Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Friday, May 27, 2016

በሐረርጌ የተቀሰቀሰው የተማሪዎች አመጽ ወደ ሌሎች ቦታዎች ተዳረሰ (የፍኖተ ዴሞክራሲ ራድዮ)


Protest in Ginchi, Oromo region, erupts again


ESAT News (May 25, 2016)
Sporadic protest is still continuing in the Oromo Region of Ethiopia against the minority regime for political and economic rights.
Protests flared up in Ginchi on Tuesday and schools, transportation and other services were interrupted in the town. Ginchi town was where the protest in the Oromo region began six months ago sparked by governments attempt to implement a masterplan for the capital city that would expand the city limits to the surrounding Oromo farming communities.
Residents told ESAT that the town was still under the control of the regime’s army and security but their protest would continue until their demands were met.
The protest in Ginchi has reportedly spread to the town of Ambo as regime forces carried out mass arrest and incarceration.
Security forces killed one student early this week when protest resumed at the Haromaya University in eastern Ethiopia.

13254093_10102296231320823_8172214177964234618_n
 ለሳምንታት ጋብ ብሎ የነበረው የተማሪዎች ተቃውሞና የሕዝብ እንድቅስቃሴ እንደገና መቀስቀስ
መጀመሩ ታወቀ። በሐረጌ በዓለማያ ዩኒቨርስቲ ውስጥ ያገረሽው የተማሪዎች ተቃውሞ እንቅስቃሴ
ለማፈን የወያኔ አግአዚ ጦርና የፌዴራል ፖሊስ ወደ ዩነቨርስቲው ግቢ ውስጥ በመግባት
የተማሪዎችን የመኝታ ክፍሎች ከቀላል መፈንከት እስከ አጥንት ስብራት የደረሰ ድብደባ
መፈጸማችው የሚታወቅ ሲሆን በዚህ የጭካኔ ድብደባ ምክንያት ተቃውሞና ሕዝባዊ ንቅናቄው
በሌሎች የኒቨርሲቲዎናች ከተሞች የተዛመተ መሆኑ ይነገራል። በወለጋ በነቅምት ዩኒቨርሲት
ተማሪዎች ተቃውሟቸውን እንደገና ማሰማት የጀመሩ ሲሆን ወያኔም እንደተለመደው ነፍሰ ገዳይ
አግአዚ ወታደሮችን አሰማርቷል። የሆሩ ጉድሩና የከምቦልቻ ከተማ ነዋሪዎችም ዳግም የመብት
ጥያቄን አንግበው አደባባይ መውጣት ጀምረዋል።

No comments:

Post a Comment

wanted officials