Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Monday, July 30, 2018

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የመጨረሻ ጉብኝታቸውን በሚኒሶታ አካሄዱ


 ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የአሜሪካ የመጨረሻ ጉብኝታቸውን በሚኒሶታ አካሄዱ።

ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት አቶ ለማ መገርሳ ጋር በመሆን በሚኒያፖሊስና ሴንት ፖል ከተሞች ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር የተገናኙት ጠ/ሚ/ር አብይ አህመድ ኢትዮጵያውያን ልዩነታቸውን ወደ ጎን አድርገው ለሀገራችን ለውጥ በአንድነት እንዲነሱ ጥሪ አድርገዋል።
አቶ ለማ መገርሳም ሀገራችን ኢትዮጵያ ለሁላችን የምትበቃ በመሆኑ ለእድገቷ በጋራ እንስራ ሲሉ ጠይቀዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማምሻውንም በሚኒሶታ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን ለተነሱ ጥያቄዎች መልስ የሰጡበት መድረክ መካሄዱን ለማወቅ ተችሏል።

No comments:

Post a Comment

wanted officials