Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Monday, May 30, 2016

የትምባሆ ሞኖፖል ለጃፓን ኩባንያ ተሸጠ

የትምባሆ ሞኖፖል ለጃፓን ኩባንያ ተሸጠ

tobaco

የኢትዮጵያ ሕዝብ ሀብትና ንብረት የሆኑትን መሸጥና መዝረፍ መለያ የሆነው የወያኔ አገዛዝ ከአጼ ኃይለስላሴ ዘመን ጀምሮ በሕዝብ ሀብትነት የተመዘገበውን የትንባሆ ሞኖፖል ለጃፓኑ ኩባንያ መሸጡ ታውቋል። ወያኔ የሽያጩን ውል በሚመልከት ከኩባንያው ጋር በቅርቡ አንድ ውል ይፈራረማል ተብሎ ይጠበቃል። የኢትዮጵያ ትምባሆ ሞኖፖልን ለመግዛት አንድ የእንግሊዝና የአሜሪካ ኩባንያ 230 ሚሊዮን ዶላር አቅርበው እንደበርም ታውቋል። ጄቲ የተባለው የጃፓን የትንባሆ ኩባንያ ግዥውን መፈጸሙን ሲገልጽ በአፍሪካና በመካከለኛ ሰፊ ገበያ እንዳለውም ተገልጿል። የወያኔ አገዛዝ አዲስ አበባን ከተቆጣጠረ ጀመሮ በሕዝብና በአገር ስር የነበሩ ንብረቶችን በመሸጥ የወያኔ መሪዎችን ያከበረ መሆኑ ይታወቃል።

No comments:

Post a Comment

wanted officials