Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Saturday, December 16, 2017

ከአዲስ አበባ በስፖንሰር አሜሪካ (ቨርጂኒያ) የመጣው ጠንቋይ ጉዳይ እያደረሰ ነው


“ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባም” ይላሉ። ከጉድም ጉድ የሚያሰኝ ወሬ ከወደ ቨርጂኒያ ተሰምቷል። በከባድ ሚዛን የሚመዘን ጠንቋይ ከአዲስ አበባ መጥቶ፣ በዲሲ፣ ቨርጂኒያ ሜሪላንድ እና ፌርፋክስ ያሉ ኢትዮጵያውያንን በጥንቆላ እያገለገለ ይገኛል።
የጠንቋዩ ቢሮ በቨርጂኒያ፣ ሴሚናሪ ጎዳና ላይ የሚገኘው ሳውዘርን ታወርስ አፓርትመንት ውስጥ ነው። አገልግሎቱን የሚሰጠው፣ በማስታወቂያ አልተገለጸም እንጂ በሳምንት ስምንት ቀን ነው። በሳምንት ከ80 ሰዓት በላይ ማለት ነው። ግብር የማያውቀው ገቢውም በዚያ መጠን ይባዛል። አመሻሹ ላይ በዚህ ጠንቋይ ለመገልገል በተለያየ የሰው አይነት ይመጣል። እነዚህ መንፈሰ ደካሞች ምሽት ላይ ወደ ጠንቋዩ እየሄዱ ያጓራሉ። ይህ ሰው፣ ልክ እንደ ታምራት ገለታ፣ ”ባለ አውሊያ” እና ”ባለ ከራማ” ነኝ ብሎ በዚህ የጥንቆላ ሥራ ላይ ከተሰማራ ከዓመት በላይ ሆኖታል።
ዝርዝሩን እዚህ ጋር ተጭነው ይመልከቱትት

No comments:

Post a Comment

wanted officials