Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Wednesday, December 31, 2014

24 ኢትዮጵያውያን ወደ የመን ሲያቀኑ ባህር ላይ ሰጠሙ24 Ethiopian migrants drown off Yemeni coast

ኢሳት ዜና :-የየመን አገር ውስጥ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው ኢትዮጵያውያኑ  ሞቻ በሚባለው የወደብ ከተማ አቅራቢያ  ሲደርሱ የተሳፈሩበት ጀልባ በመስጠሙ 24ቱም አትዮጵያውያን አልቀዋል።

የሁሉም አስከሬን መገኙቱን ባለስልጣኑ ሲናገሩ፣ የተረፉ ካሉም በማፈላለግ ላይ መሆኑን አስታውቋል።
ባለፈው ወር ከ79 ያላነሱ ኢትዮጵያውያን ባህር ላይ ማለቃቸው ሲታወስ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ባህር ላይ የሞቱ ኢትዮጵያውያንን ቁጥር 100 አድርሶታል።
ስቴት ዲፓርትመንት ባወጣው ዘገባ በየቀኑ በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን አገራቸውን ለቀው ይሰደዳሉ። መንግስት በተደጋጋሚ አገሪቱ 11 በመቶ እንዳደገች ቢግልጽም ስደቱ ግን አሁንም ተጠናክሮ ቀጥሎአል።
ሰበር ዜና ~ December 30th, 2014
ሰበር ዜና – 24 ኢትዮጵያውያን በየመን የቀይ ባህር ጠረፍ በባህር ውስጥ ሰጥመው ሞቱ

Breaking: 24 Ethiopian migrants drown off Yemeni coast
Sanaa, Dec 30 (IANS) The Yemeni interior ministry said Monday that 24 Ethiopian migrants were found dead after their boat sank off the Yemeni coast.
In a statement posted on its website, the ministry said the boat sank off the Red Sea coast of Yemen’s southwestern province of Taiz, Xinhua reported.
It said the rescue operation has been launched to search for survivors off the port city of Al-Makha. The statement did not tell when the boat sank.
It was the second accident in the Yemeni waters in less than a month. On Dec 7, about 70 Ethiopean migrants drowned after their boat sank in the Red Sea due to bad weather.
According to media reports, hundreds of Africans drown every year while trying to reach Yemen in crowded boats.
Over 62,000 asylum seekers, refugees and migrants arrived in Yemen from the Horn of Africa in 2013, according to the United Nations’ refugee agency

No comments:

Post a Comment

wanted officials