Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Tuesday, July 31, 2018

አርበኞች ግንቦት ሰባት ወደ ሀገር ቤት ሊገባ ነው


 አርበኞች ግንቦት ሰባት ንቅናቄ አመራሩ ሙሉ በሙሉ ወደ ሀገር ቤት እንደሚገባ አስታወቀ።
በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ የንቅናቄው አመራሮች ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ ዛሬ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተገልጿል።
ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ጋር በዋሽንግተን ዲሲ ውይይት መደረጉን የጠቀሰው ንቅናቄው የተጀመረውን ለውጥ ወደ ግቡ እንዲደርስ ለማድረግ ወደ ሀገር ቤት መግባቱ አማራጭ የሌለው እንደሆነ በማመን ውሳኔ ላይ መድረሱን አስታውቋል።

No comments:

Post a Comment

wanted officials