Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Wednesday, July 11, 2018

በቅርቡ ከደኢህዴን ሊቀመንበርነት ስልጣናቸውን የለቀቁት አቶ ሽፈራው ሽጉጤ አምባሳደር ሆነው ተሾሙ



 የህወሃት የደቡብ ክንፍ ቀኝ እጅ ተደርገው የሚቆጠሩት አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ከግርብና እና የእንስሳት ሃብት ሚኒስትር ቦታቸው ለቀው በአምባሳደርነት ተሹመዋል። የግለሰቡ ከማእከላዊ ስልጣን መልቀቅ ህወሃት በደቡብ ክልል ያላትን ስልጣን እንደሚያሳጣት ዘጋቢያችን ገልጿል።
ከሽፈራው ሽጉጤ በተጨማሪ የአዲስ አበባ ከንቲባ የሆኑት አቶ ድሪባ ኩማም አምባሳደር ሆነው ተሹመዋል። አለማየሁ ተገኑ፣ እሸቱ ደሴ፣ አዛናው ታደሰ፣ ዮናስ ዮሴፍ፣ ያለው አባተ እና አብዱልፈታ አብዱላሂም እንዲሁ አምባሰደር ሆነው ተሹመዋል። የቀድመው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ የነበሩት አቶ ያለው አባተም እንዲሁ የህወሃት ቀኝ እጅ መሆናቸውን እርሳቸውን በቅርበት የሚያውቁ ሰዎች ይገልጻሉ።
Image may contain: 1 person, closeup

No comments:

Post a Comment

wanted officials