Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Wednesday, October 14, 2015

አስደንጋጭ ዜና ! ሀብታሙ_አያሌው‬ በጠና ታሞ ዘውዲቱ ሆስፒታል ገባ


በእስር ላይ የሚገኘው የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የህዝብ ግኑኝነት የነበረው‪#‎ሀብታሙ_አያሌው‬ በጠና ታሞ ዘውዲቱ ሆስፒታል ገብቶዋል ህመሙ ምን እንደሆነና ምን እንደደረሰበት የታወቀ ነገር የለም ሆስፒታል በትላንትናው እለት የገባ ሲሆን እስካሁኗ ሰዓት የተኛበት ክፍል በፖሊስ ተከቦ ማንም ቤተሰብን ጨምሮ ገብቶ እንዲያየው አልተፈቀደም።ማንም የቤተሰብ አበል እንዲያስተመው ወይም እንዲጎበኜውም አልተፈቀደም። ይህ የሚያሳየው አሰቃቂ ድብደባ ተፈጽሞበት ሚስጥር ለመጠበቅ ይሆናል።

No comments:

Post a Comment

wanted officials