Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Saturday, September 3, 2016

የደቡብ ጎንደር ዞን ፖሊስና ጸጥታ 92 የሥርዓቱ አገልጋዮችን ለይቶ ይፋ አደረገ፤

የደቡብ ጎንደር ዞን ፖሊስና ጸጥታ 92 የሥርዓቱ አገልጋዮችን ለይቶ ይፋ አደረገ፤
በደብረታቦርና አካባቢው የወያኔ አባልና ቅጥረኛ የሆኑ የዐማራውን ሕዝብ የሚያስፈጁ 92 ሰዎች የደበብ ጎንደር ዞን ፓሊስና ጸጥታ መዋቅር ከሕዝብ ጋር በመተባበር ለይቷል። ሕዝቡም ወረቀት አባዝቶ እያሰራጨ ነው። ሥም ዝርዝራቸው ቀጥሎ ቀርቧል።
ይህ በዚህ እንዳለ የማረሚያ ቤቱ በአራቱም አቅጣጫ እየተቃጠለ ሲሆን የከባድ መሣርያ በቃጠሎው ውስጥ ባሉ ታሳሪዎች ላይ እየዘነበ ነው።
የደብረታቦር ዩንቨርሲቲ የክረምት ተማሪዎች ወገኖቻችን እያለቁ አንማርም ብለው ዛሬ ጠዋት ግቢውን ለቀው ወጥተዋል።

No comments:

Post a Comment

wanted officials