Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Friday, December 1, 2017

የአርበኞች ግንቦት ሰባት በአዲስ አበባ በራሪ ወረቀቶችን በተነ

የአርበኞች ግንቦት ሰባት ማዕከላዊ ዕዝ !!
የተለያዩ መልዕክት ያዘሉ በራሪ ወረቀቶችን በአዲስ አበባ በመበተን ለህዝብ እንዲደርሱ አድርጔል !!
በአዲስ አበባ ለቡ የንፋስ ስልክ ክፍለከተማ ዋና መስሪቤት ሀይሌ ጋርመንት ፣ ሀና ማሪያም መካኒሳ ሚካኤል፣ ቆሼ ድልድይ አየርጤና ጀሞ1 ባርና ሬስቶራንት ላይ እ ዲሁም መስታወት ፋብሪካ ጀሞ 3 ባስ እስቴሽኖች ላይ የአርበኞች ግንቦት ሰባት የትግል ጥሪን የማያስተላልፉ በራሪ ወረቀቶች ሲበተኑና ሲለጠፉ ነው ያደሩት፡፡
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንቦት 7!!
No automatic alt text available.

No comments:

Post a Comment

wanted officials