Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Friday, March 28, 2014

TPLF's campaign to incite hostilities between Oromos and Amharas is in overdrive አማርኛ እና ኦሮምኛ ተናጋሪ ካድሬዎች ባህር ዳር ላይ በስርዓቱ የተለመዱ አጸያፊ ስድቦችን ተለዋወጡ ተደባደቡ፡፡

The TPLF junta in Ethiopia is leaving no stone unturned in its campaign to incite hostilities and ethnic clashes among Ethiopia's two major ethnic groups, Oromos and Amharas. TPLF using its agents like Jawar Mohammed, who is not even an Oromo (I heard he is half Somali and half Woloye), to make and write controversial anti-Amhara comments while presenting himself as a defender of Oromo interest. TPLF is also evicting Amhara farmers from Oromia region and blame the crime on Oromos. I am glad to see that most Amharas and Oromos are not falling for the TPLF dirty trick.

ዛሬ ጠዋት ለህወሓት/ኢህአዴግ የሚያስደስት ለኢትዮጵያውያን ደግሞ መልካም ያልሆነ ዜና ሰማሁ፡፡ ይህ እንግዲህ ለኢህአዴግ የዘራውን የጠባብ ብሄርተኝነት እንደማጨድ ይቆጠራል፡፡
የመላው ኢትዮጵያ ጨዋታዎች፣ የብሄር ብሄረሰቦች….ምናምን ተብሎ ከካድሬ ውጭ ማንም ሊገኝ አይችልም፡፡ በዚህ ጨዋታም የተገኙት ሆድ አደር የህወሓት/ኢህአዴግ ካድሬዎች ብቻ ናቸው፡፡ ከወራት በፊት ህወሓት እንደፈለገ የሚጎትተው የብአዴኑ አለምነው መኮንን ወክየዋለሁ የሚለውን ህዝብ አብጠልጥሏል፡፡ እርግጠኛ ነኝ ይህ ህዝብ ‹‹መርዝ›› መሆኑን ለማሳየት ሲባል እራሳቸው እሳቱን ለኩሰውታል፡፡ ደግሞም በአሁኑ ወቅት ህዝብ በሌላ ምሬት ላይ ነው፡፡ ተቃዋሚዎች በስፋት መንቀሳቀስ ጀምረዋል፡፡
ይህን ሁሉ አጀንዳ ሁሌም መሳሪያው ወደሆነው ጎጠኝነት አዞረው፡፡ ህወሓት/ኢህአዴግ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያንን ሲያደማ ተንፈስ ያለ ይመስለዋል፡፡ ደስም ይለዋል፡፡ ይህ ልክፍቱ ነው! ይህ የባህርዳሩ ግጭት ሆን ተብሎ ታስቦበት የተደረገ የህወሓት/ኢህአዴግ የፕሮጀክት አካል ነው፡፡ ምርጫና ሌላ አስፈሪ ነገር ሲከሰትበት ይህን ካርድ ማውጣቱ የተለመደ ነው፡፡ አዎ! ህወሓት አትርፏል፡፡ ሆድ አደር ካድሬዎች ይህን ፕሮጀክት ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ሊያስፋፉት ይችላሉ፡፡ ታዲያ እነ አለምነውና አባዱላ ምን ስራ አላቸው? እነ አባይ ጸሀዬስ ምን አላማ አላቸው?
Getachew Shiferaw

No comments:

Post a Comment

wanted officials