Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Tuesday, October 20, 2015

በኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ መምህራን ማህበር የተዘጋጀ ጸረ-ተሃድሶ የሀይማኖት ጉባኤ በፖሊስ ታገደ ::


በኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ መምህራን ማህበር የተዘጋጀ ጸረ-ተሃድሶ የሀይማኖት ጉባኤ በፖሊስ አገደ ::
ዛሬ እሁድ በ7/2/2008 በአዲስ አበባ ታላቅ ስብሰባ የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ መምህራን ማህበር የተዘጋጀ የተሀድሶ እንቅስቃሴን ሰፊ መረጃ ለህዝብ ለማድረስ በተደረገው ጥረት ስብሰብውን ለመካፈል ሰው በግዜ ነበር ወደ ቦታው የደረሰው የህዝብ ብዛት የአዳራሽ ጥበት ቢያጋጥመውም በስብስብ ላይ የተዋሕዶ ካህናት መምህራን ዘማሪያን እና ምእመናን በቦታው ተገኝተው ስብሰባው ተጀምሮ ሳለ ይህን ጉባኤ ለመረበሽ ተመሳስለው የገቡ ማንነታቸው የማይታውቅ ጉባኤውን በጥብጠው ጉባኤውን ሊቋረጥ ችሏል: ብጥብጡን የሰማው ፓሊስ በቦታው ደርሶ መጥቶ ጉባኤውን ማስቆሙን ተሰምቷል::
በስፍራው የተገኙ የስብሰባው ተካፋዮች ይህን ጉባኤ በቀጣይ ከዚህ በበለጠ ለማድረግ የተሻለ መንገድ መከፈቱን በቦታው የነበሩ ለቤተክርስንያን ተቆርቆሪ የሆኑ ምዕመናን ቁጭታቸውን ገልፅዋል::ይሄን የተሀድሶ እንቅስቃሴ ምን ያህል ስር እንደሰደደና በቀጣይ ቤተክርስትያኒቱ ላይ ከፍተኛ ችግር መጋረጡን ሳይጠቁመ አላለፉሁም ሁሉም ለሀይማኖቱ ተቆርቆሪ የሆነ ሰዋች ነቅተው መጠበቅ እንዳለባቸው መልእክት አስተላልፈዋል ።ይህንን መልእክት በአለም ላይ ያሉ የኦሮቶዶክስ ተዋህዶ ሀይማኖት ተከታዮች ላልሰማ በማሰማን ሁሉም ከተኩላዋች መጠበቅ አለበት ብለዋል

No comments:

Post a Comment

wanted officials