Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Thursday, March 6, 2014

በምግብ መርዘዋቸው ታመው የነበሩት የ ኦህዴድ መሪ ሞቱ President of the Oromia Region Dies

-45 አመቱ ጎልማሳ አቶ አለማየሁ አቶምሳ በታይላንድ ባንኮክ ሆስፒታል ህክምና ሲደረግላቸው ከቆየ በሁዋላ ትናንት አርፈዋል። የአቶ አለማየሁን እረፍት ተከትሎ የኦህዴድ አባላትና የክልሉ ነዋሪዎች ስለአሟሟታቸው ሚስጢር የተለያዩ መላምቶችን እያቀረቡ በመነጋገር ላይ መሆናቸውን ያሰባሰብነው መረጃ ያመለክታል። አብዛኛው ህዝብ ግለሰቡ በተቃዋሚዎቻቸው ተመርዘው መሞታቸውን በማመን የአሟሟታቸው መንስኤ እንዲታወቅ ይፈልጋል።
የኦህዴድ አባላትም በጉዳዩ ላይ እየተወያዩ ሲሆን ችግሩ በአመራሩና በአባላቱ መካከል መከፋፈል እንዳይፈጥር አንዳንድ የድርጅቱ አባላት መግለጫ እንዲሰጥ ግፊት እያደረጉ ነው። የፕሬዚዳንቱ የግል ጠባቂ የሆነው ግለሰብ በተመሳሳይ በሽታ ላይ መገኘቱ ለጥርጣሬው በር እንደከፈተ ለማወቅ ተችሎአል።  አቶ አለማየሁ የኦህዴድ ሊቀመንበርነታቸውን በገዛ ፈቃዳቸው ሳይለቁ እንደለቀቁ ተደርጎ የተለቀቀው ዜናም መነጋገሪያ መሆኑን ከድርጅቱ አባላት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ኢሳት ዜና :
በጣም የሚያሳዝነው የህወሃት አሻንጉሊቶች የሚሞቱት ሁለት ግዜ መሆኑ ነው። በቁም እየሞቱ ስለሚኖሩ የመጨረሻው ሞታቸው ብዙም አስደንጋጭ አይሆንም። የአቶ አለማየሁ አቶምሳ አሟሟትን በተመለከተ የታዘብኩት መርዶውን የመንግስት ሚድያዎች ከታይላንድ በፍጥነት ማድረሳቸውን ነው። አቶ መለስ ሲሞቱ መርዶውን በግዜ ያረዳውን ኢሳትን ውሸታም እያሉ ህዝቡን ስድስት ሳምንታት ያለአግባብ አስጠበቁት። ህውሃቶች ለዚህም ያዳላሉ!!! 
በፎቶው ላይ ከሚታዩት "መሪዎች" መሃል የቀሩት ሁለቱ በቁም የሞቱት ብቻ ስለሆኑ ሁሉም ሞተዋል ማለት ነው። ይህንን የነቀዘ ስርአት ሳይሸት ተረባርበን ቶሎ እንቅበረው።abebe gelaw

The former chairperson of the Oromo Peoples’ Democratic Organisation (OPDO) and former president of the Oromia Region, Alemayehu Atomsa, passed away late on Thursday, March 6th, 2014.
Alemayehu was reportedly absent from office for a prolonged period due to his illness. food poisned by his enemies is a main reason suugusted by his friends in a meal that resulted him absence from job for a period of two years.
Alemayehu was an obscure figure, formerly with the EPRDF’s propaganda office and with little connection to the OPDO’s rank and file prior to his appointment as president of Ethiopia’s largest state – The Oromia Regional State.
Alemayehu has been replaced by Muktar Kedir, Minister of the Civil Service & Good Governance Reform Cluster, in both posts as Chairperson of the OPDO and President of the Oromia Region.
On February 18th, 2014, the OPDO disclosed that it had accepted his request to step-down from his presidency due to health related issues.
The Chinese-educated President had not previously received the consent of his Party to step down, although he had tendered his resignation on several occasions.
Alemayehu is reported to have fallen ill within months of his appointment and had been rarely able to conduct his duties, while frequently travelling abroad for medical care.
Alemayehu was pronounced dead at 1 am on Thursday at the age of 45, after receiving medical treatment in Bangkok, Thailand.
He was born in 1969 in the Bilo Boshe woreda of East Wollega – one of the 17 zones in the Oromia Region.


No comments:

Post a Comment

wanted officials