Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Friday, April 27, 2018

የሰሜንና የደቡብ ኮሪያ መሪዎች ተገናኙ


ሚያዚያ 19 2010
ኪም ጆንግ ኡን እ.አ.አ ከ1953 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የደቡብ ኮሪያን ግዛት የረገጡ የሰሜን ኮሪያ መሪ ሆነዋል፡፡
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን እና የደቡብ ኮሪያ አቻቸው ሙን ጄይ ኢን ዛሬ ተገናኝተዋል፡፡
ሁለቱ መሪዎች የሰላም ስምምነትና በኒዩክለር ጦር መሳሪያዎች ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
አሜሪካ በበኩሏ የሁለቱ መሪዎች ውይይት ወደ ሰላምና ብልጽግና ይወስዳቸዋል የሚል ተስፋ እንዳላት ገልጻለች፡፡
ምንጭ:- ቢቢሲ

No comments:

Post a Comment

wanted officials