Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Monday, April 28, 2014

የሰማያዊ ፓርቲ አባል ፈተና እንዳይፈተን ተከለከለ Member of a political party prohibited to seat for schoo exam

የሰማያዊ ፓርቲ አባል ፈተና እንዳይፈተን ተከለከለ
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሶስተኛ አመት የምህንድስና ተማሪ የሆነው ዮናስ ከድር ሰማያዊ ፓርቲ ለጠራው ሰልፍ ሲቀሰቅስ ተይዞ ጉለሌ ፖሊስ ጣቢያ ታስሮ ይገኛል። እስር ቤት ውስጥ ያለ ተማሪ በፖሊስ ታጅቦ ፈተናውን የመፈተን መብት ቢኖረውም ዮናስን ግን «አንተ የፖለቲካ እስረኛ ነህ፣ አንተን አጅበን ማስፈተን አንችልም፣ አንተን የሚያጅብ ፖሊስ የለንም!» የሚሉ የተለያዩ ምክንያችን በመደርደር ለፈተና እንዳይቀርብ ተደርጓል።

No comments:

Post a Comment

wanted officials