Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Wednesday, August 15, 2018

በአርበኞች ግንቦት 7 ስም በሽብርተኝነት የተከሰሱ እና በእስር ላይ የሚገኙ አርበኛ ታጋዮች ዛሬ ከእስር መፈታታቸው ተሰማ

በአርበኞች ግንቦት 7 ስም በሽብርተኝነት የተከሰሱ እና በእስር ላይ የሚገኙ አርበኛ ታጋዮች ዛሬ ከእስር መፈታታቸው ተሰማ !!
ከዚህ ቀደምም የተፈቱም ሆነ በቀጣይ የሚፈቱትን በተለያየ መልኩ የማህበራዊ አኮኖሚያዊ ጉዳት የደረሰባቸውን ዳግም በዘላቂነት ለማቋቋም አንድ ፕሮጀክት ተቀርፆ ወደ ስራ መገባቱን የአርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ ዋና ፀሃፊ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ አሳውቀዋል ።
Image may contain: 11 people, people smiling

No comments:

Post a Comment

wanted officials