Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Monday, October 5, 2015

የ2017 ዳይቨርሲቲ ቪዛ ሎተሪ (ዲቪ) የምዝገባ መርሃግብር ተጀመረ






U.S. Embassy Addis Ababa

የምዝገባ ሂደቱን አስመልክቶ ማወቅ የሚፈልጉት መረጃ ይኖርዎታል? እንግዲያውስ ሰኞ መስከረም 24 ቀን 2008 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 እስከ 10፡00 ስዓት የኤምባሲው ኮንሱላር ሃላፊ ለጥያቄዎቻችሁ በፌስቡክ በቀጥታ ምላሽ ይሰጣሉ፡፡ ሆኖም ግን የግለሰብ ጉዳዮች ላይ ምላሽ የማይሰጡ መሆኑን አስቀድመን ልናስገነዝብ እንወዳለን፡፡ ለጥያቄዎቻችሁ ምላሽ ለማግኘት ሰኞ እለት በሰዓቱ መገኘትን አይርሱ!

የዚህ ዓመት ዲቪ ምዝገባ ጥቅምት 23 ቀን 2008 ዓ.ም ይጠናቀቃል፡፡

Registration for the 2017 Diversity Visa (DV) Lottery is now open!

Do you have questions regarding application processes, eligibility and other related issues? Our consular officer will be online on Facebook on Monday, October 5, 2015 from 3:00 PM – 4:00 PM to respond to your questions on the DV 2017 registration process. Please note that our officer will not reply to questions related to personal cases. Make sure you will be online on Monday so that your questions will be answered!

Registration period ends on November 3, 2015. Apply at https://www.dvlottery.state.gov/

No comments:

Post a Comment

wanted officials