Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Tuesday, January 30, 2018

( የሬሳ ማድረቂያ ) መድሃኒት ነው ተብሎ በስህተት ወደወሎ ክፍለ ሀገር ተሰራጨ

እንደዚህ መረጃ ከሆነ ፤ በምስራቅ አማራ የተሠራጨው ፤ ሀይድሮጅን ፐር ኦክሳይድ ( ለቁስል ማጠቢያ የምንጠቀምበት )) ውስጡ ፤ ፎርማሊን ( የሬሳ ማድረቂያ ) መሆኑ ተረጋግጧል፡፡ ይህ ደግሞ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስ ይችላልና መረጃውን ለሌሎች በማጋራት ወገኖቻችንን እንታደግ!!!#ኮምቦልቻ
#ደሴ
#ወልዲያ
#ሀይቅ
#ምዕራብ_ወሎ
#ቆቦ
#አላማጣ



No automatic alt text available.

No comments:

Post a Comment

wanted officials