Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Tuesday, March 20, 2018

የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ መንግስት አዋጁን አንስቶ ከሃቀኛ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ይደራደር” ሲል አሳሰበ



የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ዛሬ መጋቢት 11, 2010 ባወጣው መግለጫው ” “እንደሰጋነው አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የሃገራችንን ችግር እያባባሰ ስለሆነ መንግስት አዋጁን አንስቶ ከሃቀኛ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ድርድር እንዲያካሂድና ብሔራዊ መግባባት እንዲፈጠር” አሳሰበ::
ድርጅቱ ከአዲስ አበባ (ፊንፊኔ) በላከው በዚሁ መግለጫ ላይ ግድያና እስራት ሕዝብን ከሕዝብ ጋር ማጋጨት እንዲቆም; የፖለቲካ እስረኞች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ; አሳታፊ የሆነ የድርድር መድረክ ተከፍቶ ለአገሪቷ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ እንዲፈልግ መንግስትን ያሳሰበው የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስን መግለጫ ይመልከቱት::

No comments:

Post a Comment

wanted officials