Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Thursday, December 20, 2018

በወሊድ ወቅት በተሰጣት #የሰመመን_መድኃኒት ምክንያት ከሁለት ወራት በኋላም አለመንቃቷ አሳሳቢ ሆኗል

በወሊድ ወቅት በተሰጣት #የሰመመን_መድኃኒት ምክንያት ከሁለት ወራት በኋላም አለመንቃቷ አሳሳቢ ሆኗል፡፡
በወሊድ ወቅት የተሰጣት የሰመመን መድኃኒት ከሁለት ወራት በኋላም እንድትነቃ አላደረጋትም፤ ይህም ባለቤቷ አቶ ይመስገን አልማውን እና ቤተሰቦቿን አስጨንቋል፡፡
የፍኖተ ሰላም ከተማ ነዋሪዋ ወይዘሮ እታገኝ ባይሌ መስከረም 26 ቀን 2011 ዓ.ም የመውለጃ ቀኗ ስለነበር ወደ ፍኖተ ሰላም ሆስፒታል ሄዳ ነበር፡፡ ከረዥም ጊዜ ምጥ በኋላ በቀዶ ህክምና እንድጽገላገል ተወሰነና የስቃይ መቀነሻ የሰመመን መድኃኒት ተሰጣጽ፡፡ የሰመመን መድኃኒቱ (አንስቴዥያ) ግን ለከፍተኛ ስቃይ ዳረጋት፡፡ እስካሁንም ምግብ መመገብ፣ መናገርና መንቀሳቀስ አልቻለችም፡፡
ከወለደችበት መስከረም 26 ቀን 2011ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 13 ቀን 2011ዓ.ም ድረስ በፍኖተ ሰላም ሆስፒታል የሕክምና ክትትል ሲደርግላት ብትቆይም በጤናዋ ላይ ምንም ዓይነት መሻሻል አልታዬም፡፡ በዚህ ምክንያት ወደ ባሕር ዳር ፈለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታል ተላከች፡፡ ነገር ግን በፈለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታልም በቂ ሕክምና ሳታገኝ ወራት ተቆጠሩ፡፡
ከባለቤቷ ከአቶ ይመስገን አልማው እና አባቷ አቶ ባይሌ ብርሃን ጋር ባደረግነው ቆይታ በሕክምና ስህተት በተፈጠረው ችግር በቤተሰቡ ላይ ከፍተኛ እንግልት፣ በግለሰቧ ላይ ደግሞ አሳሳቢ የጤና እክል እንደደረሰባቸው ነግረውናል፡፡ ‹‹እስከ ታህሳስ 5 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ በቀን እስከ ሁለት ሺህ ብርና ከዚያ በላይ በማውጣት ሊያነቃት ይችላል የተባለ መድኃኒት ሁሉ በመግዛት ሀብት ንብረቴን በሙሉ ጨርሻልሁ፤ ምንም የቀረኝ ንብረት የለም፤ በዚህ ሁኔታ ባለቤቴ የመዳን ዕድሏ ዝቅተኛ ነው›› ነው ያሉን ባለቤቷ ከእምባቸው ጋር እየታገሉ፡፡
የሕክምና ማስረጃዋ (ፋይሏ) ‹‹ሆን ተብሎ›› ፈለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታል ላይ እንዲጠፋ መደረጉ ቅሬታ እንደፈጠረባቸውም ነግረውናል፡፡
ጉዳዩን በተመለከተ በፈለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታል የሕክምና ክትትል ሲያደርጉላቸው የነበሩ ሐኪሞችን ለማናገር ሞክረን ፈቃደኛ አልሆኑም፡፡ የሆስፒታሉን ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ለማግኘት ተደጋጋሚ ጥረት ብናደርግም አልተሳካም፡፡ ባሁኑ ወቅትም በቅርብ ክትትል እንዲደረግላት በሚል ወደ ደብረ ማርቆስ ሪፈራል ሆሰፒታል እንደተላከችና በጤናዋ ላይ መሻሻል አለመኖሩን ቤተሰቦቿ ነግረውናል፡፡
ዘጋቢ፡- አብዮት ከፋለ (አብመድ)
#መፍትሔ
የክልሉ ጤና ቢሮ፥ የፌደራል ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እና የምመጤክአቁባ...የህክምና ሂደቱ እና ስነምግባር ላይ በቂ ምርመራ በማድረግ አስፈላጊው ህክምና እንዲደረግላት ማድረግና ስህተቱ/ችግሩ በባለሙያዎች ምክንያት ከሆነ በህጉ መሠረት እርምጃ መውሰድ!
