Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Tuesday, May 31, 2016

በስደት ያለው ሕጋዊው ሲኖዶስ 43ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን አጠናቆ የአቋም መግለጫ አወጣ (ይዘነዋል)

43ኛው አጠቃላይ የህጋዊ ቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የአቋም መግለጫ
«ነገር ግን መልካም ማድረግን ለሌሎችም ማካፈልን አትርሱ፤ እንዲህ ያለው መሥዋዕት እግዚአብሔርን ደስ ያሰኘዋል።» ዕብ 13፥16 ሕጋዊው
 13245281_870480446413278_5481382366184526174_n
የኢትዮጵያ ኦርቶዶስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ከሐዋርያት ተያይዞ የመጣውን በዓመት ሁለት ጊዜ የሚያካሂደውን የርክበ ካህናት የሆነውን ጉባኤ በዚሁ ዓመትም በሲያትል ክብረ ቅዱሳን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስተጋናጅነት ከግንቦት 17-19/2008 ዓ/ም ተካሂዷል። ጉባኤው በቤተክርስቲያናችንና በሀገራቸን ያለውን የወቅቱን መንፈሳዊና ማህበራዊ ችግሮች እና ሁኔታዎች የዳስሳና የመርመረ ጉባኤ ነበር ። ጉባኤው ከተጀመረበት እለት ጀምሮ መላው የጉባኤው አባላት ጠዋትና ማታ በጸሎት በመትጋት ፈቃደ እግዚኣብሔርን ጠይቆ በታላቅ መንፈሳዊነትና በትህትና ስሜት አካሂዷል ።

No comments:

Post a Comment

wanted officials