Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Wednesday, June 26, 2019

የራሱን ዘር ተጠቅሞ ታካሚዎቹን ያስረገዘው ዶክተር የሕክምና ፈቃድ ተከለከለ

የራሱን ዘር ተጠቅሞ ታካሚዎቹን ያስረገዘው ዶክተር


ካናዳዊው የርቢ [ፈርቲሊቲ] ዶክተር የራሱን ወንዴ ዘር ተጠቅሟል በመበሏ የሕክምና መስጫ ፈቃዱን ተነጥቋል።
ካናዳውያውያን ፈቃድ ሰጭዎች 'እጅግ ኃላፊነት የጎደለው' ሲሉ የራሱን የወንዴ ዘር ለሕክምና የተጠቀመውን ዶክተር ወቅሰውታል።
ዶክተሩ ከ1970ዎቹ ጀምሮ ሕክምና ሲሰጥ የነበረ [በግሪጎሪ አቆጣጠር] የ80 ዓመት፤ ዕድሜ ጠገብ እና ታዋቂ ሰው ነበር ተብሏል።

የፈቃድ ሰጭ እና ነሺው አካል ሠራተኛ የሆኑት ዶክተር ስቲቨን ቦድሊ የቅጣታችን ልኩ ፈቃድ መንጠቅና ቀላል የገንዘብ ቅጣት ብቻ መሆኑ እጅግ ያሳዝናል ሲሉ ቁጭታቸውን ገልፀዋል።
በግሪጎሪ አቆጣጠር ከ2014 ጀምሮ የሕክምና አገልግሎት ሰጥተቅ የማየውቁት የርቢ ዶክተሩ ባርዊን ቅጣታቸውን ለመቀበል ጠበቃቸውን ይላኩ እንጅ ብቅ አላሉም።
በክሱ መሠረት ዶክተር ባርዊን ቢያንስ 13 ታካሚዎቻቸውን የራሳቸውን ወይንም ባለቤትነቱ ያልታወቀ የወንዴ ዘር ተጠቅመው አስረግዘዋል ተብሏል።
ከ50-100 ያሉ ሕፃናት ዶክተሩ ለእናቶቻቸው በሰጡት የወንዴ ዘር አማካይነት ተወልደዋል ቢያንስ 11 ሕፃናት ደግሞ የዶክተሩ ልጆቸ መሆናቸው ታውቋል።
ዶክተሩ እስካሁን ድረስ ክሳቸው እየታየ ያለው በሕክምና ፈቃድ ሰጭ እና ነሽ አካል እንጂ በፍርድ ቤት አይደለም።

No comments:

Post a Comment

wanted officials