በወሊድ ወቅት በተሰጣት #የሰመመን_መድኃኒት ምክንያት ከሁለት ወራት በኋላም አለመንቃቷ አሳሳቢ ሆኗል፡፡
በወሊድ ወቅት የተሰጣት የሰመመን መድኃኒት ከሁለት ወራት በኋላም እንድትነቃ አላደረጋትም፤ ይህም ባለቤቷ አቶ ይመስገን አልማውን እና ቤተሰቦቿን አስጨንቋል፡፡
የፍኖተ ሰላም ከተማ ነዋሪዋ ወይዘሮ እታገኝ ባይሌ መስከረም 26 ቀን 2011 ዓ.ም የመውለጃ ቀኗ ስለነበር ወደ ፍኖተ ሰላም ሆስፒታል ሄዳ ነበር፡፡ ከረዥም ጊዜ ምጥ በኋላ በቀዶ ህክምና እንድጽገላገል ተወሰነና የስቃይ መቀነሻ የሰመመን መድኃኒት ተሰጣጽ፡፡ የሰመመን መድኃኒቱ (አንስቴዥያ) ግን ለከፍተኛ ስቃይ ዳረጋት፡፡ እስካሁንም ምግብ መመገብ፣ መናገርና መንቀሳቀስ አልቻለችም፡፡
ከወለደችበት መስከረም 26 ቀን 2011ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 13 ቀን 2011ዓ.ም ድረስ በፍኖተ ሰላም ሆስፒታል የሕክምና ክትትል ሲደርግላት ብትቆይም በጤናዋ ላይ ምንም ዓይነት መሻሻል አልታዬም፡፡ በዚህ ምክንያት ወደ ባሕር ዳር ፈለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታል ተላከች፡፡ ነገር ግን በፈለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታልም በቂ ሕክምና ሳታገኝ ወራት ተቆጠሩ፡፡
ከባለቤቷ ከአቶ ይመስገን አልማው እና አባቷ አቶ ባይሌ ብርሃን ጋር ባደረግነው ቆይታ በሕክምና ስህተት በተፈጠረው ችግር በቤተሰቡ ላይ ከፍተኛ እንግልት፣ በግለሰቧ ላይ ደግሞ አሳሳቢ የጤና እክል እንደደረሰባቸው ነግረውናል፡፡ ‹‹እስከ ታህሳስ 5 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ በቀን እስከ ሁለት ሺህ ብርና ከዚያ በላይ በማውጣት ሊያነቃት ይችላል የተባለ መድኃኒት ሁሉ በመግዛት ሀብት ንብረቴን በሙሉ ጨርሻልሁ፤ ምንም የቀረኝ ንብረት የለም፤ በዚህ ሁኔታ ባለቤቴ የመዳን ዕድሏ ዝቅተኛ ነው›› ነው ያሉን ባለቤቷ ከእምባቸው ጋር እየታገሉ፡፡
የሕክምና ማስረጃዋ (ፋይሏ) ‹‹ሆን ተብሎ›› ፈለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታል ላይ እንዲጠፋ መደረጉ ቅሬታ እንደፈጠረባቸውም ነግረውናል፡፡
ጉዳዩን በተመለከተ በፈለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታል የሕክምና ክትትል ሲያደርጉላቸው የነበሩ ሐኪሞችን ለማናገር ሞክረን ፈቃደኛ አልሆኑም፡፡ የሆስፒታሉን ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ለማግኘት ተደጋጋሚ ጥረት ብናደርግም አልተሳካም፡፡ ባሁኑ ወቅትም በቅርብ ክትትል እንዲደረግላት በሚል ወደ ደብረ ማርቆስ ሪፈራል ሆሰፒታል እንደተላከችና በጤናዋ ላይ መሻሻል አለመኖሩን ቤተሰቦቿ ነግረውናል፡፡
ዘጋቢ፡- አብዮት ከፋለ (አብመድ)
#መፍትሔ
የክልሉ ጤና ቢሮ፥ የፌደራል ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እና የምመጤክአቁባ...የህክምና ሂደቱ እና ስነምግባር ላይ በቂ ምርመራ በማድረግ አስፈላጊው ህክምና እንዲደረግላት ማድረግና ስህተቱ/ችግሩ በባለሙያዎች ምክንያት ከሆነ በህጉ መሠረት እርምጃ መውሰድ!

