Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Sunday, October 29, 2017

አዲስ አበባን የለዉጥ ማዕከል እናድርግ -የአማራና የኦሮሞ ወጣቶች የተላከ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ-ታህሳስ 10 / 2010 ዓ.ም

በአዲስ አበባ ከሚኖሩ የአማራና የኦሮሞ ወጣቶች የተላከ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ !! 
[ኢትዮጵያዊ ሁሉ ሼር ያድርግ]
እኛ በርዕሰ ከተማ በአዲስ አበባ የምንኖር የአማራና የኦሮሞ ወጣቶች ለበርካታ ወራት በህቡዕ በመደራጀት ወያኔን በምን መንገድ መቃወም እንዳለብን እየተገናኘን ስንነጋገር ቆይተናል ፡፡ በስተመጨረሻም ወያኔን በህዝባዊ ተቃዉሞ ለመታገል በመወሰን ለታህሳስ 10 / 2010 ዓ.ም ከጧቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ ለ3 ቀናት የሚቆይ ታላቅ ህዝባዊ አመፅና የአደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ እንዲደረግ ወስነናል ፡፡
በመሆኑም በወያኔ መንግስት ግፍና በደል የደረሰበት ማንኛዉም የአዲስ አበባ ነዋሪ ከላይ በተጠቀሰዉ ቀንና ሰዓት በመስቀል አደባባይ እንዲገኝ የእናት ሃገር አድን ጥሪያችንን ከወዲሁ እናስተላልፋለን ፡፡
በመሆኑም ነጋዴዉ ፣ ተማሪዉ ፣ አስተማሪዉ ፣ የመንግስት ሰራተኛን ጨምሮ በአጠቃላይ ሁሉም የፌስ ቡክ ተጠቃሚ ወጣት መልዕክታችንን ሼር ያድርግ ዘንድ እንጠይቃለን ፡፡
አንድነት ሃይል ነዉ !
የህዝብ ትግል ያሸንፋል !
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር !
Image may contain: text

No comments:

Post a Comment

wanted officials