Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Tuesday, March 20, 2018

“የታወጀው ጦርነት ነው” – ነአምን ዘለቀ (የአርበኞች ግንቦት 7 አመራር)

አርበኞች ግንቦት ሰባት ሰሞኑን በሎሳንጀለስ ከተማ ባዘጋጀው የገቢ ማሰባሰቢያ ሕዝባዊ ስብሰባ ላይ የድርጅቱ አመራር አቶ ነአምን ዘለቀ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ባነሷቸው ነጥቦች “አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የህዝብን ትግል አዳፍኖ የወያኔ ትግራይ የፖለቲካና የኢኮኖሚ የበላይነት ለማስቀጠል በሕዝብ ላይ የታወጀ ጦርነት ነው” ብለዋል:: ሙሉ ንግግሩን ቁምነገር ያገኙበታልና ይመልከቱት::

No comments:

Post a Comment

wanted officials