በወሊድ ወቅት በተሰጣት #የሰመመን_መድኃኒት ምክንያት ከሁለት ወራት በኋላም አለመንቃቷ አሳሳቢ ሆኗል፡፡
በወሊድ ወቅት የተሰጣት የሰመመን መድኃኒት ከሁለት ወራት በኋላም እንድትነቃ አላደረጋትም፤ ይህም ባለቤቷ አቶ ይመስገን አልማውን እና ቤተሰቦቿን አስጨንቋል፡፡
የፍኖተ ሰላም ከተማ ነዋሪዋ ወይዘሮ እታገኝ ባይሌ መስከረም 26 ቀን 2011 ዓ.ም የመውለጃ ቀኗ ስለነበር ወደ ፍኖተ ሰላም ሆስፒታል ሄዳ ነበር፡፡ ከረዥም ጊዜ ምጥ በኋላ በቀዶ ህክምና እንድጽገላገል ተወሰነና የስቃይ መቀነሻ የሰመመን መድኃኒት ተሰጣጽ፡፡ የሰመመን መድኃኒቱ (አንስቴዥያ) ግን ለከፍተኛ ስቃይ ዳረጋት፡፡ እስካሁንም ምግብ መመገብ፣ መናገርና መንቀሳቀስ አልቻለችም፡፡
ከወለደችበት መስከረም 26 ቀን 2011ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 13 ቀን 2011ዓ.ም ድረስ በፍኖተ ሰላም ሆስፒታል የሕክምና ክትትል ሲደርግላት ብትቆይም በጤናዋ ላይ ምንም ዓይነት መሻሻል አልታዬም፡፡ በዚህ ምክንያት ወደ ባሕር ዳር ፈለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታል ተላከች፡፡ ነገር ግን በፈለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታልም በቂ ሕክምና ሳታገኝ ወራት ተቆጠሩ፡፡
ከባለቤቷ ከአቶ ይመስገን አልማው እና አባቷ አቶ ባይሌ ብርሃን ጋር ባደረግነው ቆይታ በሕክምና ስህተት በተፈጠረው ችግር በቤተሰቡ ላይ ከፍተኛ እንግልት፣ በግለሰቧ ላይ ደግሞ አሳሳቢ የጤና እክል እንደደረሰባቸው ነግረውናል፡፡ ‹‹እስከ ታህሳስ 5 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ በቀን እስከ ሁለት ሺህ ብርና ከዚያ በላይ በማውጣት ሊያነቃት ይችላል የተባለ መድኃኒት ሁሉ በመግዛት ሀብት ንብረቴን በሙሉ ጨርሻልሁ፤ ምንም የቀረኝ ንብረት የለም፤ በዚህ ሁኔታ ባለቤቴ የመዳን ዕድሏ ዝቅተኛ ነው›› ነው ያሉን ባለቤቷ ከእምባቸው ጋር እየታገሉ፡፡
የሕክምና ማስረጃዋ (ፋይሏ) ‹‹ሆን ተብሎ›› ፈለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታል ላይ እንዲጠፋ መደረጉ ቅሬታ እንደፈጠረባቸውም ነግረውናል፡፡
ጉዳዩን በተመለከተ በፈለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታል የሕክምና ክትትል ሲያደርጉላቸው የነበሩ ሐኪሞችን ለማናገር ሞክረን ፈቃደኛ አልሆኑም፡፡ የሆስፒታሉን ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ለማግኘት ተደጋጋሚ ጥረት ብናደርግም አልተሳካም፡፡ ባሁኑ ወቅትም በቅርብ ክትትል እንዲደረግላት በሚል ወደ ደብረ ማርቆስ ሪፈራል ሆሰፒታል እንደተላከችና በጤናዋ ላይ መሻሻል አለመኖሩን ቤተሰቦቿ ነግረውናል፡፡
ዘጋቢ፡- አብዮት ከፋለ (አብመድ)
#መፍትሔ
የክልሉ ጤና ቢሮ፥ የፌደራል ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እና የምመጤክአቁባ...የህክምና ሂደቱ እና ስነምግባር ላይ በቂ ምርመራ በማድረግ አስፈላጊው ህክምና እንዲደረግላት ማድረግና ስህተቱ/ችግሩ በባለሙያዎች ምክንያት ከሆነ በህጉ መሠረት እርምጃ መውሰድ!
