዞ እስከ ጭልጋ መተማ ድረስ ውጥረቱ በርትቷል።
ህዳር 7 ምሽት ላይ በጭልጋ ወረዳ ጓንግ ወንዝ አካባቢ ባደረሱት ጥቃት መኪናውና የጫነው ነዳጂ ከጥቅም ውጭ ሲሆን በአጃቢወች በወያኔ ወታደሮች ላይ ጉዳት ደርሷል።
በአካባቢው ከጎንደር እስከ ጭልጋ መተማ ድረስ ከፍተኛ ውጥረት ላይ ሲሆን በአጋዚ ጦር ፍተሻ እየተካሄደ ቀጣይ የሚሆነውን መገመት ቢከብድም ውጥረቱ የነበረውን ትኩሳት ይበልጥ አግሎታል።
በብዙ የአጋዚ ጦር ተሰትሮ እንዴት ጥቃት ይሰነዘርብናል የወያኔ ካድሬወች ቀልብ የሚያስት የውርደት ቁጭት ነው። ህዝቡ ዛሬም ከአርበኞች ጋር መስለፉን በደስታ አረግልግጧል።
ጎንደር ዙሪያው ከንጋት ጀምሮ በአሳሽ ግብረ ሃይሉ ተወራለች። መግቢያ መውጫዋ ጓዳ ጎድጓዳዋ አልቀረም ፍተሻው ጠንክሯል። ወዲህ ደግሞ ህዝብ አምርሯል!!
ድል ለአርበኞች ግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል!!

No comments:

Post a Comment

wanted officials