Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Friday, August 24, 2018

Ethiopian lady looted and deposited billions in a bank in Germany





በከፍተኛ የሙስና ወንጀል የሚታሙት ፤ የመብራት ሀይል ሹመታቸውን ተከትሎ ቢሊዮኖችን በጀርመን ባንኮች ያከማቹት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አዜብ አስናቀ ከሀላፊነታቸው ተነሱ።

የፋይላችን መረጃ የአሜሪካ ባለስልጣን የነበሩትን ያማማቶን ዋቢ አድርጎ እንደሚጠቁመው ከደሃው የኢትዮጲያ ህዝብ ላይ የተዘረፈው ብር በአንደኛ ደረጃ የሚገኘው በጀርመን ሀገር እንደሆነ ....... ከሚታወቁት ቱባ-ቱባ የህወሓት/ኢህአዴግ ባለስልጣናት በላይ ኤልክትሪክ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ዋና ሃላፊ የሆነችዋ ሴትዮ $180,000,000 ዶላር በውጪ ሀገር ባንክ ማስቀመጧ ሁሉም አስገርሟል፡፡ ይህቺ ጀማሪ ባለስልጣን 180 ሚሊዮን ዶላር ከዘረፈች ነባሮቹ ምን ያህል እንደሚዘርፉ መገመት ይቻላል፡፡


No comments:

Post a Comment

wanted officials