Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Wednesday, August 15, 2018

በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የትራፊክ መቆጣጠሪያ ክፍል ውስጥ ጎርፍ በመግባቱ የበረራ መዘግየት አጋጠመ፡፡


በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የትራፊክ መቆጣጠሪያ ክፍል ውስጥ #ጎርፍ_በመግባቱ የበረራ መዘግየት አጋጠመ፡፡ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪየሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኮለኔል ወሰንየለህ ሁነኛው እንደገለፁት፥ በትራፊክ መቆጣጠሪያ ክፍል ውስጥ ጎርፍ የገባው ሌሊት 9 ሰዓት ላይ ነው። በዚህም ምክንያት በአውሮፕላን ማረፊያው የበረራዎች መዘግየት ያጋጠመ ሲሆን፥ የተወሰኑ አውሮፕላኖችም #በአቅራቢያ (?) በሚገኙ የአውሮፕላን ማረፊያዎች እንዲያርፉ ተደርጓል ነው ያሉት። #FBCሮፕላን ማረፊያው የበረራዎች መዘግየት ያጋጠመ ሲሆን፥ የተወሰኑ አውሮፕላኖችም #በአቅራቢያ (?) በሚገኙ የአውሮፕላን ማረፊያዎች እንዲያርፉ ተደርጓል ነው ያሉት

No comments:

Post a Comment

wanted officials