Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Friday, July 20, 2018

የኤርትራ መንግስት ድንበር ላይ ሰፍሮ የነበረውን ጦሩን እንዲነሳ አደረገ


 የኤርትራ መንግስት በኢትዮጵያ አጎራባች ድንበር ለይ ሰፍሮ የነበረውን ጦሩን ከአካባቢው እንዲነሱ ማድረጉን ሮይተርስ ዘገበ ።
በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ የሰፈረው የኤርትራ ጦር ከአካባቢው እንዲነሳ የተደረገው በሁለቱ ሀገራት መካከል የተወሰደውን የእርቅ እርምጃ መነሻ በማድረግ መሆኑን ዘገባው አመልክቷል ።
ይህ በእንዲህ እንዳለም ኢትዮጵያ ከግጭቱ ወዲህ የመጀመሪያ የተባሉትን አምባሳደር አቶ ሬድዋን ሁሴን በአስመራ መመደቧ ታውቋል ።
Image may contain: one or more people, sky, outdoor and nature

No comments:

Post a Comment

wanted officials