Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Monday, October 5, 2015

አንጋፋው ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ አረፈ





 በሐገር ቤት ከማስታወቂያ ሚኒስትር ጀምሮ እስከ ጦቦያ መጽሄት አዘጋጅነት ሰርቶ በኋላም በስደት በኢሳት ላይ በመስራት ላይ ይገኝ የነበረው አንጋፋው ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ ማረፉ ተሰማ::

ጸጋዬ ገብረመድህን አረአያ በሚል የብዕር ስም በጦቤያ መጽሔት ላይ ሲጽፍ ተወዳጅነትን ያገኘው ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ በቨርጂኒያ ሕይወቱ ያለፈው ድንገት ነው ተብሏል:: አንጋፋው ጋዜጠኛ ትናንት ከጓደኞቹ ጋር አብሮ ያሳለፈ ሲሆን ቤቱ ገብቶ ከተኛ በኋላ በዛው ነው ሕይወቱ አልፎ የተገኘው::

No comments:

Post a Comment

wanted officials