
በሐገር ቤት ከማስታወቂያ ሚኒስትር ጀምሮ እስከ ጦቦያ መጽሄት አዘጋጅነት ሰርቶ በኋላም በስደት በኢሳት ላይ በመስራት ላይ ይገኝ የነበረው አንጋፋው ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ ማረፉ ተሰማ::
ጸጋዬ ገብረመድህን አረአያ በሚል የብዕር ስም በጦቤያ መጽሔት ላይ ሲጽፍ ተወዳጅነትን ያገኘው ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ በቨርጂኒያ ሕይወቱ ያለፈው ድንገት ነው ተብሏል:: አንጋፋው ጋዜጠኛ ትናንት ከጓደኞቹ ጋር አብሮ ያሳለፈ ሲሆን ቤቱ ገብቶ ከተኛ በኋላ በዛው ነው ሕይወቱ አልፎ የተገኘው::
No comments:
Post a Comment