Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Wednesday, December 31, 2014

የ30 ዓመቱ ኢትዮጵያዊ በደቡብ አፍሪካ በጎርፍ ተወስዶ ሕይወቱ አለፈ

A 30-year-old Ethiopian man drowned in Rustenberg, South Africa ... Read More at...http://goo.gl/iJe1Sy |
የ30 ዓመቱ ኢትዮጵያዊ በደቡብ አፍሪካ በጎርፍ ተወስዶ ሕይወቱ አለፈ… ኢትዮጵያዊው በጎርፍ የተወሰደው በደቡብ አፍሪካዋ የሩስተንበርግ ከተማ ሲሆን አደጋው በደረሰበት ወቅት መኪናውን እያሽከረከረ በድልድይ ላይ ያልፍ እንደነበር ተጠቅሷል፡፡ መኪናዋ የምታልፍበት ድልድይ ዝቅ ያለ በመሆኑ በድልድዩ ስር የሚያልፈው ጎርፍ መኪናዋን እንደወሰዳትና በዚህም የኢትዮጵያዊው ሕይወት ማለፉ ተዘግቧል፡፡ ዝርዝሩን ይመልከቱ… source.-http://www.diretube.com/article_read.php?

No comments:

Post a Comment

wanted officials