Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Friday, August 24, 2018

ሡዳን ጌታቸው አሰፋን አሳልፋ ላለመስጠት እያንገራገረች ነው



ሡዳን ጌታቸው አሰፋን አሳልፋ ላለመስጠት እያንገራገረች መሆኑን እጅግ የታመነ የሊክድ ኒውስ ምንጮቻችን አሳውቀውናል፡፡




ጌታቸው አሰፋ አገር እየቆረሰ ጉርብትና ባፈራው ወዳጅነት ሱዳኖች አሳልፎ ላለመስጠት እያንገራገሩ ነው። ለኢትዮጲያ መንግስት ተላልፎ እንዲሰጥ መንግስት በከፍተኛ ንግግር ላይ ነው፡፡
የሱዳን መንግስትና ወያኔ በአንድ በኩል የኢትዮያ መንግስት በሌላ ሆነው ስጥ፣ አልስጥም የጦፈ ክርክር ላይ ናቸው። አሁን ላይ ሱዳኖች አሳልፈው እንደሚሰጡ ቃል እየገቡ ነው።

አፈትላኪ ዜናዎች ጌታቸው አሰፋን መፈርጠጡን በግምባር ቀደምትነት ያረጋገጠች ሲሆን አንዳንድ ተልካሻዎች ጌታቸው አሰፋ አዲስ አበባ ነው ብለው የሚያወሩት ፍፁም ሀሰት መሆኑን ልናረጋግጥና
እንኳን አዲሳባ ሊመጣ ከስልጣኑ እንደተነሳ ኦፊሱን ቆልፎ ነው ተደብቆ ወደ መቀሌ የሸሸው።

ከወራት ቆይታ በኋላ በቅርቡ ወደ ሱዳን መሸሹን መዘገባችን ይታወሳል፡፡

በቅርቡም ሴክሬታሪው እቃ ይዛ ወደ መቀሌ ልታመልጥ ስትል ተይዛለች በነገራችን ላይ ብዙ ጉድ አለ እንዲወጣ የሀገሬ ህዝብ እንዲያውቀው እየታገልኩ ነው፡፡ ጌታቸው እንደውቅያኖስ የሰፋ ግፍ አገራችን ላይ ሲፈጽም የነበረ ነው ጠብቁ እንዳንድ ነገሮች ይኖራሉ..!!አባኮስትር በላይ

ፍትህ የጌታቸው አሰፋ ሰለባ ለሆነችው አገራችን!
Image may contain: 1 person, text

No comments:

Post a Comment

wanted officials