አንዳንድ ምንጮች እንደሚጠቁሙት ምንሊክ ሳልሳዊ የፖለቲካ አስረኞችን እፈታለሁ ያለው የኢሕአዴግ አገዛዝ አስክንድር ነጋ ። አንዱአለም አራጌ ፣ አንዳርጋቸው ጽጌን ፣ ኮሎኔል ደመቀን ጨምሮ አማራ የሆኑ እስረኞች ላለመፍታት እያንገራገረ መሆኑ የፕሬዝዳንት ሙላቱ ተሾመ ቢሮ ቅርብ የሆኑ ሰዎች ይናገራሉ። ለፕሬዝዳንቱ ቢሮ የቀረበው የስም ዝርዝር ውስጥ ከላይ ስማቸው የተዘረዘረው ታሳሪዎች የሌሉ ሲሆን ተስተካክሎ እንዲመጣ ወደ ማረሚያ ቤቱ የስም ዝርዝሩ መመለሱ ታውቋል።
ጥቂት በሚል በቁጥር የተወሰኑ እስረኞችን ፈትቶ የሕዝብን አመጽ ለማረጋጋት ጊዜ ለመግዛት ይጠቀምበታል የሚሉ አስተያየቶች ይደመጣሉ ።
Minilik Salsawi
No comments:
Post a Comment