Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Saturday, March 10, 2018

ጀዋር መሐመድ ቀጣዩን የትግል ዓይነት

ጀዋር መሐመድ ዛሬ በአጋዚ ሠራዊት በቦረና ዞን ሞያሌ ከተማ ከተፈጸመው የጅምላ ጭፍጨፋ በኋላ ያስተላለፈው መልዕክት | ቀጣዩን የትግል ዓይነት ተናግሯል
የህወሓት አጋዚ ሠራዊት በቦረና ዞን በሞያሌ ከተማ በ15 ንጹሐን ኢትዮጵያውያን ላይ በፈጸመው የጅምላ ጭፍጨፋ የተነሳ ሕዝቡ ወደ ጎረቤት ሃገር ኬንያ በጨለማ እየተሰደደ መሆኑ ታወቀ:: ይህን ተከትሎ ያለውን መረጃና ስለቀጣዩ የትግል ሁኔታ አክቲቭስትና የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ ጀዋር መሐመድ ተናገሯል:: ይመልከቱት::

No comments:

Post a Comment

wanted officials