Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Monday, October 19, 2015

ሰበር ዜና ብሔራዊ መረጃ የተባለዉ ወንጀለኛ ቡድን ቴድሮስ አድሐኖም የተባለዉን እና ሬድዋን ሁሴንን ከተመረዘ ዉሃ አዳንኳቸዉ እያለ ነዉ ።

በቅርቡ የሹም ሽር ሲያደረግ የነበረዉ ህዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ ፓርላማ ስብሰባ ላይ በተገኙ የህወሓት አባላት ላይ የግድያ ሙከራ ተደረገባቸዉ። እንደ ብሔራዊ መረጃ የዉስጥ አካላት ከፍተኛ ሚስጥር ተደረጎ የተያዘዉ ይህዉ የግድያ ሙከራ ያነጣጠረዉ ቴድሮስ አድሐኖም ላይ እና ሬድዋን ሁሴን የተባለዉ የድርጅቱ አባልት ላይ መሆኑን ያመላከትዉ መረጃ እንደሚጠቁመዉ ( Clostridium botulinum ) LD-50 of a substance ክሎስትሪደም ቧዉትሊም የተባለና
ሌዲ_50 ገዳይ ንጥረ ነገር የተዋሃደበት አደገኛ መረዝ ( the botulin toxin that causes botulism ) በስብሰባ ወቅት ላይ በሚሰጥ የመጠጥ ዉሃ ዉስጥ ማግኘቱን አረጋግጧል።
በወቅቱ የባለስልጣናቱን ፕሮቶኮል እና የማስተናገድ ስራ ሲሰሩ የነበሩ አንድ ግለሰብ ባጋጣሚ ሊጠቱት በቻሉት የታሸገ ዉሃ ምክንያት ግለሰቡ ድንገተኛ የእንቅልፍ መወሰድና እራስን የመሳት ብሎም የልብ መዳከም ህመም ላይ በመዉደቃቸዉ ምክንያት። በተደረገ ህክምና ሊታወቅ የቻለዉን የተመረዘ ዉሃ በተመለከተ ምርመራዉ በድብቅ እንዲያዝ ጌታቸዉ አሰፋ የተባለዉ የብሄራዊ መረጃ ዋና ዳይሬክተር የወሰነ ሲሆን ጉዳዩ በህወሃት ባለስልጣን ተብዬዎች ላይ ከፍተኛ የሆነ የእርስ በእርስ አለመተማመን ይፈጥራል የሚል ስጋት እንዳለዉ መረጃችን ያመለክታል።
እርስ በእርሱ ዉስጥ ለዉስጥ እየተበላላ 25 አመታትን በግፍ ሲገዛን የቆየዉ ህወሃት ከወደ ማብቂያዉ ዉድቀቱን እያፋጠነዉ ይገኛል።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ
ጉድሽ ወያኔ

No comments:

Post a Comment

wanted officials