በወሊድ ወቅት በተሰጣት #የሰመመን_መድኃኒት ምክንያት ከሁለት ወራት በኋላም አለመንቃቷ አሳሳቢ ሆኗል፡፡
በወሊድ ወቅት የተሰጣት የሰመመን መድኃኒት ከሁለት ወራት በኋላም እንድትነቃ አላደረጋትም፤ ይህም ባለቤቷ አቶ ይመስገን አልማውን እና ቤተሰቦቿን አስጨንቋል፡፡
የፍኖተ ሰላም ከተማ ነዋሪዋ ወይዘሮ እታገኝ ባይሌ መስከረም 26 ቀን 2011 ዓ.ም የመውለጃ ቀኗ ስለነበር ወደ ፍኖተ ሰላም ሆስፒታል ሄዳ ነበር፡፡ ከረዥም ጊዜ ምጥ በኋላ በቀዶ ህክምና እንድጽገላገል ተወሰነና የስቃይ መቀነሻ የሰመመን መድኃኒት ተሰጣጽ፡፡ የሰመመን መድኃኒቱ (አንስቴዥያ) ግን ለከፍተኛ ስቃይ ዳረጋት፡፡ እስካሁንም ምግብ መመገብ፣ መናገርና መንቀሳቀስ አልቻለችም፡፡
ከወለደችበት መስከረም 26 ቀን 2011ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 13 ቀን 2011ዓ.ም ድረስ በፍኖተ ሰላም ሆስፒታል የሕክምና ክትትል ሲደርግላት ብትቆይም በጤናዋ ላይ ምንም ዓይነት መሻሻል አልታዬም፡፡ በዚህ ምክንያት ወደ ባሕር ዳር ፈለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታል ተላከች፡፡ ነገር ግን በፈለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታልም በቂ ሕክምና ሳታገኝ ወራት ተቆጠሩ፡፡
ከባለቤቷ ከአቶ ይመስገን አልማው እና አባቷ አቶ ባይሌ ብርሃን ጋር ባደረግነው ቆይታ በሕክምና ስህተት በተፈጠረው ችግር በቤተሰቡ ላይ ከፍተኛ እንግልት፣ በግለሰቧ ላይ ደግሞ አሳሳቢ የጤና እክል እንደደረሰባቸው ነግረውናል፡፡ ‹‹እስከ ታህሳስ 5 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ በቀን እስከ ሁለት ሺህ ብርና ከዚያ በላይ በማውጣት ሊያነቃት ይችላል የተባለ መድኃኒት ሁሉ በመግዛት ሀብት ንብረቴን በሙሉ ጨርሻልሁ፤ ምንም የቀረኝ ንብረት የለም፤ በዚህ ሁኔታ ባለቤቴ የመዳን ዕድሏ ዝቅተኛ ነው›› ነው ያሉን ባለቤቷ ከእምባቸው ጋር እየታገሉ፡፡
የሕክምና ማስረጃዋ (ፋይሏ) ‹‹ሆን ተብሎ›› ፈለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታል ላይ እንዲጠፋ መደረጉ ቅሬታ እንደፈጠረባቸውም ነግረውናል፡፡
ጉዳዩን በተመለከተ በፈለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታል የሕክምና ክትትል ሲያደርጉላቸው የነበሩ ሐኪሞችን ለማናገር ሞክረን ፈቃደኛ አልሆኑም፡፡ የሆስፒታሉን ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ለማግኘት ተደጋጋሚ ጥረት ብናደርግም አልተሳካም፡፡ ባሁኑ ወቅትም በቅርብ ክትትል እንዲደረግላት በሚል ወደ ደብረ ማርቆስ ሪፈራል ሆሰፒታል እንደተላከችና በጤናዋ ላይ መሻሻል አለመኖሩን ቤተሰቦቿ ነግረውናል፡፡
ዘጋቢ፡- አብዮት ከፋለ (አብመድ)
#መፍትሔ
የክልሉ ጤና ቢሮ፥ የፌደራል ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እና የምመጤክአቁባ...የህክምና ሂደቱ እና ስነምግባር ላይ በቂ ምርመራ በማድረግ አስፈላጊው ህክምና እንዲደረግላት ማድረግና ስህተቱ/ችግሩ በባለሙያዎች ምክንያት ከሆነ በህጉ መሠረት እርምጃ መውሰድ!
Image may contain: 1 person, smiling, sleepingImage may contain: 1 person, standing and indoor

No comments:

Post a Comment

wanted officials